HABIBACALLIGRAPHY Telegram 1867
ክፍል ሰባት
👣ያልወለደች🕊እናት👣
:
:
:....ከትንሽ ደቂቃ ብሀላ አባባ ደውሎ ከ ፋይሰልጋ እየመጡ እንደሆነ ነግሮኝ ስልኩን ዘጋው እኔም እማማን ለማረጋጋት መጣጣር ጀመሬኩ እማማ ግን አይኑን ሳላየው ወሬት አይነካኝም ብላ በር ላይ ቆማ ትጠባበቅ ጀመር
ከግማሽ ሰአት ቅይታ ብሀላ እነ አባባ ቤት ደረሱ ፋይሰል ከንፈሩ ቆስሏል እንጂ ምንም አልተጎዳም እማማ ስታየው ከደስታዋ ብዛት እንደ ህፃን ልጅ ቦረቀች አመሻሽ ላይ ሁሉም ከተረጋጋ ብሀላ እማማ በምን ምክንያት ይህ እንደተፈጠረ ጠየቀችው መልስ ሳይሰጣት ተነስቶ ሊወጣ ሲል እማማ "ፋይሰል"ብላ ጮኀች ሁላችንም ደነገጥን ምክንያቱም አንድ ሰው ወትሮ ያለመደበትን ሲያረግ ያስደነግጥም አይደል አሁንም የሆነው እሱ ነው እማማ "የአይኔ አበባ" የምትለው ወንድሜ አሁን በመታወቂያ ስሙ "ፋይሰል"ቢላው እርፍ ደንግጦ ቆመ በር ላይ እንደቆመ ወደ እማማ ዞሮ "ምን ፋይሰል ነው ያልሽኝ እማማ"አለ ሁሉምም ግራ ተጋብቷል "አዎ ፈይሰል የኔ የአይኔ አበባ እንደዚ ጋጠወጥ ሆነ ብዬ ማለት ይከብደኛል ጭራሽ እያዋራሁክ ጤለኀኝ ትነሳለህ "አለች በቁጣ እማማ መናደዷ ስለገባኝ ለማረጋጋት "በቃ እማማ ደሞ እስር ቤት ቀይረውት ይሆናል"አልኳት ለማሳቅ እየጣርኩ በዚ ሆኔታ ጠዋት ደረሰ እማማና ፋድሲ በማታው ነገር ተቀያይመዋል ቁርስ ራሱ ሳይበላ ነው የወጣው የት ሄዶ ነው ጨነቀኝ እማማ እንደተነሳች ወዲያው ጠየቀችኝ እንደወጣ ነገርኳት ስልኩ ላይ ስትደውል ስልኩ ዝግ ነው ይብስ የማታው ንዴቷ ጨመረ ቁርስ በላልተው ከ አባባ ጋር ሱቅ ወጡ የነሱን እግር ጠብቄ ስልኬም አነሳውና ፋይሰል ጋር ደወልኩ ስልኩ ይጠራል ግን አይመልስልኝም ደግሜ ስደውል "ሄሎ ዳኒ ሲቅ ህኜ ነው ሰው እያስተናገድኩ ነው ብሀላ እደውላለው"ብሎ ዘጋው አሁን ትንሽ እንደመረጋጋት አልኩ ምክንያቱም ሱቅ ከፍቶ ስታየው ትንሽ ትረጋጋለች ብዬ አሰብኩ ከአንድ ሰአት ብሀላ እማማ ደወለችና ፋይሰል ሱቅ መሆኑን ነግራኝ ዘጋችው አዪ የኔ ምስኪን እናት ቀድሜ ማወቄን አላወቀችም!አራት ሰአት ሲሞላ እኔም ለባብሼ ወደ ትምህርት ቤት ሄድኩ ትምህርት ቤት ስደርስ ጨነቀኝ የልቤ ምት ከወትሮ ተለየብኝ 'ምን ሊፈጠር ነው'አልኩ ለራሴ እንደምንም እራሴን አረጋግቼ ትምህቱንም ሳልማር ወደ ቤት ተመለስኩ መኪያ ወዲያው ስመለስ ግራ ገቦትና "ምን ረሳሽ ?ዲኒ መቼም አንቺ ቀልብ የለሽ"ብላ ጠየቀችኝ "ባክሽ መኩ ልቤን ጭንቅ ሲለኝ ነው የተመለስኩት ጥሩ ሙድ ላይ አይደለሁም በቃ ልብሴን ልቀይርና አግዝሻለው" ብያት ወደ ክፍሌ ወጣው ልብስ ቀይሬ ከክፍል ልወጣ ስል ስልኬ ትዝ አለኝና ከቦርሳዬ አወጣሁት 5 ሚስኮል አለው አባባ ነው ክው ብዬ ቀረው ልቤም ያለወትሮ እንደዚ አልተረበሸም ስልኬ ብር ስለሌለው መኪያ እንድታስደውለኝ ወደ መአድ ቤት ስገባ መኪይ "ዳና አባባ.."ብላ ሳጨርስ "ምን ሆነ" አልኳች መኪያ ግራ ገብቷት "አረ ዳና ተረጋጊ ስልክ አታነሺም ዛሬ ትንሽ እቃ ቤት ስለሚወጣ መጋዜኑን አስለካክሉት ብሏል"አለችኝ ኡፍፍፍፍ ተረጋጋው አባባ መጋዘን የሚለው ከቤታችን ጀርባ እቃ ማስቀመጫ ይሆናል ተብሎ የተሰራው 5በ 5 ክፍሏን ነው የዋዛ እንዳትመስላቸለ ብዙ ኮተት ትይዛለች አልፍ አልፎ ስለምትከፈት አቧራዋ የጉድ ነው መኩ ስራ እየሰራች ስለነበር ከአባባ ክፍል ውስጥ ቁልፉን አውጥቼ መጋዜኑን ከፈትኩት ከቧራ ብቻ ሆኗል ይንፈስጠትና ይጠረጋል ብያ ከፈት አርጊ ተውኩት ትንሽ እንደቆየ መኩ መታ ማፀዳዳት ጀመርን እንደድንገት መኩ የሆነ የተጠቀለለ ልብስ ስታይ ከተወሸቀበት ጎትታ እያወጣችው "ዳኒ ይሄ የፋይሲ አይደል"ብላ አሳየችኝ "አው በቅርብ የገዛው ቲሸርት እኮ ነው አይ እሱ አሁን ምን ሆነ እዛጋር ወርውሪው ይታጠባል"ብያት ለመኩ ጀርባዬን ሰጠው ወዱያው መኪ በጩኀት ቀወጠችው በቅፅበት ዞር ብያ አይኗ ያለበት ቦታ ሳይ ክው ብዬ ቀረ
.
.
.
ክፍል➑ #ይቀጥላል......

JOIN us 👉👉👉

www.tgoop.com/Habibacalligraphy



tgoop.com/Habibacalligraphy/1867
Create:
Last Update:

ክፍል ሰባት
👣ያልወለደች🕊እናት👣
:
:
:....ከትንሽ ደቂቃ ብሀላ አባባ ደውሎ ከ ፋይሰልጋ እየመጡ እንደሆነ ነግሮኝ ስልኩን ዘጋው እኔም እማማን ለማረጋጋት መጣጣር ጀመሬኩ እማማ ግን አይኑን ሳላየው ወሬት አይነካኝም ብላ በር ላይ ቆማ ትጠባበቅ ጀመር
ከግማሽ ሰአት ቅይታ ብሀላ እነ አባባ ቤት ደረሱ ፋይሰል ከንፈሩ ቆስሏል እንጂ ምንም አልተጎዳም እማማ ስታየው ከደስታዋ ብዛት እንደ ህፃን ልጅ ቦረቀች አመሻሽ ላይ ሁሉም ከተረጋጋ ብሀላ እማማ በምን ምክንያት ይህ እንደተፈጠረ ጠየቀችው መልስ ሳይሰጣት ተነስቶ ሊወጣ ሲል እማማ "ፋይሰል"ብላ ጮኀች ሁላችንም ደነገጥን ምክንያቱም አንድ ሰው ወትሮ ያለመደበትን ሲያረግ ያስደነግጥም አይደል አሁንም የሆነው እሱ ነው እማማ "የአይኔ አበባ" የምትለው ወንድሜ አሁን በመታወቂያ ስሙ "ፋይሰል"ቢላው እርፍ ደንግጦ ቆመ በር ላይ እንደቆመ ወደ እማማ ዞሮ "ምን ፋይሰል ነው ያልሽኝ እማማ"አለ ሁሉምም ግራ ተጋብቷል "አዎ ፈይሰል የኔ የአይኔ አበባ እንደዚ ጋጠወጥ ሆነ ብዬ ማለት ይከብደኛል ጭራሽ እያዋራሁክ ጤለኀኝ ትነሳለህ "አለች በቁጣ እማማ መናደዷ ስለገባኝ ለማረጋጋት "በቃ እማማ ደሞ እስር ቤት ቀይረውት ይሆናል"አልኳት ለማሳቅ እየጣርኩ በዚ ሆኔታ ጠዋት ደረሰ እማማና ፋድሲ በማታው ነገር ተቀያይመዋል ቁርስ ራሱ ሳይበላ ነው የወጣው የት ሄዶ ነው ጨነቀኝ እማማ እንደተነሳች ወዲያው ጠየቀችኝ እንደወጣ ነገርኳት ስልኩ ላይ ስትደውል ስልኩ ዝግ ነው ይብስ የማታው ንዴቷ ጨመረ ቁርስ በላልተው ከ አባባ ጋር ሱቅ ወጡ የነሱን እግር ጠብቄ ስልኬም አነሳውና ፋይሰል ጋር ደወልኩ ስልኩ ይጠራል ግን አይመልስልኝም ደግሜ ስደውል "ሄሎ ዳኒ ሲቅ ህኜ ነው ሰው እያስተናገድኩ ነው ብሀላ እደውላለው"ብሎ ዘጋው አሁን ትንሽ እንደመረጋጋት አልኩ ምክንያቱም ሱቅ ከፍቶ ስታየው ትንሽ ትረጋጋለች ብዬ አሰብኩ ከአንድ ሰአት ብሀላ እማማ ደወለችና ፋይሰል ሱቅ መሆኑን ነግራኝ ዘጋችው አዪ የኔ ምስኪን እናት ቀድሜ ማወቄን አላወቀችም!አራት ሰአት ሲሞላ እኔም ለባብሼ ወደ ትምህርት ቤት ሄድኩ ትምህርት ቤት ስደርስ ጨነቀኝ የልቤ ምት ከወትሮ ተለየብኝ 'ምን ሊፈጠር ነው'አልኩ ለራሴ እንደምንም እራሴን አረጋግቼ ትምህቱንም ሳልማር ወደ ቤት ተመለስኩ መኪያ ወዲያው ስመለስ ግራ ገቦትና "ምን ረሳሽ ?ዲኒ መቼም አንቺ ቀልብ የለሽ"ብላ ጠየቀችኝ "ባክሽ መኩ ልቤን ጭንቅ ሲለኝ ነው የተመለስኩት ጥሩ ሙድ ላይ አይደለሁም በቃ ልብሴን ልቀይርና አግዝሻለው" ብያት ወደ ክፍሌ ወጣው ልብስ ቀይሬ ከክፍል ልወጣ ስል ስልኬ ትዝ አለኝና ከቦርሳዬ አወጣሁት 5 ሚስኮል አለው አባባ ነው ክው ብዬ ቀረው ልቤም ያለወትሮ እንደዚ አልተረበሸም ስልኬ ብር ስለሌለው መኪያ እንድታስደውለኝ ወደ መአድ ቤት ስገባ መኪይ "ዳና አባባ.."ብላ ሳጨርስ "ምን ሆነ" አልኳች መኪያ ግራ ገብቷት "አረ ዳና ተረጋጊ ስልክ አታነሺም ዛሬ ትንሽ እቃ ቤት ስለሚወጣ መጋዜኑን አስለካክሉት ብሏል"አለችኝ ኡፍፍፍፍ ተረጋጋው አባባ መጋዘን የሚለው ከቤታችን ጀርባ እቃ ማስቀመጫ ይሆናል ተብሎ የተሰራው 5በ 5 ክፍሏን ነው የዋዛ እንዳትመስላቸለ ብዙ ኮተት ትይዛለች አልፍ አልፎ ስለምትከፈት አቧራዋ የጉድ ነው መኩ ስራ እየሰራች ስለነበር ከአባባ ክፍል ውስጥ ቁልፉን አውጥቼ መጋዜኑን ከፈትኩት ከቧራ ብቻ ሆኗል ይንፈስጠትና ይጠረጋል ብያ ከፈት አርጊ ተውኩት ትንሽ እንደቆየ መኩ መታ ማፀዳዳት ጀመርን እንደድንገት መኩ የሆነ የተጠቀለለ ልብስ ስታይ ከተወሸቀበት ጎትታ እያወጣችው "ዳኒ ይሄ የፋይሲ አይደል"ብላ አሳየችኝ "አው በቅርብ የገዛው ቲሸርት እኮ ነው አይ እሱ አሁን ምን ሆነ እዛጋር ወርውሪው ይታጠባል"ብያት ለመኩ ጀርባዬን ሰጠው ወዱያው መኪ በጩኀት ቀወጠችው በቅፅበት ዞር ብያ አይኗ ያለበት ቦታ ሳይ ክው ብዬ ቀረ
.
.
.
ክፍል➑ #ይቀጥላል......

JOIN us 👉👉👉

www.tgoop.com/Habibacalligraphy

BY Habiba Calligraphy




Share with your friend now:
tgoop.com/Habibacalligraphy/1867

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In the next window, choose the type of your channel. If you want your channel to be public, you need to develop a link for it. In the screenshot below, it’s ”/catmarketing.” If your selected link is unavailable, you’ll need to suggest another option. Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. Read now Informative A new window will come up. Enter your channel name and bio. (See the character limits above.) Click “Create.”
from us


Telegram Habiba Calligraphy
FROM American