Notice: file_put_contents(): Write of 5767 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 12288 of 18055 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Habiba Calligraphy@Habibacalligraphy P.1928
HABIBACALLIGRAPHY Telegram 1928
የባከኑ ቀናት
" ማርፈድ ከትምርት ቤት ይልቅ ህይወት ላይ ዋጋ ያስከፍላል"
ክፍል አንድ
(ሂባ ሁዳ)
.
.
"ማሂር" ስሙን ባነሣሁት ቁጥር ፈገግታው ይታወሰኛል። ያኔ ለመጀመሪያ ጊዜ ነበር ትምህርት ቤት የቀየርኩት፤ ሌሎች ሁለቱ ጓደኞቼ ቀድመውኝ እዛ ትምህርት ቤት ስለገቡ የቀረነው እኔና ኢክራም ስምንተኛ ክፍል እዛው እነሱ ጋር ተመዘገብን። ትምህርት በተጀመረ በሣምንቱ ሰኞ ለመማር ሄድን፤ ግን ደግሞ ሶስታችን አንድ ክፍል ሆነን ኢክራም ግን ሌላ ክፍል ደረሣት። በዚህም ከፍቶን ነበር፤ ምክንያቱም ከመዋለ ህፃናት እስከ ሰባተኛ ክፍል አብረን ነበር የተማርነው። ለመጀመሪያ ጊዜ ስምንተኛ ክፍል ላይ ተለያየን።
*
የትምህርት የመጀመሪያው ቀን፤ ኢክራምን ወደ ክፍሏ አድርሠናት እኛም ገብተን መማር ጀመርን፤ ረፍት ሰዐት ላይ ኢክሩ መጣች..
<<እንዴት ነው ተመቸሽ ክላሱ? ተዋወቅሻቸው?>> የኔን ያህል የከፋት አትመስልም።
<<አይ ኢክሩ ያላንቺ ሁሉም ነገር ደባሪ ነው ባክሽ። የምን መተዋወቅ.. ከማንም ጋር አልተነጋገርኩም። ዩስራ ና ራቢ ሲቀሩ....ያው ቀስ በቀስ እንለምዳቸዋለን።>> መለስኩላት።
.
ኢክሩ አንድ ቦታ መቆም አትወድም፤ ጊቢውን ዞር ዞር እያልን ማየት ጀመርን። ከመቼው እንደተደወለ ባይገባንም እረፍቱ ሲያልቅ ወደ ክፍል ለመግባት ዞረን ለመመለስ መንገዳችንን ተያያዝን። ኢክሩን ክፍሏ ለማድረስ እየሄድን ዩሲ ና ራቢን ብንፈልጋቸው ልናገኛቸው አልቻልንም። እኔ ላደርሣት ተስማምተን ሶስተኛ ፎቅ ላይ ወደ ሚገኘው ክፍሏ ለመሄድ ደረጃ መውጣት እንደጀመርን ከፊታችን ደረጃ በመውጣት ላይ ያለ ልጅ አየን። ከኢክሩ ጋር ዞር ብለን ተያየን በዛው ቅፅበት <እንዴ ማሂር> እኩል ነበር የጠራነው። ሁለት ድምፅ በአንዴ ሲያደምጥ ወዲያው ዞረ ፤ አየን.. ግራ ተጋብቶ ባለበት ቆመ። እኛ እንደማፈር ብለን እርስ በእርስ ተያይተን ቶሎ አጎነበስን....
*
ከልጁ ጋር ሳንነጋገር ኢክሩን ሸኝቻት ለብቻዬ ወደ ክፍሌ ገባሁ። አስተማሪው ግን አልገባም፤ ተማሪዎች ክፍሉን ቅውጥ አድርገውታል። ብዙዎቹ ሰባተኛ ክፍል አንድ ላይ ስለነበሩ ለመግባባቱ ጊዜ አልፈጀባቸውም። እስካሁን ዩስራ ና ራቢያ አልተመለሱም፤ እኔም ብቻዬን ቁጭ ብያለው። በዚህ ጊዜ ከኃላዬ ያለችውን ልጅ አዲስ ስለሆነች ይመስለኛል አንድ ልጅ ይዝጋታል፤ ደግሞም ያሾፍባታል.. ሌሎች ሁለት ልጆች ደግሞ ይስቃሉ። እሷ ጋር ሲጨርስ እኔም ጋር አፉን ሊከፍት ወደኔ መጣ
<<ስሚ እናቱ ማለቴ ሰሚራ..>>ዝም አልኩት። ከሁለቱ አንዱ
<<ባቢ ዱዳም እኛ ክፍል አለ ማለት ነው?>> ተደረበለት።
<<ሃሃሃ>> ሶስቱም ሣቁ አላናደዱኝም፤ ጅል ነው የመሰሉኝ። እንደናኳቸው ሲገባቸው...
<<ቆይ ማን ነኝ ብለሽ ነው እያናገርንሽ ዝም የምትዪው?>> ባቢ ያሉት ልጅ ነው የሚያወራው። አሁን አላስቻለኝም።
<<ማን ስለሆንክ ማወራህ ይመስልሃል? ቦታህን እወቅ!>> ሣልዞር ነበር የመለስኩለት።
<<አረ ባቢ በፍሬሽ ተማሪ ልሰደብ!>> ብሎ ሲነሳ ዞር ብዬ አየሁት። ወደኔ እየቀረበ ነው.. ሊደባደብ መሆኑ አልጠፋኝም።
<<እንዴ! ባ..ቢ ና ና!>> ይህን ሲሠማ ዞረ፤ እኔም ተከትዬው ዞርኩ። አብረውት ከነበረው ልጅ እስካሁን ዝም ያለው ነበር። ልክ ሣየው ቶሎ ዞር አልኩኝ። <እንዴ ማሂርን የሚመስለው ልጅ ደግሞ ምን ይሰራል እዚህ?> ከራሴ ጋር ነበር...
<<ምንሼ ሎጋው?>> በጥያቄ አስተያየት ማሂርን የሚመስለውን ልጅ ተመልክቶት ግራ እየተጋባ መልስ ይጠብቃል፤ ባቢ። <አሃ ሎጋው ነው እንዴ ስሙ? ማሂር ስንል ምን አዞረው ታዲያ?> ለራሴ አንሸኳሸኩ...
<<በቃ ና አልኩሃ>> ብሎ ተነስቶ ወደ በሩ አመራ፤ "ሎጋው"።
<<አቤላ ምንሼ ነው የሚለው እእ?>> ባቢ አልዋጥልህ እያለው ቢሆንም "ሎጋው"ን ተከትለው ወደ በሩ አከታትለው ሄዱ። ብቻዬን ቀረሁ ባቢ ፣አቤላ ፣ሎጋው፣ አሃ የክፍሉ ጉልቤ እናንተ ናችሁ ማለት ነዋ!....
*
የመጀመሪያው አስተማሪ ሣይገባ ቀጣዩ አስተማሪ መጣ። ከፊት ካሉት ጋር ትንሽ አወራና <<እሽሽሽ ዝምታ!>> ብሎ ዴስኩን መታ መታ አደረገ። ቀጥሎም እሱ ለትምህርት ቤቱ አዲስ እንደሆነና ስማችንን እንድናስተዋውቅ ጠየቀን። ከፊት ጀምሮ እያስተዋወቁ እነ ባቢ ጋር ሲደርስ <<እኔ ባቢ እሱ..>> ብሎ ጓደኛው ጋር ሲደርስ በሩ ተንኳኳ
<<ቆየኝ..>> መምህሩ ለመክፈት ወደ በሩ ተራመደ።
<<አረ ቲቸር እኔ ባጣ ቆየኝ ነኝ እንዴ?>>
<ሃሃሃሃ...> ተማሪው በሳቅ አደመቀው፤ ግማሹ ምን እንደተባለ ሣይሰማ ከተሣቀማ እናድምቀው ይመስል ሳቁን ተቀባበሉት።
<<ኢብቲላ?>> አስተማሪው ነበር፤ በሩን ከፍቶ ወደኛ መለስ እያለ... ከውጪ ዩስራን አየሁዋት። <<የለችም?>> አለ ዝም ሲባል።
<<ኧረ አለች እዛ ጋር...>> ዩስራ ወደኔ እየጠቆመች ታሳየዋለች።
<<አንቺ ስጣራ ለምን ዝም አልሽ?>> አፈጠጠብኝ ።
<<መቼ ጠራኸኝ?>>
<<ኢብቲላ ስል አልሰማሽም?>> ቆጣ አለ።
<<ኧረ የሌላ ሰው መስሎኝ ነው...>> ተማሪው እየቀለድኩበት ስለመሰለው ክፍሉን በሳቅ አናጉት <ሃሃሃሃ..>። መምህሩ ጭራሽ ይበልጥ ተናደደ።
<<ነይ ውጪ እንዳገቢ!>>
<<ለምን?>>
<<ስርዐት የለሽማ!>>
<<ማለት?>> ተማሪው ፀጥ አለ፤ <<አትወጪም!?>> በጣም ጮኸብኝ። ተማሪው ዝም ብሎ የሚሆነውን ይከታተላል፤ ባቢ <<ኧረ እንዳትወጪ.. እንዳሠሚው>> አንሾካሸከ። አስተማሪው ፈጠን ፈጠን እያለ በሩን ብርግድ አድርጎ ከፈተው። በዛው እርምጃው ወደኔ እየመጣ ነው፤ ከመቼው እንደ ደረሠ ባላውቅም አጠገቤ ቆመ። ሲፈጥረኝ ሰውን ንቄ መተው ያስደስተኛል።
<<አንቺ ጎትቼ ሣላወጣሽ ውጪ!!>> እጁን ሲያነሣ ተማሪው በአንድ ድምፅ <ኧረረረረ....> ሊመታኝ መሠላቸው፤ ተንጫጩ።
<<እንዳትነካኝ!!>> ለካ ጮክ ብዬ ነው ያልኩት፤ በአንዴ ጫጫተው በዝምታ ተዋጠ። ከቦታዬ ተነስቼ ቆምኩኝ በዚህ መሃል አንድ አስተማሪ ወደ ክፍላችን ገባ፤ ተቆጣጣሪ ነው። ድምጽ ሰምቶ ነበር የመጣው።
<<ምንድነው?>> ሁላችንንም እያፈራረቀ አየን።
<<በጣም አስቸገረች ክፍሉን እያስረበሸች ነው።>>
<<ኧረረረረ.. እንዴዴዴ...>> አስተማሪው ወደኔ እየጠቆመ ሲያወራ ተማሪው በአንድነት ከቅድሙ በባሰ መልኩ ተጯጯኸ።
<<ዝም በሉ! ነይ አንቺ !>> ተቆጣጣሪው ነበር። እንደለመደብኝ ጅንንን ብዬ ስሄድ
<<ይኸው ንቀቷን እየው>> አስተማሪው፤ እልህ እንደያዘው ያስታውቃል። ሁሉንም አንድ በአንድ ነገረው።
<<ታዲያ ጥፋቱ ያንቺ ነዋ>> ተቆጣጣሪው ኮስተር አለ።
<<አይ አይደለም...>> ረጋ ብዬ መለስኩ።
<<እንዴት?>>
<<ስሜ ኢብቲላ አይደለማ!>>
<<እና ማን ነው?>> ተቆጣጣሪው በመገረም ይመለከተኛል። የኔ ስም ሁሉንም ስለማያውቁት ለመስማት እንደ ፈለጉ ገባኝ።
<<ኢብቲሣም ነው ስሜ>> በጣም ዝቅ ባለ ድምጽ። ተማሪው እእ ቢሉም ምላሽ ግን አላገኙም። ተቆጣጣሪው ከአስተማሪው ጋር ሲነጋገር ወደ ቦታዬ ተመልሼ ተቀመጥኩ። ግን ሁሉም እያዩኝ ነው፤ ምናልባትም <ምኗ ደረቅ ናት> እያሉም ይሆናል።
.
.
ይቀጥላል...

www.tgoop.com/Habibacalligraphy



tgoop.com/Habibacalligraphy/1928
Create:
Last Update:

የባከኑ ቀናት
" ማርፈድ ከትምርት ቤት ይልቅ ህይወት ላይ ዋጋ ያስከፍላል"
ክፍል አንድ
(ሂባ ሁዳ)
.
.
"ማሂር" ስሙን ባነሣሁት ቁጥር ፈገግታው ይታወሰኛል። ያኔ ለመጀመሪያ ጊዜ ነበር ትምህርት ቤት የቀየርኩት፤ ሌሎች ሁለቱ ጓደኞቼ ቀድመውኝ እዛ ትምህርት ቤት ስለገቡ የቀረነው እኔና ኢክራም ስምንተኛ ክፍል እዛው እነሱ ጋር ተመዘገብን። ትምህርት በተጀመረ በሣምንቱ ሰኞ ለመማር ሄድን፤ ግን ደግሞ ሶስታችን አንድ ክፍል ሆነን ኢክራም ግን ሌላ ክፍል ደረሣት። በዚህም ከፍቶን ነበር፤ ምክንያቱም ከመዋለ ህፃናት እስከ ሰባተኛ ክፍል አብረን ነበር የተማርነው። ለመጀመሪያ ጊዜ ስምንተኛ ክፍል ላይ ተለያየን።
*
የትምህርት የመጀመሪያው ቀን፤ ኢክራምን ወደ ክፍሏ አድርሠናት እኛም ገብተን መማር ጀመርን፤ ረፍት ሰዐት ላይ ኢክሩ መጣች..
<<እንዴት ነው ተመቸሽ ክላሱ? ተዋወቅሻቸው?>> የኔን ያህል የከፋት አትመስልም።
<<አይ ኢክሩ ያላንቺ ሁሉም ነገር ደባሪ ነው ባክሽ። የምን መተዋወቅ.. ከማንም ጋር አልተነጋገርኩም። ዩስራ ና ራቢ ሲቀሩ....ያው ቀስ በቀስ እንለምዳቸዋለን።>> መለስኩላት።
.
ኢክሩ አንድ ቦታ መቆም አትወድም፤ ጊቢውን ዞር ዞር እያልን ማየት ጀመርን። ከመቼው እንደተደወለ ባይገባንም እረፍቱ ሲያልቅ ወደ ክፍል ለመግባት ዞረን ለመመለስ መንገዳችንን ተያያዝን። ኢክሩን ክፍሏ ለማድረስ እየሄድን ዩሲ ና ራቢን ብንፈልጋቸው ልናገኛቸው አልቻልንም። እኔ ላደርሣት ተስማምተን ሶስተኛ ፎቅ ላይ ወደ ሚገኘው ክፍሏ ለመሄድ ደረጃ መውጣት እንደጀመርን ከፊታችን ደረጃ በመውጣት ላይ ያለ ልጅ አየን። ከኢክሩ ጋር ዞር ብለን ተያየን በዛው ቅፅበት <እንዴ ማሂር> እኩል ነበር የጠራነው። ሁለት ድምፅ በአንዴ ሲያደምጥ ወዲያው ዞረ ፤ አየን.. ግራ ተጋብቶ ባለበት ቆመ። እኛ እንደማፈር ብለን እርስ በእርስ ተያይተን ቶሎ አጎነበስን....
*
ከልጁ ጋር ሳንነጋገር ኢክሩን ሸኝቻት ለብቻዬ ወደ ክፍሌ ገባሁ። አስተማሪው ግን አልገባም፤ ተማሪዎች ክፍሉን ቅውጥ አድርገውታል። ብዙዎቹ ሰባተኛ ክፍል አንድ ላይ ስለነበሩ ለመግባባቱ ጊዜ አልፈጀባቸውም። እስካሁን ዩስራ ና ራቢያ አልተመለሱም፤ እኔም ብቻዬን ቁጭ ብያለው። በዚህ ጊዜ ከኃላዬ ያለችውን ልጅ አዲስ ስለሆነች ይመስለኛል አንድ ልጅ ይዝጋታል፤ ደግሞም ያሾፍባታል.. ሌሎች ሁለት ልጆች ደግሞ ይስቃሉ። እሷ ጋር ሲጨርስ እኔም ጋር አፉን ሊከፍት ወደኔ መጣ
<<ስሚ እናቱ ማለቴ ሰሚራ..>>ዝም አልኩት። ከሁለቱ አንዱ
<<ባቢ ዱዳም እኛ ክፍል አለ ማለት ነው?>> ተደረበለት።
<<ሃሃሃ>> ሶስቱም ሣቁ አላናደዱኝም፤ ጅል ነው የመሰሉኝ። እንደናኳቸው ሲገባቸው...
<<ቆይ ማን ነኝ ብለሽ ነው እያናገርንሽ ዝም የምትዪው?>> ባቢ ያሉት ልጅ ነው የሚያወራው። አሁን አላስቻለኝም።
<<ማን ስለሆንክ ማወራህ ይመስልሃል? ቦታህን እወቅ!>> ሣልዞር ነበር የመለስኩለት።
<<አረ ባቢ በፍሬሽ ተማሪ ልሰደብ!>> ብሎ ሲነሳ ዞር ብዬ አየሁት። ወደኔ እየቀረበ ነው.. ሊደባደብ መሆኑ አልጠፋኝም።
<<እንዴ! ባ..ቢ ና ና!>> ይህን ሲሠማ ዞረ፤ እኔም ተከትዬው ዞርኩ። አብረውት ከነበረው ልጅ እስካሁን ዝም ያለው ነበር። ልክ ሣየው ቶሎ ዞር አልኩኝ። <እንዴ ማሂርን የሚመስለው ልጅ ደግሞ ምን ይሰራል እዚህ?> ከራሴ ጋር ነበር...
<<ምንሼ ሎጋው?>> በጥያቄ አስተያየት ማሂርን የሚመስለውን ልጅ ተመልክቶት ግራ እየተጋባ መልስ ይጠብቃል፤ ባቢ። <አሃ ሎጋው ነው እንዴ ስሙ? ማሂር ስንል ምን አዞረው ታዲያ?> ለራሴ አንሸኳሸኩ...
<<በቃ ና አልኩሃ>> ብሎ ተነስቶ ወደ በሩ አመራ፤ "ሎጋው"።
<<አቤላ ምንሼ ነው የሚለው እእ?>> ባቢ አልዋጥልህ እያለው ቢሆንም "ሎጋው"ን ተከትለው ወደ በሩ አከታትለው ሄዱ። ብቻዬን ቀረሁ ባቢ ፣አቤላ ፣ሎጋው፣ አሃ የክፍሉ ጉልቤ እናንተ ናችሁ ማለት ነዋ!....
*
የመጀመሪያው አስተማሪ ሣይገባ ቀጣዩ አስተማሪ መጣ። ከፊት ካሉት ጋር ትንሽ አወራና <<እሽሽሽ ዝምታ!>> ብሎ ዴስኩን መታ መታ አደረገ። ቀጥሎም እሱ ለትምህርት ቤቱ አዲስ እንደሆነና ስማችንን እንድናስተዋውቅ ጠየቀን። ከፊት ጀምሮ እያስተዋወቁ እነ ባቢ ጋር ሲደርስ <<እኔ ባቢ እሱ..>> ብሎ ጓደኛው ጋር ሲደርስ በሩ ተንኳኳ
<<ቆየኝ..>> መምህሩ ለመክፈት ወደ በሩ ተራመደ።
<<አረ ቲቸር እኔ ባጣ ቆየኝ ነኝ እንዴ?>>
<ሃሃሃሃ...> ተማሪው በሳቅ አደመቀው፤ ግማሹ ምን እንደተባለ ሣይሰማ ከተሣቀማ እናድምቀው ይመስል ሳቁን ተቀባበሉት።
<<ኢብቲላ?>> አስተማሪው ነበር፤ በሩን ከፍቶ ወደኛ መለስ እያለ... ከውጪ ዩስራን አየሁዋት። <<የለችም?>> አለ ዝም ሲባል።
<<ኧረ አለች እዛ ጋር...>> ዩስራ ወደኔ እየጠቆመች ታሳየዋለች።
<<አንቺ ስጣራ ለምን ዝም አልሽ?>> አፈጠጠብኝ ።
<<መቼ ጠራኸኝ?>>
<<ኢብቲላ ስል አልሰማሽም?>> ቆጣ አለ።
<<ኧረ የሌላ ሰው መስሎኝ ነው...>> ተማሪው እየቀለድኩበት ስለመሰለው ክፍሉን በሳቅ አናጉት <ሃሃሃሃ..>። መምህሩ ጭራሽ ይበልጥ ተናደደ።
<<ነይ ውጪ እንዳገቢ!>>
<<ለምን?>>
<<ስርዐት የለሽማ!>>
<<ማለት?>> ተማሪው ፀጥ አለ፤ <<አትወጪም!?>> በጣም ጮኸብኝ። ተማሪው ዝም ብሎ የሚሆነውን ይከታተላል፤ ባቢ <<ኧረ እንዳትወጪ.. እንዳሠሚው>> አንሾካሸከ። አስተማሪው ፈጠን ፈጠን እያለ በሩን ብርግድ አድርጎ ከፈተው። በዛው እርምጃው ወደኔ እየመጣ ነው፤ ከመቼው እንደ ደረሠ ባላውቅም አጠገቤ ቆመ። ሲፈጥረኝ ሰውን ንቄ መተው ያስደስተኛል።
<<አንቺ ጎትቼ ሣላወጣሽ ውጪ!!>> እጁን ሲያነሣ ተማሪው በአንድ ድምፅ <ኧረረረረ....> ሊመታኝ መሠላቸው፤ ተንጫጩ።
<<እንዳትነካኝ!!>> ለካ ጮክ ብዬ ነው ያልኩት፤ በአንዴ ጫጫተው በዝምታ ተዋጠ። ከቦታዬ ተነስቼ ቆምኩኝ በዚህ መሃል አንድ አስተማሪ ወደ ክፍላችን ገባ፤ ተቆጣጣሪ ነው። ድምጽ ሰምቶ ነበር የመጣው።
<<ምንድነው?>> ሁላችንንም እያፈራረቀ አየን።
<<በጣም አስቸገረች ክፍሉን እያስረበሸች ነው።>>
<<ኧረረረረ.. እንዴዴዴ...>> አስተማሪው ወደኔ እየጠቆመ ሲያወራ ተማሪው በአንድነት ከቅድሙ በባሰ መልኩ ተጯጯኸ።
<<ዝም በሉ! ነይ አንቺ !>> ተቆጣጣሪው ነበር። እንደለመደብኝ ጅንንን ብዬ ስሄድ
<<ይኸው ንቀቷን እየው>> አስተማሪው፤ እልህ እንደያዘው ያስታውቃል። ሁሉንም አንድ በአንድ ነገረው።
<<ታዲያ ጥፋቱ ያንቺ ነዋ>> ተቆጣጣሪው ኮስተር አለ።
<<አይ አይደለም...>> ረጋ ብዬ መለስኩ።
<<እንዴት?>>
<<ስሜ ኢብቲላ አይደለማ!>>
<<እና ማን ነው?>> ተቆጣጣሪው በመገረም ይመለከተኛል። የኔ ስም ሁሉንም ስለማያውቁት ለመስማት እንደ ፈለጉ ገባኝ።
<<ኢብቲሣም ነው ስሜ>> በጣም ዝቅ ባለ ድምጽ። ተማሪው እእ ቢሉም ምላሽ ግን አላገኙም። ተቆጣጣሪው ከአስተማሪው ጋር ሲነጋገር ወደ ቦታዬ ተመልሼ ተቀመጥኩ። ግን ሁሉም እያዩኝ ነው፤ ምናልባትም <ምኗ ደረቅ ናት> እያሉም ይሆናል።
.
.
ይቀጥላል...

www.tgoop.com/Habibacalligraphy

BY Habiba Calligraphy




Share with your friend now:
tgoop.com/Habibacalligraphy/1928

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! Telegram has announced a number of measures aiming to tackle the spread of disinformation through its platform in Brazil. These features are part of an agreement between the platform and the country's authorities ahead of the elections in October. A Hong Kong protester with a petrol bomb. File photo: Dylan Hollingsworth/HKFP. "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn.
from us


Telegram Habiba Calligraphy
FROM American