Notice: file_put_contents(): Write of 5277 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 8192 of 13469 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Habiba Calligraphy@Habibacalligraphy P.1901
HABIBACALLIGRAPHY Telegram 1901
ክፍል:-16
👣ያልወለደች 🕊 እናት👣
.
.
....እቤት ስንደርስ ቤቱ እየተቀወጠ ነው የቅርብ ዘመድ የሚባል ሁሉ አልቀረም ሁሉም ስራ ተከፋፍሎ እየሰራ ነው ለመኪያ መልስ ሁሉም የበኩሉን እየተወጣ ነው ወንዱ በመንድነቱ ሴቱ በሴትነቷ እማማና አባባ፡ፋፁም ደስተኞች ናቸው በመኩያ ማግባት እንዲ ከተደሰቱ የኔና የፋይሲ ጊዜማ ጨርቃቸውን ሊጥሉ ነው ማለት ነው ብቻ አይደርስ የለምና እሁድ ደረሰ እኔና የ ሀናንን ታናሽ እህት በጠዋት ሄደን መኪያን መሞሸሩን ተያይዘነዋል ነገሩ ሁሉ በምንፈልገው መልኩ እየሄደ ነው የፕሮግራሙ ሰአት ደርሶ በ አባባ መኪና ፋይሰል እነ መኪያን በ ፈውዛን መኪና ደሞ እኔና የ ሀናን ታናሽ እህት(ኢማን) ወደ እኛ ቤት ጉዞ ጀመርን እቤት ስንደርስ ጥሩ አቀባበል ተደርጎልን ገባን መኪያ የለበሰችው ልብስ ሰፊ ቢሆንም እርግዝናዋን ግን ወለል አርጎ ያሳይ ነበር መኪያን ያያት ሁሉ የደስታ መግለጫውን እየሰጣት ሁሉም እንደተመኘው ፕሮግራሙ በተሳካ ሁኔታ አለፈ ዕሮብ ለት ጠዋት ቁርስ እየበላን በሩ በሀይለኛው ተንኳኳ ሁሉላችንም ተያየን ወትሮ በጠዋት እኛ ቤት ሚመጣ የለም ፋይሰል ለመክፈት ወጣ እኔም ተከተልኩት በሩን ሲከፍተው ያቺ አንግዳዋ ሴትዮ ነበረች ፋይሰልን ገፍትራ ወደ ውስጥ ገባች እኛም ሁኔታዋ ግራ ገብቶን ተከተልናት ወደሳሎን ገባችና እየጮኀች "ልጄን ስጠኝ"እያለች መጮህ ጀመረች ሁላችንም ደነገጥን እኔና ፋይሰል ተያየን አባባ እና እማማ ደርቀው ቀሩ ሴትየዋ ወደ ፋይሰል እየመጣች "አንተነህ የኔ ልጅ የኔ ልጅ አልሞተም እያለች መጮህ ጀመረች ሁሉም ክው አለ ፋይሰል ሴትየዋን ለማረጋጋት እየተጣጣረ "እየውልሽ እናት ተረጋጊና እንደ ትልቅ ሰው ቁጭ በሉና አውሩ እኛ ውጪ እንቆያለን ብሎ እኔን ይዞኝ ወጣ ትንሽ እንደቆየን የሴትየዋ ድምፅ መሰማት ጀመረ "ስለቸገረኝ ነው ልጅን በራቹ ላይ የጣልኩት ጥሩ ሰው መስላቹኝ እናንተ ግን መጥፎ ሰው ናቹ..."እያለች ስትጮህ ፋይሰል "ከዚ በላይ መታገስ አልችልም" አለና ወደ ሳሎን ገብቶ ሴትየዋ ከተቀመጠችበት ጎትቶ እያስነሳት "ማን ስለሆንሽ ነው የኔን ቤተሰቦች ምትሳጀቢው አክብሬሽ እንጂ እያመናጨኩ ማስወጣት አቅቶኝ አይደለም እንደ ትልቅ ሰው በእርጋታ በመነጋገር አታምኚም እንዴ በይ ውጪ ብሎ አስነሳት ሴትየዋ ቀጥ ብላ ወጥታ ሄደች ቤቱ በሀዘን ተዋጠ እማማ ዝም ብላ ታለቅሳለች አባባ ፋዝዝ ብሎ ቁጭ ብሏል እኔ ከነሱ ፋት ለፊት ቁጭ ብዬ እመለከታቸዋለው እንደ ድንገት "አባባ ምንድነው ከኛ ምደብቁት"ድምፁን ከፍ ነርጎ መጮህ ጀመረ ፋይሰል ነው ፋይሲ በሂወቴ እንዲ ሲሆን አይቼው አላቅም "መልሱልኛ እቺ ሴት ባለፈው ዳኒን ይዛት ስላንተ ጠይቃታለች ምንድነው ከኛ የተደበቀው እውነቸኛ ቤተሰብ ግልፅኛ በውይይት ችግሮችን የሚፈታ ቤተሰብ ያለኝ መስሎኝ ነበር አዝናለው አባባ ብሎ ሊወጣ በሩ ጋር ሲደርስ አባባ "ፋይሰል"ብሎ ጠራው መልስ ሳይሰጠው ጥሎት ወጣ ደነገጥኩኝ አንድ ቀን ጠርቾት ሊሄድ ይቅርኛ አንድ ስራ ይዞ ራሱ አባባ ከጠራው ጥሎ ወደ አባባ ጋር የሚሄድ ልጅ ዛሬ አባባ ሲጠራው ዝም ብሎት ወጣ ማመን አቃተኝ አመሻሽ ላይ ፋይሰል ወደቤት ተመለሰ አባባ በር ላይ እየጠበቀው ነው የጊቢውን በር አልፎ ሳሎን ገባና ወደ ክፍሉ ሊወጣ ሲል አባባ "ፋይሰል"ብሎ ጠራው ዝም ብሎት ሄደ ሁላችንም ደነገጥ እማማ "ፋይሲ" ስትለው ቆመ አባባ ፈይሰል ያለበት ጋር ሄደና በሀይል በጥፊ መታው እማማ ተዝለፍልፋ ወደቀች...
.
.
.
ክፍል➊➐ #ይቀጥላል......

JOIN us 👉👉👉

www.tgoop.com/Habibacalligraphy



tgoop.com/Habibacalligraphy/1901
Create:
Last Update:

ክፍል:-16
👣ያልወለደች 🕊 እናት👣
.
.
....እቤት ስንደርስ ቤቱ እየተቀወጠ ነው የቅርብ ዘመድ የሚባል ሁሉ አልቀረም ሁሉም ስራ ተከፋፍሎ እየሰራ ነው ለመኪያ መልስ ሁሉም የበኩሉን እየተወጣ ነው ወንዱ በመንድነቱ ሴቱ በሴትነቷ እማማና አባባ፡ፋፁም ደስተኞች ናቸው በመኩያ ማግባት እንዲ ከተደሰቱ የኔና የፋይሲ ጊዜማ ጨርቃቸውን ሊጥሉ ነው ማለት ነው ብቻ አይደርስ የለምና እሁድ ደረሰ እኔና የ ሀናንን ታናሽ እህት በጠዋት ሄደን መኪያን መሞሸሩን ተያይዘነዋል ነገሩ ሁሉ በምንፈልገው መልኩ እየሄደ ነው የፕሮግራሙ ሰአት ደርሶ በ አባባ መኪና ፋይሰል እነ መኪያን በ ፈውዛን መኪና ደሞ እኔና የ ሀናን ታናሽ እህት(ኢማን) ወደ እኛ ቤት ጉዞ ጀመርን እቤት ስንደርስ ጥሩ አቀባበል ተደርጎልን ገባን መኪያ የለበሰችው ልብስ ሰፊ ቢሆንም እርግዝናዋን ግን ወለል አርጎ ያሳይ ነበር መኪያን ያያት ሁሉ የደስታ መግለጫውን እየሰጣት ሁሉም እንደተመኘው ፕሮግራሙ በተሳካ ሁኔታ አለፈ ዕሮብ ለት ጠዋት ቁርስ እየበላን በሩ በሀይለኛው ተንኳኳ ሁሉላችንም ተያየን ወትሮ በጠዋት እኛ ቤት ሚመጣ የለም ፋይሰል ለመክፈት ወጣ እኔም ተከተልኩት በሩን ሲከፍተው ያቺ አንግዳዋ ሴትዮ ነበረች ፋይሰልን ገፍትራ ወደ ውስጥ ገባች እኛም ሁኔታዋ ግራ ገብቶን ተከተልናት ወደሳሎን ገባችና እየጮኀች "ልጄን ስጠኝ"እያለች መጮህ ጀመረች ሁላችንም ደነገጥን እኔና ፋይሰል ተያየን አባባ እና እማማ ደርቀው ቀሩ ሴትየዋ ወደ ፋይሰል እየመጣች "አንተነህ የኔ ልጅ የኔ ልጅ አልሞተም እያለች መጮህ ጀመረች ሁሉም ክው አለ ፋይሰል ሴትየዋን ለማረጋጋት እየተጣጣረ "እየውልሽ እናት ተረጋጊና እንደ ትልቅ ሰው ቁጭ በሉና አውሩ እኛ ውጪ እንቆያለን ብሎ እኔን ይዞኝ ወጣ ትንሽ እንደቆየን የሴትየዋ ድምፅ መሰማት ጀመረ "ስለቸገረኝ ነው ልጅን በራቹ ላይ የጣልኩት ጥሩ ሰው መስላቹኝ እናንተ ግን መጥፎ ሰው ናቹ..."እያለች ስትጮህ ፋይሰል "ከዚ በላይ መታገስ አልችልም" አለና ወደ ሳሎን ገብቶ ሴትየዋ ከተቀመጠችበት ጎትቶ እያስነሳት "ማን ስለሆንሽ ነው የኔን ቤተሰቦች ምትሳጀቢው አክብሬሽ እንጂ እያመናጨኩ ማስወጣት አቅቶኝ አይደለም እንደ ትልቅ ሰው በእርጋታ በመነጋገር አታምኚም እንዴ በይ ውጪ ብሎ አስነሳት ሴትየዋ ቀጥ ብላ ወጥታ ሄደች ቤቱ በሀዘን ተዋጠ እማማ ዝም ብላ ታለቅሳለች አባባ ፋዝዝ ብሎ ቁጭ ብሏል እኔ ከነሱ ፋት ለፊት ቁጭ ብዬ እመለከታቸዋለው እንደ ድንገት "አባባ ምንድነው ከኛ ምደብቁት"ድምፁን ከፍ ነርጎ መጮህ ጀመረ ፋይሰል ነው ፋይሲ በሂወቴ እንዲ ሲሆን አይቼው አላቅም "መልሱልኛ እቺ ሴት ባለፈው ዳኒን ይዛት ስላንተ ጠይቃታለች ምንድነው ከኛ የተደበቀው እውነቸኛ ቤተሰብ ግልፅኛ በውይይት ችግሮችን የሚፈታ ቤተሰብ ያለኝ መስሎኝ ነበር አዝናለው አባባ ብሎ ሊወጣ በሩ ጋር ሲደርስ አባባ "ፋይሰል"ብሎ ጠራው መልስ ሳይሰጠው ጥሎት ወጣ ደነገጥኩኝ አንድ ቀን ጠርቾት ሊሄድ ይቅርኛ አንድ ስራ ይዞ ራሱ አባባ ከጠራው ጥሎ ወደ አባባ ጋር የሚሄድ ልጅ ዛሬ አባባ ሲጠራው ዝም ብሎት ወጣ ማመን አቃተኝ አመሻሽ ላይ ፋይሰል ወደቤት ተመለሰ አባባ በር ላይ እየጠበቀው ነው የጊቢውን በር አልፎ ሳሎን ገባና ወደ ክፍሉ ሊወጣ ሲል አባባ "ፋይሰል"ብሎ ጠራው ዝም ብሎት ሄደ ሁላችንም ደነገጥ እማማ "ፋይሲ" ስትለው ቆመ አባባ ፈይሰል ያለበት ጋር ሄደና በሀይል በጥፊ መታው እማማ ተዝለፍልፋ ወደቀች...
.
.
.
ክፍል➊➐ #ይቀጥላል......

JOIN us 👉👉👉

www.tgoop.com/Habibacalligraphy

BY Habiba Calligraphy




Share with your friend now:
tgoop.com/Habibacalligraphy/1901

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The best encrypted messaging apps Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. Concise
from us


Telegram Habiba Calligraphy
FROM American