Notice: file_put_contents(): Write of 5694 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 8192 of 13886 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Habiba Calligraphy@Habibacalligraphy P.1909
HABIBACALLIGRAPHY Telegram 1909
ክፍል:-18
👣ያልወለደች 🕊 እናት👣
.
.
...."ምን መሰለሽ ፈርሁ"ብሎ አሁንም በረዥሙ ተነፈሰ እኔ ፈርቻለው እኔ ወይ ፋይሰል ከዚ ቤት እንዳልተወለድን መጀመራያም ከ ፋይሰል ጋር ስናወራ ነበር ግን ማናችን ነን?የሚለው ጥያቄ ለሁለታችንም መልስ አልባ ነው አባባ ስሜቱ ተረብሿል "እእ አባባ በአላህ ተናገር ልቤ በአፌ ልትወጣ ነው"አልኩት አይን አይኑን በስስት እያየው "ፋይሰል ወንድምሽ አይደለም"አፈረጠውውው "ምን" ብዬ ከተቀመጥኩበት ተነሳው ፋይሰል ወደ ሳሎን ሊገባ ከበሩ ላይ ነበር እዛው ቆሞ ቀረ ሁሉም ወደበሩ አየ ነቢልና የሀናን ባል ተነሱና ፋይሰልን ወደ ሳሎን አስገብተው ሁሉንም ነገር አረዱት ፋይሰል የዚች ሴትዮ ልጅ ነው! የዛሬ 25 አመት በፉት አንድ የመንግስት ሆስፒታል ውስጥ ወልዳ እዛው ጥላው የጠፋችው ሴትየዋ መናገር ጀመረች "በሰአቱ ቤተሰቤ ያመጣልኝን ትዳር እንቢ ብዬ የማምነውን ሰው አገባው ነገር ግን ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ነበርን ሳንበላ ምንተኛበት ጊዜም ነበር እንደዚ መዛለቅ ስላልቻልን ለትንሽ ጊዜ እኔ ቤተሰቦቼ ጋር ተቀመጥኩኝ ለካ እኔ ሳላውቀሙ የ3 ወር እርጉዝ ነበርኩ ይሆን ባወኩኝ በ ሳምንቱ ለልጄ አባት ነገርኩት ያለንበትን ሁኔታ ስለሚያቅ ቤተሰቧቼ ጋር እንድቀመጥ እሱም ስራ እንደሚፈላልግ ከዛ ስራ ሲያገኝ አንድ ላይ እንደምንኖር ነግሮኝ ተለያየን ከዛ ቀን ብኀላ አይቼው አላቅም ቤተሰቧቼም ለኔ ያላቸው ስሜት ተቀየረብኝ የትውልድ ሀገሬን ጥዬ ወደ አዲስ አባባ ሁሉንም ትቼ መጣው አዲስ አበባ ስመጣ 8 ወር እርጉዝ ነበርኩን መሄጃ ስለሌለኝ የድሮ ሰፈራቹ መግቢያ ጋር ሸራ ወጥረው ኑሮዎን ወደምገፋ ጓየኛዬ ተጠግቼ አንድ ወር ከነሱ ጋር አሳለፍኩኝ ብዙ ጊዜ እንደውም ጋሽ አህመድን ስናያቸው ደስ ይለን ነበር ምንም የዛኔ ዝቅተኛ ኑሮ ላይ ቢሆኑም ያላቸውን ሳይሰጡን ግን አያልፉም ነበር እንደ ድንገት ምጥ ሲጀምረኝ ተሯሩጠው ወደ መንግስት ሆስፒታል ወሰዱኝ ልጄ የኔ እጣ ፈንታ እንዲደርሰው ስላልፈለኩ በወለድኩኝ በ 3ተኛ ቀኑ ጥዬው ጠፋው ምንም ቢገጥመው ከኔጋ የሚያየው ስቃይ አይበልጥም ብዬ ነበር ወዲያው የ ነረብ ሀገር ፕሮሰስ ጨርሼ ወደ ዱባይ ሂድኩኝ እዛም ለ15 አመት ቋየው ከመሄዴ በፊት ወደ ወለድኩበት ሆስፒታል ስለልጄ ላጣራ ሰው ልኬ ነበር የሆነች ሴትዮ ልጅ ወልዳ ስለሞተባት እሷ እንድታሳድገው ቦርዱ ተወያይቶ ለሷ እንደተሰጣት በሰው በሰው አጣራው አጋጣሚው ደስ አለኝ ጋሽ አህመድ ጥሩ ሰው እንደሆኑ አውቃለው ቤታቸውንም ስለማቅ ስለልጄ አጣራ ነበር ብቻ ዱባይ ለ 15 አመት ሰርቼ አሪፍ ህይወት ኞረኝ በዚህ 15 አመት ውስጥ የሰላም እንቅልፍ ተኝቼ አላውቅም ነበርር ከ 20 አመት ብኃላ ወደ ኢትዮጲያ ስመለስ የናንተ አድራሻ ጠፋብኝ ቤትም ቀየራቹ የ ኢትዮጲያ መንገድ ሁሉ ተቀያይሯል እናንተን ለማግኘት አዳጋች ነበር ብቻ አሁን ከብዙ ውጣ ውረድ ብኃላ ተገናኝተናል"አለች እንባ ከ አይኞቿ ቁልቁል ይፈሳል ለትንሽ ደቂቃ ዝምታ ሰፈነ እንደ ድንገት ፋይሰል ብድግ ብሎ ተነሳ ሁሉም አብሮት ቆመ ወደ ሴትየዋ እየተራመደ መናገር ጀመረ"እፈራ የኔ ቤተሰቦች እዚጋር ምታያቸው ሁለቱ ሰዎች ናቸው አምጣ የወለደችኝም እሷ ናት እሷ ሁለተኛ ወደዚ ቤተሰብ እንዳመጪ" ብሎ እጇን እንደ ህፃን ልጅ እየጎተተ ከጊቢ ውጪ አስወጥቶ በሩን ዘጋው ፋይሰል ስሜታዊ ስለነበር ማንም ሊያስቆመው አልታገለም ወደ ሳሎን ገብቶ እየሳቀ "እማማ ቀልድ ነዌ አንቺ ነሻ የኔ እናት 9 ወር አረግዘሽ አምጠሽ የወለድሺኝ አንቺ ነሻ?"የጥያቄ መአት ፋይሲ አስፈርቶኛል እንደ መሳቅ ይላል መልሷ ይኮሳተራል እኔ የሰማሁትን ማመን አቅቶኝ ደንዝዤ ደርቄ ቁጭ ብያለው እማማ እየተንተባተበች "የኔ ልጅ ነህ የ አይኔ አበባ ግን.......
.
.
ክፍል:-➊➒ እና የመጨረሻው ክፍል #ይቀጥላል

JOIN us 👉👉👉

www.tgoop.com/Habibacalligraphy



tgoop.com/Habibacalligraphy/1909
Create:
Last Update:

ክፍል:-18
👣ያልወለደች 🕊 እናት👣
.
.
...."ምን መሰለሽ ፈርሁ"ብሎ አሁንም በረዥሙ ተነፈሰ እኔ ፈርቻለው እኔ ወይ ፋይሰል ከዚ ቤት እንዳልተወለድን መጀመራያም ከ ፋይሰል ጋር ስናወራ ነበር ግን ማናችን ነን?የሚለው ጥያቄ ለሁለታችንም መልስ አልባ ነው አባባ ስሜቱ ተረብሿል "እእ አባባ በአላህ ተናገር ልቤ በአፌ ልትወጣ ነው"አልኩት አይን አይኑን በስስት እያየው "ፋይሰል ወንድምሽ አይደለም"አፈረጠውውው "ምን" ብዬ ከተቀመጥኩበት ተነሳው ፋይሰል ወደ ሳሎን ሊገባ ከበሩ ላይ ነበር እዛው ቆሞ ቀረ ሁሉም ወደበሩ አየ ነቢልና የሀናን ባል ተነሱና ፋይሰልን ወደ ሳሎን አስገብተው ሁሉንም ነገር አረዱት ፋይሰል የዚች ሴትዮ ልጅ ነው! የዛሬ 25 አመት በፉት አንድ የመንግስት ሆስፒታል ውስጥ ወልዳ እዛው ጥላው የጠፋችው ሴትየዋ መናገር ጀመረች "በሰአቱ ቤተሰቤ ያመጣልኝን ትዳር እንቢ ብዬ የማምነውን ሰው አገባው ነገር ግን ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ነበርን ሳንበላ ምንተኛበት ጊዜም ነበር እንደዚ መዛለቅ ስላልቻልን ለትንሽ ጊዜ እኔ ቤተሰቦቼ ጋር ተቀመጥኩኝ ለካ እኔ ሳላውቀሙ የ3 ወር እርጉዝ ነበርኩ ይሆን ባወኩኝ በ ሳምንቱ ለልጄ አባት ነገርኩት ያለንበትን ሁኔታ ስለሚያቅ ቤተሰቧቼ ጋር እንድቀመጥ እሱም ስራ እንደሚፈላልግ ከዛ ስራ ሲያገኝ አንድ ላይ እንደምንኖር ነግሮኝ ተለያየን ከዛ ቀን ብኀላ አይቼው አላቅም ቤተሰቧቼም ለኔ ያላቸው ስሜት ተቀየረብኝ የትውልድ ሀገሬን ጥዬ ወደ አዲስ አባባ ሁሉንም ትቼ መጣው አዲስ አበባ ስመጣ 8 ወር እርጉዝ ነበርኩን መሄጃ ስለሌለኝ የድሮ ሰፈራቹ መግቢያ ጋር ሸራ ወጥረው ኑሮዎን ወደምገፋ ጓየኛዬ ተጠግቼ አንድ ወር ከነሱ ጋር አሳለፍኩኝ ብዙ ጊዜ እንደውም ጋሽ አህመድን ስናያቸው ደስ ይለን ነበር ምንም የዛኔ ዝቅተኛ ኑሮ ላይ ቢሆኑም ያላቸውን ሳይሰጡን ግን አያልፉም ነበር እንደ ድንገት ምጥ ሲጀምረኝ ተሯሩጠው ወደ መንግስት ሆስፒታል ወሰዱኝ ልጄ የኔ እጣ ፈንታ እንዲደርሰው ስላልፈለኩ በወለድኩኝ በ 3ተኛ ቀኑ ጥዬው ጠፋው ምንም ቢገጥመው ከኔጋ የሚያየው ስቃይ አይበልጥም ብዬ ነበር ወዲያው የ ነረብ ሀገር ፕሮሰስ ጨርሼ ወደ ዱባይ ሂድኩኝ እዛም ለ15 አመት ቋየው ከመሄዴ በፊት ወደ ወለድኩበት ሆስፒታል ስለልጄ ላጣራ ሰው ልኬ ነበር የሆነች ሴትዮ ልጅ ወልዳ ስለሞተባት እሷ እንድታሳድገው ቦርዱ ተወያይቶ ለሷ እንደተሰጣት በሰው በሰው አጣራው አጋጣሚው ደስ አለኝ ጋሽ አህመድ ጥሩ ሰው እንደሆኑ አውቃለው ቤታቸውንም ስለማቅ ስለልጄ አጣራ ነበር ብቻ ዱባይ ለ 15 አመት ሰርቼ አሪፍ ህይወት ኞረኝ በዚህ 15 አመት ውስጥ የሰላም እንቅልፍ ተኝቼ አላውቅም ነበርር ከ 20 አመት ብኃላ ወደ ኢትዮጲያ ስመለስ የናንተ አድራሻ ጠፋብኝ ቤትም ቀየራቹ የ ኢትዮጲያ መንገድ ሁሉ ተቀያይሯል እናንተን ለማግኘት አዳጋች ነበር ብቻ አሁን ከብዙ ውጣ ውረድ ብኃላ ተገናኝተናል"አለች እንባ ከ አይኞቿ ቁልቁል ይፈሳል ለትንሽ ደቂቃ ዝምታ ሰፈነ እንደ ድንገት ፋይሰል ብድግ ብሎ ተነሳ ሁሉም አብሮት ቆመ ወደ ሴትየዋ እየተራመደ መናገር ጀመረ"እፈራ የኔ ቤተሰቦች እዚጋር ምታያቸው ሁለቱ ሰዎች ናቸው አምጣ የወለደችኝም እሷ ናት እሷ ሁለተኛ ወደዚ ቤተሰብ እንዳመጪ" ብሎ እጇን እንደ ህፃን ልጅ እየጎተተ ከጊቢ ውጪ አስወጥቶ በሩን ዘጋው ፋይሰል ስሜታዊ ስለነበር ማንም ሊያስቆመው አልታገለም ወደ ሳሎን ገብቶ እየሳቀ "እማማ ቀልድ ነዌ አንቺ ነሻ የኔ እናት 9 ወር አረግዘሽ አምጠሽ የወለድሺኝ አንቺ ነሻ?"የጥያቄ መአት ፋይሲ አስፈርቶኛል እንደ መሳቅ ይላል መልሷ ይኮሳተራል እኔ የሰማሁትን ማመን አቅቶኝ ደንዝዤ ደርቄ ቁጭ ብያለው እማማ እየተንተባተበች "የኔ ልጅ ነህ የ አይኔ አበባ ግን.......
.
.
ክፍል:-➊➒ እና የመጨረሻው ክፍል #ይቀጥላል

JOIN us 👉👉👉

www.tgoop.com/Habibacalligraphy

BY Habiba Calligraphy




Share with your friend now:
tgoop.com/Habibacalligraphy/1909

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. Private channels are only accessible to subscribers and don’t appear in public searches. To join a private channel, you need to receive a link from the owner (administrator). A private channel is an excellent solution for companies and teams. You can also use this type of channel to write down personal notes, reflections, etc. By the way, you can make your private channel public at any moment. It’s easy to create a Telegram channel via desktop app or mobile app (for Android and iOS): When choosing the right name for your Telegram channel, use the language of your target audience. The name must sum up the essence of your channel in 1-3 words. If you’re planning to expand your Telegram audience, it makes sense to incorporate keywords into your name.
from us


Telegram Habiba Calligraphy
FROM American