HABIBACALLIGRAPHY Telegram 1885
ክፍል ➊➊ (አስራ አንድ)
ያልወለደች እናት
.
.
....ከግማሽ ሰአት ቆይታ ብኃላ አባባና ሀሩን ከዶክተሩ ክፍል ወጡ ሁለቱም ፊታቸው ገርጥቷል አንዳች መርዶ እንደተነገረው ሀዘንተኛ ፋታቸው አመድ ለብሷል ሳያቸው ደነገጥኩ "ሀሩን?" አልኩት አይኔን ለጥያቄ እያፈጠጥኩበት "ዳኒ አዝናለው ግን በዚ ሁኔታ ላይ ሆኜ ልነግርሽ አልችልም"ብሎኝ ከ ሆስፒታሉ ወጣ አባባ እየፈጠነ ወደ ፋይሰል ክፍል አመራ እማማ የፋይሰልን እጅ ይዛ ታሻሻለች አባባ እያየው እንደ ሴት ያለቅሳል "አባባ"አልኩት ምላሽ እንዲሰጠኝ እያሰብኩ ወደ ውጪ ይዞኝ ወጣና በመጀመሪያ እንድረጋጋ ካረገ ብኃላ "ዳኒዬ ልጄ"ብሎ ንግግሩን ቀጠለ "አሁን ላይ በጣም ጠንካራ መሆን አለብን እኛ ተስፋ ምንቆርጥ ከሆነ ፋይሰልን ማዳን አይቻልም እኛ ግን ጠንከር ብለን ለሱም ተስፋ ምንሰጠው ከሆነ የድሮውን ፋይሰል መልሰን እናገኘዋለን" አለና በረዥሙ ተነፈሰ ግራ ገባኝ "አባባ የምን ዳር ዳር ነው ፋይሲ ምን ሆነ ነቅቶ የለ"ብዬ አይናይኑን በተሰበረ መንፈስ እመለከተዋለው "ዳኒ ልጄ ፋይሲ ከወገቡ በታች ሰውነቱ አይሰራም እና ለትንሽ ጊዜ እንዲ ይቆያል አልያም እስከነአካቴው ላይሰራ ይችላል ግን 'ተስፋ ስጡት ብሏል ድክተሩ' "ብሎ ካለኝ ብኃላ በረዥሙ ተነፈሰ እኔ አባባ የሚለውን ማመን አቅቶን እስቃለው የ ድንጋጤ ሳቅ! ማመን አቃተኝ ግን መቀበል ስላለብኝ ብቻ አመንኩኝ እንዲ እንዲ እያለ ፋይሰል ሳምንታት አለፉት በሳምንት 3 ቀን ፊዝዮትራፒ ያረጋል ግን ምንም ለውጥ የለም ፋይሲም ተስፋ እየቆረጠ ነው እስካሁንም ህክምናውን ሚከታተለው በኛ ድጋፋ ነው ዛሬ አብሬው ውዬ ልክ 11 ሰአት ላይ ከ ጓደኛዬ ሀንዳውት ኮፒ ላረግ እዛው ሰፈር አካባቢ ወጣ አልኩኝ ከመውጣቴ በፊት የቲቪውን እሪሞት ስልኩን አጠገቡ አስቀምጬለት ነው የወጣሁት የድሮ ቢሆን መኪያ እንደ እንቁላል ትንከባከበው ነበር አሁን ግን መኪያን አደራ እንዳልላት አሁን ከባሏ ጋር መኖር ጀምራለች ያው ሰርጓ ሳምንት እንደቀረው ፋይሰል ቢታመምም ቀጠሮውን ለማክበር በሳምንቱ ሸራአ ፍርድ ቤት ሄደው ተጋብተዋል ሁሉንም ነገር አመቻችቼለት ምንም ነገር ቢሆን ወዲያው እንዲደውልልኝ ብዬ የጊቢውን ቁልፍ ይዤ ወጣው ደሞ የፋይሲ ጎደኛዋችም ቢሆኑ ቀን ቀን ስራ ስለሚውሉ እሁድ ብቻ ነው ሚመጡት ሁሩን ግን ከስራ ሲወጣ ሁሌ እና ጋር ነው መቶ ከፋይሲ ጋር ሚያድሩት አሁን አሁን ግን ፋይሲ ትንሿ ነገር ቱግ ታረገዋለች ከሰው በታች የሆነ ያህል እየተሰማው ነው መሰል ብቻውን እንዳይሆን ብዬ ክፍሉ ስገባ ከእኛቱ እቅፍ በግድ እንደተነጠቀ ህፅን ይንሰቀሰቃል ላባብለው ስሞክር ስለሚብስበት መግባቴን ትቻ ወደ ኀላ አፈገፍጋለው ሀንዳውቱን የምሰጠኝን ጓደኛዬን እየጠበኩ ሳለ አባባ ደውሎ ቶሎ ወደቤት እንድመጣ ነገረኝ ፋይሰል የሆነ ነገር የሆነ ስለመሰለኝ በ5 ደቂቃ ውስጥ እቤት ደረስኩ ሳሎን ስገባ ሁሉም አለ እማማ እንደለመደችው ፋይ

ሲን እግሯ ላይ አስተኝታ ፀጉሩን ታሻሻለች አባባ ፋት ለፊታቸው ቁጭ ብሏል"አባባ ምን ተፈጠረ?" አልኩት እያለከለኩ "አረ መጀመሪያ ተቀመጪ እስኪ ደሞ ትንፋሽሽን ሰብሰብ አርጊ አታለክልኪብን"ፋይሰል ነበር ከታመመ ለመጀመሪያ ቀን እንዲ እንደ ድሮ ሲያወራ ሁሉም ፈገግ! አለ አባባ ሁላችንም እሱን ለመስማት ዝግጁ እንደሆንን ሲያውቅ "ያው ባለፈው የመኪያ ሰርግ ሳምንት ሲቀረው ነው ይህ ነገር የተፈጠረው እና ብዙ ነገሮች ተበላሽተዋል ግን ለበጎ ነው እና አሁን ግን እንደ መልስ ጠርተናቸው ያኔ እንዳሰብነው ብንደግስስ ደሞ አሁን ፋይሲም ደና እየሆነ ነው እስቲ ምን ትላላቹ"አለ አባባ የመኪያ ነገር አይሆንለትም ቀን ከሌት ቢናገር አይጠግብም በቃ በጣም ነው ሚወዳት ልክ እንደ መጀመራያ ልጁ ለካ መወለድም መውለድም ቋንቋ ነው አንዳንድ ሰው ገና ካወቅናቸው ቀን አንስቶ ቀልባችን ወዷቸው ለዘላለም በልባችን ውስጥ ይቀራሉ አንዳንድ ሰውን ደሞ ለኛ የሚሰጠን ክብርና ቦታ ደሞችንን ስጋችንን ቆርጠን ልንሰጣቸው ባንችልም የኔ ዘር ናት/ነው ብለን እስክንል ማንነታቸው ይገዛናል እኛ ቤትም የህነው ይሆ ነው አሁን ቤቱ ላይ ፀጥታ ሰፈኟል ሁሉም አባባ የተናገረውን ነገር ከ ከአዕምሮው ጋር እየመከረ ነው መሰል እኔ ግን ምንም አላሰብኩም ምንም መናገርም አላሰኘኝም እንደ ድንገት የፋይሰል ስልክ ጠራ ስልኩን አየና እኔ ላይ አፈጠጠ ግራ ገባኝ 'ምንድነው?' እያልኩ ለራሴ ጠየኩ ፋይሰል ግን
አላነሳውም ጎን ላይ ባለው ላይት ማጥፋያ ድምፁንና ላይቱን አጠፋው አባባ "ምን አሰባቹ?" አለ እማማ ልትናገር "እእእእ ማለት..."ብላ ንግግሯን ስትጀምር የፋይሰል ስልክ ድጋሚ ጠራ አሁንም ከቅድሙ ተመሳሳይ ነገር ሲያረግ አባባ "እንዴ አንሳው እንጂ የሚፈልግህ ሰው ቢህንስ"አለው "አይ አባባ ብኃላ እኔ እደውልለታለው ሀሩን ነው" ብሎት እኔን አየኝ ግራ ገባኝ እማማ ንግግሯን ቀጠለች "እኔ ችግር የለብኝም ግን ፋይሲ የማይደብረው ከሆነ ነው"ብላ ፀጉሩን እየዳበሰች እእ "አበባዬ"አለችው እሱም እየፈገገ "አረ ለኔ ችግር የለውም አሁን እኮ ደና ነኝ አንቺስ ዳኒ" አለ "አረ ፋይሲ ደማ እኔ ከናንተ ሀሳብ እንደማልወጣ እያወክ"ብዬ ገና ሳልጨርስ "ዳኒ ሁሌ በናንተ ሀሳብ በናንተ ሀሳብ እስቲ አንድ ቀን እራስሽን ወክለሽ አውራ አንድ ቀን ይሆ 'በናን ሀሳብ እስማማለው' የምትይው ነገር ዋጋ እንዳያስከፍልሽ" ብሎ ተቆጣ በርግጥ የኛ ቤት ህግ ደስ ይላል የፈለገ ህፃን ልጅ ቢሆን አሳማኝ ምክንያት ካቀረበ ተቀባይነት አለው አንዳንድ እዚ ቤተሰብ ውስጥ መፈጠሬን እንደትልቅ እድል ነው ምቆጥረው ደሞ አባባ ዛሬ ሲመጣ ካዳሚ(የቤት ስራ የምታግዝ ሴት)ይዞ እንደሚመጣ ነግሮኝ ነበር ነገ ጠዋት እንድ ላይ እንደምናመጣ ነግሮኝ እራት በላልተን ተኛን በነገራችን ላይ አንድ ቀን የቤት ሰራቸኛ ስል አያቴ ሰምታኝ ተቆጥታኝኛለች እንደማይባልም ነግራኛለች ለዛ ነው ሰራተኛ የማልለው ጠዋት ላይ ስነሳ ድብር ነው ሚለኝ የቤቱ ስራ ሁሉ እኔን ስለሚጠብቀኝ እናደዳለው አዬ መኪያ በደና ጊዜ እንዳልሰራ ከልክላኝ አሁን ወኔው ከየት ይምጣ....
.
.
ክፍል➊➋ #ይቀጥላል......


JOIN us 👉👉👉

www.tgoop.com/Habibacalligraphy



tgoop.com/Habibacalligraphy/1885
Create:
Last Update:

ክፍል ➊➊ (አስራ አንድ)
ያልወለደች እናት
.
.
....ከግማሽ ሰአት ቆይታ ብኃላ አባባና ሀሩን ከዶክተሩ ክፍል ወጡ ሁለቱም ፊታቸው ገርጥቷል አንዳች መርዶ እንደተነገረው ሀዘንተኛ ፋታቸው አመድ ለብሷል ሳያቸው ደነገጥኩ "ሀሩን?" አልኩት አይኔን ለጥያቄ እያፈጠጥኩበት "ዳኒ አዝናለው ግን በዚ ሁኔታ ላይ ሆኜ ልነግርሽ አልችልም"ብሎኝ ከ ሆስፒታሉ ወጣ አባባ እየፈጠነ ወደ ፋይሰል ክፍል አመራ እማማ የፋይሰልን እጅ ይዛ ታሻሻለች አባባ እያየው እንደ ሴት ያለቅሳል "አባባ"አልኩት ምላሽ እንዲሰጠኝ እያሰብኩ ወደ ውጪ ይዞኝ ወጣና በመጀመሪያ እንድረጋጋ ካረገ ብኃላ "ዳኒዬ ልጄ"ብሎ ንግግሩን ቀጠለ "አሁን ላይ በጣም ጠንካራ መሆን አለብን እኛ ተስፋ ምንቆርጥ ከሆነ ፋይሰልን ማዳን አይቻልም እኛ ግን ጠንከር ብለን ለሱም ተስፋ ምንሰጠው ከሆነ የድሮውን ፋይሰል መልሰን እናገኘዋለን" አለና በረዥሙ ተነፈሰ ግራ ገባኝ "አባባ የምን ዳር ዳር ነው ፋይሲ ምን ሆነ ነቅቶ የለ"ብዬ አይናይኑን በተሰበረ መንፈስ እመለከተዋለው "ዳኒ ልጄ ፋይሲ ከወገቡ በታች ሰውነቱ አይሰራም እና ለትንሽ ጊዜ እንዲ ይቆያል አልያም እስከነአካቴው ላይሰራ ይችላል ግን 'ተስፋ ስጡት ብሏል ድክተሩ' "ብሎ ካለኝ ብኃላ በረዥሙ ተነፈሰ እኔ አባባ የሚለውን ማመን አቅቶን እስቃለው የ ድንጋጤ ሳቅ! ማመን አቃተኝ ግን መቀበል ስላለብኝ ብቻ አመንኩኝ እንዲ እንዲ እያለ ፋይሰል ሳምንታት አለፉት በሳምንት 3 ቀን ፊዝዮትራፒ ያረጋል ግን ምንም ለውጥ የለም ፋይሲም ተስፋ እየቆረጠ ነው እስካሁንም ህክምናውን ሚከታተለው በኛ ድጋፋ ነው ዛሬ አብሬው ውዬ ልክ 11 ሰአት ላይ ከ ጓደኛዬ ሀንዳውት ኮፒ ላረግ እዛው ሰፈር አካባቢ ወጣ አልኩኝ ከመውጣቴ በፊት የቲቪውን እሪሞት ስልኩን አጠገቡ አስቀምጬለት ነው የወጣሁት የድሮ ቢሆን መኪያ እንደ እንቁላል ትንከባከበው ነበር አሁን ግን መኪያን አደራ እንዳልላት አሁን ከባሏ ጋር መኖር ጀምራለች ያው ሰርጓ ሳምንት እንደቀረው ፋይሰል ቢታመምም ቀጠሮውን ለማክበር በሳምንቱ ሸራአ ፍርድ ቤት ሄደው ተጋብተዋል ሁሉንም ነገር አመቻችቼለት ምንም ነገር ቢሆን ወዲያው እንዲደውልልኝ ብዬ የጊቢውን ቁልፍ ይዤ ወጣው ደሞ የፋይሲ ጎደኛዋችም ቢሆኑ ቀን ቀን ስራ ስለሚውሉ እሁድ ብቻ ነው ሚመጡት ሁሩን ግን ከስራ ሲወጣ ሁሌ እና ጋር ነው መቶ ከፋይሲ ጋር ሚያድሩት አሁን አሁን ግን ፋይሲ ትንሿ ነገር ቱግ ታረገዋለች ከሰው በታች የሆነ ያህል እየተሰማው ነው መሰል ብቻውን እንዳይሆን ብዬ ክፍሉ ስገባ ከእኛቱ እቅፍ በግድ እንደተነጠቀ ህፅን ይንሰቀሰቃል ላባብለው ስሞክር ስለሚብስበት መግባቴን ትቻ ወደ ኀላ አፈገፍጋለው ሀንዳውቱን የምሰጠኝን ጓደኛዬን እየጠበኩ ሳለ አባባ ደውሎ ቶሎ ወደቤት እንድመጣ ነገረኝ ፋይሰል የሆነ ነገር የሆነ ስለመሰለኝ በ5 ደቂቃ ውስጥ እቤት ደረስኩ ሳሎን ስገባ ሁሉም አለ እማማ እንደለመደችው ፋይ

ሲን እግሯ ላይ አስተኝታ ፀጉሩን ታሻሻለች አባባ ፋት ለፊታቸው ቁጭ ብሏል"አባባ ምን ተፈጠረ?" አልኩት እያለከለኩ "አረ መጀመሪያ ተቀመጪ እስኪ ደሞ ትንፋሽሽን ሰብሰብ አርጊ አታለክልኪብን"ፋይሰል ነበር ከታመመ ለመጀመሪያ ቀን እንዲ እንደ ድሮ ሲያወራ ሁሉም ፈገግ! አለ አባባ ሁላችንም እሱን ለመስማት ዝግጁ እንደሆንን ሲያውቅ "ያው ባለፈው የመኪያ ሰርግ ሳምንት ሲቀረው ነው ይህ ነገር የተፈጠረው እና ብዙ ነገሮች ተበላሽተዋል ግን ለበጎ ነው እና አሁን ግን እንደ መልስ ጠርተናቸው ያኔ እንዳሰብነው ብንደግስስ ደሞ አሁን ፋይሲም ደና እየሆነ ነው እስቲ ምን ትላላቹ"አለ አባባ የመኪያ ነገር አይሆንለትም ቀን ከሌት ቢናገር አይጠግብም በቃ በጣም ነው ሚወዳት ልክ እንደ መጀመራያ ልጁ ለካ መወለድም መውለድም ቋንቋ ነው አንዳንድ ሰው ገና ካወቅናቸው ቀን አንስቶ ቀልባችን ወዷቸው ለዘላለም በልባችን ውስጥ ይቀራሉ አንዳንድ ሰውን ደሞ ለኛ የሚሰጠን ክብርና ቦታ ደሞችንን ስጋችንን ቆርጠን ልንሰጣቸው ባንችልም የኔ ዘር ናት/ነው ብለን እስክንል ማንነታቸው ይገዛናል እኛ ቤትም የህነው ይሆ ነው አሁን ቤቱ ላይ ፀጥታ ሰፈኟል ሁሉም አባባ የተናገረውን ነገር ከ ከአዕምሮው ጋር እየመከረ ነው መሰል እኔ ግን ምንም አላሰብኩም ምንም መናገርም አላሰኘኝም እንደ ድንገት የፋይሰል ስልክ ጠራ ስልኩን አየና እኔ ላይ አፈጠጠ ግራ ገባኝ 'ምንድነው?' እያልኩ ለራሴ ጠየኩ ፋይሰል ግን
አላነሳውም ጎን ላይ ባለው ላይት ማጥፋያ ድምፁንና ላይቱን አጠፋው አባባ "ምን አሰባቹ?" አለ እማማ ልትናገር "እእእእ ማለት..."ብላ ንግግሯን ስትጀምር የፋይሰል ስልክ ድጋሚ ጠራ አሁንም ከቅድሙ ተመሳሳይ ነገር ሲያረግ አባባ "እንዴ አንሳው እንጂ የሚፈልግህ ሰው ቢህንስ"አለው "አይ አባባ ብኃላ እኔ እደውልለታለው ሀሩን ነው" ብሎት እኔን አየኝ ግራ ገባኝ እማማ ንግግሯን ቀጠለች "እኔ ችግር የለብኝም ግን ፋይሲ የማይደብረው ከሆነ ነው"ብላ ፀጉሩን እየዳበሰች እእ "አበባዬ"አለችው እሱም እየፈገገ "አረ ለኔ ችግር የለውም አሁን እኮ ደና ነኝ አንቺስ ዳኒ" አለ "አረ ፋይሲ ደማ እኔ ከናንተ ሀሳብ እንደማልወጣ እያወክ"ብዬ ገና ሳልጨርስ "ዳኒ ሁሌ በናንተ ሀሳብ በናንተ ሀሳብ እስቲ አንድ ቀን እራስሽን ወክለሽ አውራ አንድ ቀን ይሆ 'በናን ሀሳብ እስማማለው' የምትይው ነገር ዋጋ እንዳያስከፍልሽ" ብሎ ተቆጣ በርግጥ የኛ ቤት ህግ ደስ ይላል የፈለገ ህፃን ልጅ ቢሆን አሳማኝ ምክንያት ካቀረበ ተቀባይነት አለው አንዳንድ እዚ ቤተሰብ ውስጥ መፈጠሬን እንደትልቅ እድል ነው ምቆጥረው ደሞ አባባ ዛሬ ሲመጣ ካዳሚ(የቤት ስራ የምታግዝ ሴት)ይዞ እንደሚመጣ ነግሮኝ ነበር ነገ ጠዋት እንድ ላይ እንደምናመጣ ነግሮኝ እራት በላልተን ተኛን በነገራችን ላይ አንድ ቀን የቤት ሰራቸኛ ስል አያቴ ሰምታኝ ተቆጥታኝኛለች እንደማይባልም ነግራኛለች ለዛ ነው ሰራተኛ የማልለው ጠዋት ላይ ስነሳ ድብር ነው ሚለኝ የቤቱ ስራ ሁሉ እኔን ስለሚጠብቀኝ እናደዳለው አዬ መኪያ በደና ጊዜ እንዳልሰራ ከልክላኝ አሁን ወኔው ከየት ይምጣ....
.
.
ክፍል➊➋ #ይቀጥላል......


JOIN us 👉👉👉

www.tgoop.com/Habibacalligraphy

BY Habiba Calligraphy




Share with your friend now:
tgoop.com/Habibacalligraphy/1885

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

In handing down the sentence yesterday, deputy judge Peter Hui Shiu-keung of the district court said that even if Ng did not post the messages, he cannot shirk responsibility as the owner and administrator of such a big group for allowing these messages that incite illegal behaviors to exist. Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram. Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." It’s easy to create a Telegram channel via desktop app or mobile app (for Android and iOS):
from us


Telegram Habiba Calligraphy
FROM American