HABIBACALLIGRAPHY Telegram 1917
ለአዛኗ ስትሉ!
(ፉአድ ሙና)
.
ለጁሙዓ ሰላት ወደ መስጂድ ጎራ ማለቴ ነበር። ያረፈድኩ መስሎኛል። ወደ መስጂድ ስገባ ከአንድ አባት ውጪ ማንም እንደሌለ ታዘብኩ። ትንሽ ግራ ስለገባኝ ነጭ ጀለቢያ ለብሰው ወንበር ላይ የተጠቀመጡትን ጠና ያሉ ሰው ጠጋ ብዬ ጠየቅኳቸው።
«Isn't it a time for Jumua prayer?"
ሰውየው ፈገግ ብለው ከየት ሀገር እንደመጣሁ ጠየቁኝ። አጫወትኳቸው። ስለራሳቸው አጫወቱኝና «The Khutba will start at 15:10.» አሉኝ። ለአስር ሰላት አንድ ሰዓት ተኩል ሲቀረው መሆኑ ነው። ከጁሙዓ ኹጥባ ከአራት ሰዓታት በላይ ቀድሜ እንደመጣሁ ገባኝ።

ቁርዓን ከፍቼ እየቀራሁ እያለ እኚህ ሱማሌ አባት ወደ ጎኔ መጥተው ሻይ እፈልግ እንደሆን ጠየቁኝ። አመስግኜ እንደማልፈልግ ነገርኳቸው። በዚሁ ቀጥለን ማውጋት ጀመርን።

«I miss Azan so much!» አልኳቸው።
ሰውነታቸው እየተርገፈገፈ «You didn't! You didn't!!» አሉ። በእጃቸው ዝም እንድል ምልክት እየሰጡኝ ነበር። ግራ ገብቶኝ ስመለከታቸው አይናቸው እየደፈረሰ ከሀገሬ ከወጣሁ ምን ያህል ጊዜ እንደሆነኝ ደግመው ጠየቁኝ ። በቅርቡ እንደሆነ ነገርኳቸው።
«I didn't listen to the azan for more than twenty years. .... You didn't miss the azan! You didn't!» አሉኝ።

ልቤ ተፈረካከሰ። በጣም አሳዘኑኝ። ፊታቸው ላይ ያየሁት የናፍቆት እሳት ተጋባኝ። ሀያ አመታት ያለ አዛን ድምፅ? እንኳን እምነቴ አካሌ በንኖ የሚጠፋ መሰለኝ።
ከትካዜዬ ስመለስ ወደ ሀገራቸው መመለስ ይፈልጉ እንደሆን ጠየቅኳቸው።
«Africa is a war front. War is raging all over the continent.» አሉ።
ሀገሬን አሰብኳት። እንደሳቸው የምመለስበት የሌለኝ ብሆንስ ብዬ ተጨነቅኩ።ሀገራችን ውስጥ ያለው ግጭት ወደ የት እየወሰደን እንደሆነ ሳስብ ነገ የእርሳቸው እጣ ፈንታ ቢደርሰኝስ ብዬ ሰጋሁ።

ሀገራችሁን ጠብቋት ... ለአዛኗ ስትሉ!

አላሁመ ሰሊም! ሰሊም!

®️Fuadmuna

🎨 @Habibacalligraphy



tgoop.com/Habibacalligraphy/1917
Create:
Last Update:

ለአዛኗ ስትሉ!
(ፉአድ ሙና)
.
ለጁሙዓ ሰላት ወደ መስጂድ ጎራ ማለቴ ነበር። ያረፈድኩ መስሎኛል። ወደ መስጂድ ስገባ ከአንድ አባት ውጪ ማንም እንደሌለ ታዘብኩ። ትንሽ ግራ ስለገባኝ ነጭ ጀለቢያ ለብሰው ወንበር ላይ የተጠቀመጡትን ጠና ያሉ ሰው ጠጋ ብዬ ጠየቅኳቸው።
«Isn't it a time for Jumua prayer?"
ሰውየው ፈገግ ብለው ከየት ሀገር እንደመጣሁ ጠየቁኝ። አጫወትኳቸው። ስለራሳቸው አጫወቱኝና «The Khutba will start at 15:10.» አሉኝ። ለአስር ሰላት አንድ ሰዓት ተኩል ሲቀረው መሆኑ ነው። ከጁሙዓ ኹጥባ ከአራት ሰዓታት በላይ ቀድሜ እንደመጣሁ ገባኝ።

ቁርዓን ከፍቼ እየቀራሁ እያለ እኚህ ሱማሌ አባት ወደ ጎኔ መጥተው ሻይ እፈልግ እንደሆን ጠየቁኝ። አመስግኜ እንደማልፈልግ ነገርኳቸው። በዚሁ ቀጥለን ማውጋት ጀመርን።

«I miss Azan so much!» አልኳቸው።
ሰውነታቸው እየተርገፈገፈ «You didn't! You didn't!!» አሉ። በእጃቸው ዝም እንድል ምልክት እየሰጡኝ ነበር። ግራ ገብቶኝ ስመለከታቸው አይናቸው እየደፈረሰ ከሀገሬ ከወጣሁ ምን ያህል ጊዜ እንደሆነኝ ደግመው ጠየቁኝ ። በቅርቡ እንደሆነ ነገርኳቸው።
«I didn't listen to the azan for more than twenty years. .... You didn't miss the azan! You didn't!» አሉኝ።

ልቤ ተፈረካከሰ። በጣም አሳዘኑኝ። ፊታቸው ላይ ያየሁት የናፍቆት እሳት ተጋባኝ። ሀያ አመታት ያለ አዛን ድምፅ? እንኳን እምነቴ አካሌ በንኖ የሚጠፋ መሰለኝ።
ከትካዜዬ ስመለስ ወደ ሀገራቸው መመለስ ይፈልጉ እንደሆን ጠየቅኳቸው።
«Africa is a war front. War is raging all over the continent.» አሉ።
ሀገሬን አሰብኳት። እንደሳቸው የምመለስበት የሌለኝ ብሆንስ ብዬ ተጨነቅኩ።ሀገራችን ውስጥ ያለው ግጭት ወደ የት እየወሰደን እንደሆነ ሳስብ ነገ የእርሳቸው እጣ ፈንታ ቢደርሰኝስ ብዬ ሰጋሁ።

ሀገራችሁን ጠብቋት ... ለአዛኗ ስትሉ!

አላሁመ ሰሊም! ሰሊም!

®️Fuadmuna

🎨 @Habibacalligraphy

BY Habiba Calligraphy


Share with your friend now:
tgoop.com/Habibacalligraphy/1917

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Earlier, crypto enthusiasts had created a self-described “meme app” dubbed “gm” app wherein users would greet each other with “gm” or “good morning” messages. However, in September 2021, the gm app was down after a hacker reportedly gained access to the user data. Members can post their voice notes of themselves screaming. Interestingly, the group doesn’t allow to post anything else which might lead to an instant ban. As of now, there are more than 330 members in the group. The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. “Hey degen, are you stressed? Just let it all out,” he wrote, along with a link to join the group. The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously.
from us


Telegram Habiba Calligraphy
FROM American