HABIBACALLIGRAPHY Telegram 1883
ክፍል ➓(አስር)
👣ያልወለደች🕊እናት👣
:
:
:
.. "ግን በጣም ደም ስለፈሰሰው ወደ ራሱ እስኪመለስ ጊዜ ይወስድበታል እእእ እና ደግሞ ደም ያስፈልገዋል ፍቃደኛ የሆነ ሰው ካለ ይከተለኝና አስፈላጊውን ምርመራ ይደረግለት እና ቶሎ ለማዳን የበኩላችንን እንወጣ"ብሎ ሁላችንንም ሲያይ በድንጋጤ ተውጠናል እማማ እስካሁን ምንም እያለች አይደለም አይኗን አንድ ቦታ ተክላ ፍዝዝ ብላለች አባባ ደም ግፊቱ ተነሳበት መሰል መቆም አቅቶታል ሀሩን ከወደቀበት መሬት ይነፋረቃል ሁሉም በየፊናው የፋይሰልን መጨረሻ ይጠባበቃል ዶክተሩ ይናገር እንጂ ማንም ከቁብ አልቆጠረውም ተመልሶ መጣና ሁላችንንም ሰብስቦ ካረጋጋን ብሀላ ከአባባ ውጪ ሁላችንም ደም ለመስጠት ፍቃደኛ መሆናችንን ነገርነው አባባም ቢሆን ግን ካልሰጠው ሞቼ እገኛለው ብሎ ዶክተሩ ነው አንተ ባለብህ ህመሞች ምክንያት አትችልም! ብሎ ቁርጡን የነገረው እማማ አሁንም ምንም አታወራም ወደ ምርመራ ክፍል ሄዳ አስፈላጊውን ምርመራ ሰጠች ከትንሽ ደቂቃዋች ብኀላ ዶክተሩ መጣና እማማ መስጠት እንደማችል ነገራት ተራውን ሀሩን ገባ እሱም ከፍይሰል ደም ጋር ሚመሳሰል ደም የለውም ተረኛ እኔ ስገባ ዶክቸሩ እንደመገረም አለኛ "ኪሉሽ ሽንት ነው" አለኝ
"45" ዶክተሩ ንግግሩን ቀጠለ "እና ከሀምሳ ኪሎ ውጪ መስጠት እንደማይቻል አላወቅሽም" ብሎኝ ተያይዘን እነአባባ ወዳሉበት አብረን አመራን መኪያ እቤት እንድትሄድ አባባ ስላስገደዳት ይህን ጉድ አልሰማችም ዶክተሩ አንገቱን እያቀረቀረ"አዝናለው ከናንተ መሀል የማንም ደም ከሱጋር አይመሳሰልም እና ሌላ አማራጭ መጠቀም ግድ ይለናል እናም ከተስማማ መቀጠል እንችላለን"አለ ሁላችንም አይናችንን አጉረጠረጥንበት እንደ ድንገት ሀሩን "አማራጩን እንጠቀም ዶክተር ፋይሲን ማጣት የለብንም"ብሎ ጮኀ "እእእእ እንግዲ የአሁኑ አማራጭ ከደም ባንክ ደም መግዛት ነው"ሲል ሁላችንም "ምን" ብለን ሁላችንም ዶክተሩ ላይ አፈጠጥንበት "ያለው አማራጭ እሱ ነው ያለበዛ ልጁን ማትረፍ ለኛ የማይታሰብ ነገር ነው ስለዚ ተረጋጉና አስቡበት ደሞ ጊዜ የለንም"ብሎ ሊሄድ ሲል አባባ "ዶክተር" አለ "አቤት ተስማማቹ"አለ "አዎ ምንም ይሁን ምንም ነገር ተደርጎ ብቻ እሱ ይዳንልኝ ተስማምተናል"አለ አባባ በሀዘን ስሜት ዶክተሩ ሁላችንንም በተራ በተራ ሲመለከት በአወንታ ጭንቅላታችንን ነቀነቅን ዶክተሩ እየፈገገ "መሆን ያለበትን ነው የወሰናቹት ለዛ እንዳትቆጩ አንዳንዴ ስንደነግጥ ምናረገውን አናቅም እና መዳን ያለበትን ሰው በራሳችን እጅ ልናጣ እንችላለን እና ለህክምናው ሚሆን በቀላሉ 20,000 ያስፈልጋል" አለ አባባ "አረ ምንም ችግር የለውም ዶክተር ልጅ ብቻ ይዳን እንኳን ለልጄ ለሌላም ይወጣ የለ"ቤሎ አጠገቡ ያለው ወንበር ላይ ዘፍ አለና በረዥሙ ተነፈሰ እማማ አሁንም አትናገር አትጋገር ድንዝዝ ብላለች እኔን ልደንዝዝልሽ የኔ እናት እንዴት እንደገረጣች እንዲ እንዲ እያለ 3 ቀን ሞላው ፋይሰል ግን አልነቃም ሀኪሞቹ ተደናግጠዋል የልብ ምቱ ግን እንዳልጠፋ ያወሪሉ እማማ 3 ቀን ሙሉ ምንም አልበላችም ፋይሰል አጠገብ ቁጭ ብላ ታለቅሳለች እንደ ድንገት ማታ ላይ አባባ እንዲያርፍ ሀሩን ነግሮት እኔና አባባ ወደ ቤት አመራን አይነጋ የለምና ነግቶ ለእማማና ለሀሩን ቁርስ ይዤ ሃድኩኝ እማማ አልበላም ብላ ድርቅ ስትልብን አንዲት ነርስ ሰምታ ስትቆጣት በግድ አንድ አፏን ጎረሰች ቁርስ በልተን እንደጨረስን ልቀየርልሽ ስላት አሻፈረኝ አለች ምንም ማድረግ ስላልቻልኩ ተመልሼ ወደ ቤት ሄድኩኝ ማታ ላይ እራት ይዘን ከአባባ ጋር መጣን ወደ ሆስፒታሉ ገብተን የፋይሰል በር ላይ ልንደርስ የቅርብ እርቀት ላይ ሳለን አድርቆ የሚያስቀር ነገር አየን! የፋይሰል በር ላይ ሰው ተሰብስቧል ሰዉ ያለቅሳል ከዚ በላይ መራመድ አቃተኝ ሀሩን መምጣታችንን ሲመለከት ወደኛ እየመጣ "አባባ ፋይሰል አሁን ነቃ"ብሎ አቀፈው አባባና ሀሩን በደስታ ተቃቀፉ እኔ የደስታ እንባ ማፋለቅ ጀመርኩኝ ወደ ፋይሰል ክፍል ስንቀርብ እማማ"ልጄ ነቃልኝ ልጄ ዳነልኝ ያይኔ አበባ ዳነልኝ"እያለች ትጮሀለች ህዝብ እሷን እያየ ይንሰቀሰቃል ግማሹ ከንፈር ይመጣል እባባ ወደ እማማ ቀረብ አለና ለማረጋጋት ምከረ እማማ ግን እራሱን መቆጣጣር እንዳቃተው የ አይምሮ ህመምተኛ ዝም ብላ እየጮኀች ነው
ትንሽ እንደቆየች አባባና ሀሩን አረጋግተው ዶክተሩ መጣና አንዳንድ ምርመራ አደረገለት ወደ ከሰአት ላይ አባባና ሀሩንን ቢሮ ጠራቸው

ክፍል➊➊ #ይቀጥላል......

JOIN us 👉👉👉

www.tgoop.com/Habibacalligraphy



tgoop.com/Habibacalligraphy/1883
Create:
Last Update:

ክፍል ➓(አስር)
👣ያልወለደች🕊እናት👣
:
:
:
.. "ግን በጣም ደም ስለፈሰሰው ወደ ራሱ እስኪመለስ ጊዜ ይወስድበታል እእእ እና ደግሞ ደም ያስፈልገዋል ፍቃደኛ የሆነ ሰው ካለ ይከተለኝና አስፈላጊውን ምርመራ ይደረግለት እና ቶሎ ለማዳን የበኩላችንን እንወጣ"ብሎ ሁላችንንም ሲያይ በድንጋጤ ተውጠናል እማማ እስካሁን ምንም እያለች አይደለም አይኗን አንድ ቦታ ተክላ ፍዝዝ ብላለች አባባ ደም ግፊቱ ተነሳበት መሰል መቆም አቅቶታል ሀሩን ከወደቀበት መሬት ይነፋረቃል ሁሉም በየፊናው የፋይሰልን መጨረሻ ይጠባበቃል ዶክተሩ ይናገር እንጂ ማንም ከቁብ አልቆጠረውም ተመልሶ መጣና ሁላችንንም ሰብስቦ ካረጋጋን ብሀላ ከአባባ ውጪ ሁላችንም ደም ለመስጠት ፍቃደኛ መሆናችንን ነገርነው አባባም ቢሆን ግን ካልሰጠው ሞቼ እገኛለው ብሎ ዶክተሩ ነው አንተ ባለብህ ህመሞች ምክንያት አትችልም! ብሎ ቁርጡን የነገረው እማማ አሁንም ምንም አታወራም ወደ ምርመራ ክፍል ሄዳ አስፈላጊውን ምርመራ ሰጠች ከትንሽ ደቂቃዋች ብኀላ ዶክተሩ መጣና እማማ መስጠት እንደማችል ነገራት ተራውን ሀሩን ገባ እሱም ከፍይሰል ደም ጋር ሚመሳሰል ደም የለውም ተረኛ እኔ ስገባ ዶክቸሩ እንደመገረም አለኛ "ኪሉሽ ሽንት ነው" አለኝ
"45" ዶክተሩ ንግግሩን ቀጠለ "እና ከሀምሳ ኪሎ ውጪ መስጠት እንደማይቻል አላወቅሽም" ብሎኝ ተያይዘን እነአባባ ወዳሉበት አብረን አመራን መኪያ እቤት እንድትሄድ አባባ ስላስገደዳት ይህን ጉድ አልሰማችም ዶክተሩ አንገቱን እያቀረቀረ"አዝናለው ከናንተ መሀል የማንም ደም ከሱጋር አይመሳሰልም እና ሌላ አማራጭ መጠቀም ግድ ይለናል እናም ከተስማማ መቀጠል እንችላለን"አለ ሁላችንም አይናችንን አጉረጠረጥንበት እንደ ድንገት ሀሩን "አማራጩን እንጠቀም ዶክተር ፋይሲን ማጣት የለብንም"ብሎ ጮኀ "እእእእ እንግዲ የአሁኑ አማራጭ ከደም ባንክ ደም መግዛት ነው"ሲል ሁላችንም "ምን" ብለን ሁላችንም ዶክተሩ ላይ አፈጠጥንበት "ያለው አማራጭ እሱ ነው ያለበዛ ልጁን ማትረፍ ለኛ የማይታሰብ ነገር ነው ስለዚ ተረጋጉና አስቡበት ደሞ ጊዜ የለንም"ብሎ ሊሄድ ሲል አባባ "ዶክተር" አለ "አቤት ተስማማቹ"አለ "አዎ ምንም ይሁን ምንም ነገር ተደርጎ ብቻ እሱ ይዳንልኝ ተስማምተናል"አለ አባባ በሀዘን ስሜት ዶክተሩ ሁላችንንም በተራ በተራ ሲመለከት በአወንታ ጭንቅላታችንን ነቀነቅን ዶክተሩ እየፈገገ "መሆን ያለበትን ነው የወሰናቹት ለዛ እንዳትቆጩ አንዳንዴ ስንደነግጥ ምናረገውን አናቅም እና መዳን ያለበትን ሰው በራሳችን እጅ ልናጣ እንችላለን እና ለህክምናው ሚሆን በቀላሉ 20,000 ያስፈልጋል" አለ አባባ "አረ ምንም ችግር የለውም ዶክተር ልጅ ብቻ ይዳን እንኳን ለልጄ ለሌላም ይወጣ የለ"ቤሎ አጠገቡ ያለው ወንበር ላይ ዘፍ አለና በረዥሙ ተነፈሰ እማማ አሁንም አትናገር አትጋገር ድንዝዝ ብላለች እኔን ልደንዝዝልሽ የኔ እናት እንዴት እንደገረጣች እንዲ እንዲ እያለ 3 ቀን ሞላው ፋይሰል ግን አልነቃም ሀኪሞቹ ተደናግጠዋል የልብ ምቱ ግን እንዳልጠፋ ያወሪሉ እማማ 3 ቀን ሙሉ ምንም አልበላችም ፋይሰል አጠገብ ቁጭ ብላ ታለቅሳለች እንደ ድንገት ማታ ላይ አባባ እንዲያርፍ ሀሩን ነግሮት እኔና አባባ ወደ ቤት አመራን አይነጋ የለምና ነግቶ ለእማማና ለሀሩን ቁርስ ይዤ ሃድኩኝ እማማ አልበላም ብላ ድርቅ ስትልብን አንዲት ነርስ ሰምታ ስትቆጣት በግድ አንድ አፏን ጎረሰች ቁርስ በልተን እንደጨረስን ልቀየርልሽ ስላት አሻፈረኝ አለች ምንም ማድረግ ስላልቻልኩ ተመልሼ ወደ ቤት ሄድኩኝ ማታ ላይ እራት ይዘን ከአባባ ጋር መጣን ወደ ሆስፒታሉ ገብተን የፋይሰል በር ላይ ልንደርስ የቅርብ እርቀት ላይ ሳለን አድርቆ የሚያስቀር ነገር አየን! የፋይሰል በር ላይ ሰው ተሰብስቧል ሰዉ ያለቅሳል ከዚ በላይ መራመድ አቃተኝ ሀሩን መምጣታችንን ሲመለከት ወደኛ እየመጣ "አባባ ፋይሰል አሁን ነቃ"ብሎ አቀፈው አባባና ሀሩን በደስታ ተቃቀፉ እኔ የደስታ እንባ ማፋለቅ ጀመርኩኝ ወደ ፋይሰል ክፍል ስንቀርብ እማማ"ልጄ ነቃልኝ ልጄ ዳነልኝ ያይኔ አበባ ዳነልኝ"እያለች ትጮሀለች ህዝብ እሷን እያየ ይንሰቀሰቃል ግማሹ ከንፈር ይመጣል እባባ ወደ እማማ ቀረብ አለና ለማረጋጋት ምከረ እማማ ግን እራሱን መቆጣጣር እንዳቃተው የ አይምሮ ህመምተኛ ዝም ብላ እየጮኀች ነው
ትንሽ እንደቆየች አባባና ሀሩን አረጋግተው ዶክተሩ መጣና አንዳንድ ምርመራ አደረገለት ወደ ከሰአት ላይ አባባና ሀሩንን ቢሮ ጠራቸው

ክፍል➊➊ #ይቀጥላል......

JOIN us 👉👉👉

www.tgoop.com/Habibacalligraphy

BY Habiba Calligraphy




Share with your friend now:
tgoop.com/Habibacalligraphy/1883

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Commenting about the court's concerns about the spread of false information related to the elections, Minister Fachin noted Brazil is "facing circumstances that could put Brazil's democracy at risk." During the meeting, the information technology secretary at the TSE, Julio Valente, put forward a list of requests the court believes will disinformation. Members can post their voice notes of themselves screaming. Interestingly, the group doesn’t allow to post anything else which might lead to an instant ban. As of now, there are more than 330 members in the group. 4How to customize a Telegram channel? How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first.
from us


Telegram Habiba Calligraphy
FROM American