HABIBACALLIGRAPHY Telegram 1935
የባከኑ ቀናት
ክፍል ሶስት
(ሂባ ሁዳ)
.
.
<<አንተ የተመታህ..>> ብሎ ማሂር ሲነሳ አቤላ እየሮጠ ወጣ፤ ማሂርም ተከትሎት ወጣ።
<<ለምን አንቺም አትከተያቸውም?>> ራቢ።
<<አንቺ ነገር ላይ የሚችልሽ የለም፤ አሁን ኢክራም ጋር እንሂድ.. >> ዩስራ ቦርሣዋን እየዘጋጋች።
<<እ.. ዛሬ ቆየች። ጠፍቶባት እንዳይሆን ሃሃሃሃ>> ተያይዘን ወደ ኢክራም ክፍል ሄድን።
.
ብሎክ ላይ ብዙ ተማሪዎች ተደርድረዋል፤ ዩስራ ና ራቢያ የሚያውቋቸውን ሰላም እያሉ አልፈን ቀጥታ ወደ ኢክሩ ክፍል ስንገባ አንድ ልጅ ወደኛ አቅጣጫ ጀርባውን ስጥቶ ይታያል።
<<ኧረ እየተጋተተ ባልሆነ..>> ራቢ ነበረች። ወፍራም ስለሆነ ከፊቱ ማን እንዳለ መለየት አልቻልንም ግን የማውቀው ክፍት ጫማ አየሁ
<<ራ..ቢ..>>
<<እእ ምን ሆንሽ >> ፊቷን ሣታዞር መለሰችልኝ <<ኢክ..ራም የት አለች?>> አሁን ወደኔ ዞረች። እጄን ወደ ልጁ ጠቆምኳት
<<አትታይም እኮ እንዴት አወቅሽ?>> ዩስራ ግራ ተጋብታ ስታይ
<<አንተ ያምሃል እንዴ አሣልፈኝ ..>>|የኢክራም ድምጽ ተሰማ። ራቢያ በሩን አጋጭታ ወደ ልጁ መራመድ ጀመረች። እኔ እና ዩስራ እርስ በእርስ ተያይተን ተከተልናት። ልጁ ሶስታችንን ሲያይ ደነበረ፤ ምን ሊሉኝ ነው ብሎ አይኖቹን ያንከራትታቸዋል።
<<አንተ ዱዝ ምንድነው ምትጋተታት?>> ራቢ የቅድም ሃይልና ቁጣዋ ጠፍቶ በመገረም ታየዋለች።
<<ራ.ቢ.ያ.. አይደለም እኮ.. እ.እሷ..>>
<<ኧረ እሷ ናት አላሣልፍ ያለችህ አይደል?>> ዩስራ ላለመሣቅ እየታገለች።
<<አይ..አይ.. ላልፍ ስል ተጋጭተን..አ.. አይደል እንዴ..>> ከቃላቶች ጋር እየታገለ ይመስላል። እኔ ግን አልገባኝም... ይተዋወቃሉ? በጣም የፈራ ይመስላል።
<<አሃ የህንድ ፊልም ላይ እንደምታዩት ማለት ነው? ሃሃሃሃ>> ራቢ የሚያበሽቅ ሣቅ ለቀቀችበት። ራቢ የምትገርመኝ ነገራቶች ላይ ራሷን ማግለል ትፈልጋልች። የህንድ ፊልም እሷ ሣታይ እንዴት እንዲህ እንደሆነ አወቀች? አይ ራቢ..
<<በቃ ቻው>> አንገቱን ደፍቶ ከክፍሉ በፍጥነት ወጣ።
.
<<ማን ነው?>> የኔ ጥያቄ ነበር።
<<ምን አቅለታለው!>> ኢክሩ በተሠላቸ አንደበት
<<ይሄ ዱዝ፤ አንድ ክላስ ነበርን። እሱ ዘጭ ብሎ አሁንም ሰባተኛ ክፍል ነው>>
<<ኦ ስለምተተዋወቁ ነዋ እንደዛ የሆነው>> ራቢን እያየሁዋት ነበር፤ ፊቷን አዞረችብኝ።
<<ኧረ ምን እሱ ብቻ.. ይፈራታል እንጂ!>> ዩሲ አከለችበት።
<<ማለት ይፈራታል? ለምን? እንዴት ?>>
<<ኢብቲ ደግሞ የራቢያን ፀባይ እያወቅሽ>>
<<ዩስራ ምንም አታሟሙቂው! እንደውም ኑ እንውጣ ..>> ራቢ ቆጣ እንደማለት ብላ መከሰችላት።
<<ራቢ ወሬ ለመቀየር ከሆነ አንሰማሽም። በይ ራስሽ ተናገሪ>> ኢክሩ ተመቻችታ ተቀመጠች።
<<ኧረ እኔ የናንተ ዩስራ እያለሁ ምን ሰርቼ ልበላ.. አሁን ልንገራቹ በቃ! እንደናንተው እዚህ ትምርት ቤት በገባን ጊዜ አጅሬው በረከት (በሬው ነው የሚሉት) ራቢን መጋተት ፈለገ። ቢላት ቢላት ምንም ልታናግረው ፍቃደኛ አልሆነችም። ታዲያ በስፓርት ክላስ ለመስራት ሜዳ የወጣን ቀን እኛ በሱሪ የመጀመሪያችን ስለነበር በጣም ፈርተን ነበር። ደብሮንም ነበር፤ ያው ረጅም ጋወን እንደርብ ነበር። በሬው የሚሉትም ደግሞ ለምን እንደሆነ ባይገባኝም ከሙስሊም ሴቶች ጋር መሯሯጥ ይወዳል። የዛን ቀን ተረኛ አሰሪ ራቢ ነበረች፤ እንደሌሎቹ አልሆን ስትለው እልህ ያዘውና በተማሪ ፊት ሂጃቧን አወለቀባት....>>
<<ምን ይሄ ዝፍዝፍ ልጅ>> ከተቀመጥኩበት ተነሣሁ።
<<ሄይይይይ ተረጋጊ እንጂ፤ አሁን እኮ አይደለም ኢብቲ... አንቺ ና ራቢ ችኩልነታቹ መቼ እንደሚለቃቹ እንጃ>>
<<ቆይ አንቺስ ዝም ብለሽ አየሽው በሂጃቧ ሲመጣባት?>> ዩስራ ላይ አፈጠጥኩባት።
<<ኢብቲ የሆነውን ትንገረንና ትጠይቃታለሽ>> ኢክሩ ታሪክ እየተነገረ ሲወራ ይረብሻታል፤ ዝም ብላ ማድመጥ ነው የሚመቻት።
<<እእ.. እሺ ይቅርታ ዩስራ ቀጥዪ!>>
<<ከዛ ሂጃቧን ሲያወልቅባት ያዩትም ያላዩትም ይስቃሉ፣ ይጮሃሉ በቃ ድብልቅልቁን አወጡት። በዚህ መሃል ባቢ ቲሸርቱን ወረወረላት ያው ፀጉሯን ለመሸፈን ሲል። ከዛ ቡኃላ ነው ከነባቢ ጋር የተግባባነው፤ ምርጥ ልጆች ናቸው። እኔ አሞኝ ስለነበር ከሜዳው ራቅ ብዬ ነበር የተቀመጥኩት፤ ግን የሚሰሩት ይታየኝ ነበር። እስክመጣ ነው ይሄ ሁሉ የሆነው። ከዛ አስተማሪው ጋር ሄድን፤ ሁሉንም ነገርነው። ተማሪውን ዝም ካስባለ ቡኃላ <በረከት ወደዚህ ና!> ብሎ ከተማሪው ፊት አስቆመው። ራቢን <ምን እንዲቀጣ ትፈልጊያለሽ?> ሲላት <ራሴ እንድቀጣው ነው ምፈልገው> አለች። ምንም እልህ አለቀቃትም ነበር። <እሺ ተፈቅዶልሻል> ተባለች ተማሪው የምትናገረው ሲጠብቅ ከኃላው ሄደች። ምን ልታደርግ እንደሆነ ተማሪው ተነስቶ ማየት ጀመረ።
የኔ ጀግና ራቢ በምን ፍጥነት እንደሆነ ሳይታወቅ ሱሪውን አወለቅችበት...
.
.
ይቀጥላል...

www.tgoop.com/Habibacalligraphy



tgoop.com/Habibacalligraphy/1935
Create:
Last Update:

የባከኑ ቀናት
ክፍል ሶስት
(ሂባ ሁዳ)
.
.
<<አንተ የተመታህ..>> ብሎ ማሂር ሲነሳ አቤላ እየሮጠ ወጣ፤ ማሂርም ተከትሎት ወጣ።
<<ለምን አንቺም አትከተያቸውም?>> ራቢ።
<<አንቺ ነገር ላይ የሚችልሽ የለም፤ አሁን ኢክራም ጋር እንሂድ.. >> ዩስራ ቦርሣዋን እየዘጋጋች።
<<እ.. ዛሬ ቆየች። ጠፍቶባት እንዳይሆን ሃሃሃሃ>> ተያይዘን ወደ ኢክራም ክፍል ሄድን።
.
ብሎክ ላይ ብዙ ተማሪዎች ተደርድረዋል፤ ዩስራ ና ራቢያ የሚያውቋቸውን ሰላም እያሉ አልፈን ቀጥታ ወደ ኢክሩ ክፍል ስንገባ አንድ ልጅ ወደኛ አቅጣጫ ጀርባውን ስጥቶ ይታያል።
<<ኧረ እየተጋተተ ባልሆነ..>> ራቢ ነበረች። ወፍራም ስለሆነ ከፊቱ ማን እንዳለ መለየት አልቻልንም ግን የማውቀው ክፍት ጫማ አየሁ
<<ራ..ቢ..>>
<<እእ ምን ሆንሽ >> ፊቷን ሣታዞር መለሰችልኝ <<ኢክ..ራም የት አለች?>> አሁን ወደኔ ዞረች። እጄን ወደ ልጁ ጠቆምኳት
<<አትታይም እኮ እንዴት አወቅሽ?>> ዩስራ ግራ ተጋብታ ስታይ
<<አንተ ያምሃል እንዴ አሣልፈኝ ..>>|የኢክራም ድምጽ ተሰማ። ራቢያ በሩን አጋጭታ ወደ ልጁ መራመድ ጀመረች። እኔ እና ዩስራ እርስ በእርስ ተያይተን ተከተልናት። ልጁ ሶስታችንን ሲያይ ደነበረ፤ ምን ሊሉኝ ነው ብሎ አይኖቹን ያንከራትታቸዋል።
<<አንተ ዱዝ ምንድነው ምትጋተታት?>> ራቢ የቅድም ሃይልና ቁጣዋ ጠፍቶ በመገረም ታየዋለች።
<<ራ.ቢ.ያ.. አይደለም እኮ.. እ.እሷ..>>
<<ኧረ እሷ ናት አላሣልፍ ያለችህ አይደል?>> ዩስራ ላለመሣቅ እየታገለች።
<<አይ..አይ.. ላልፍ ስል ተጋጭተን..አ.. አይደል እንዴ..>> ከቃላቶች ጋር እየታገለ ይመስላል። እኔ ግን አልገባኝም... ይተዋወቃሉ? በጣም የፈራ ይመስላል።
<<አሃ የህንድ ፊልም ላይ እንደምታዩት ማለት ነው? ሃሃሃሃ>> ራቢ የሚያበሽቅ ሣቅ ለቀቀችበት። ራቢ የምትገርመኝ ነገራቶች ላይ ራሷን ማግለል ትፈልጋልች። የህንድ ፊልም እሷ ሣታይ እንዴት እንዲህ እንደሆነ አወቀች? አይ ራቢ..
<<በቃ ቻው>> አንገቱን ደፍቶ ከክፍሉ በፍጥነት ወጣ።
.
<<ማን ነው?>> የኔ ጥያቄ ነበር።
<<ምን አቅለታለው!>> ኢክሩ በተሠላቸ አንደበት
<<ይሄ ዱዝ፤ አንድ ክላስ ነበርን። እሱ ዘጭ ብሎ አሁንም ሰባተኛ ክፍል ነው>>
<<ኦ ስለምተተዋወቁ ነዋ እንደዛ የሆነው>> ራቢን እያየሁዋት ነበር፤ ፊቷን አዞረችብኝ።
<<ኧረ ምን እሱ ብቻ.. ይፈራታል እንጂ!>> ዩሲ አከለችበት።
<<ማለት ይፈራታል? ለምን? እንዴት ?>>
<<ኢብቲ ደግሞ የራቢያን ፀባይ እያወቅሽ>>
<<ዩስራ ምንም አታሟሙቂው! እንደውም ኑ እንውጣ ..>> ራቢ ቆጣ እንደማለት ብላ መከሰችላት።
<<ራቢ ወሬ ለመቀየር ከሆነ አንሰማሽም። በይ ራስሽ ተናገሪ>> ኢክሩ ተመቻችታ ተቀመጠች።
<<ኧረ እኔ የናንተ ዩስራ እያለሁ ምን ሰርቼ ልበላ.. አሁን ልንገራቹ በቃ! እንደናንተው እዚህ ትምርት ቤት በገባን ጊዜ አጅሬው በረከት (በሬው ነው የሚሉት) ራቢን መጋተት ፈለገ። ቢላት ቢላት ምንም ልታናግረው ፍቃደኛ አልሆነችም። ታዲያ በስፓርት ክላስ ለመስራት ሜዳ የወጣን ቀን እኛ በሱሪ የመጀመሪያችን ስለነበር በጣም ፈርተን ነበር። ደብሮንም ነበር፤ ያው ረጅም ጋወን እንደርብ ነበር። በሬው የሚሉትም ደግሞ ለምን እንደሆነ ባይገባኝም ከሙስሊም ሴቶች ጋር መሯሯጥ ይወዳል። የዛን ቀን ተረኛ አሰሪ ራቢ ነበረች፤ እንደሌሎቹ አልሆን ስትለው እልህ ያዘውና በተማሪ ፊት ሂጃቧን አወለቀባት....>>
<<ምን ይሄ ዝፍዝፍ ልጅ>> ከተቀመጥኩበት ተነሣሁ።
<<ሄይይይይ ተረጋጊ እንጂ፤ አሁን እኮ አይደለም ኢብቲ... አንቺ ና ራቢ ችኩልነታቹ መቼ እንደሚለቃቹ እንጃ>>
<<ቆይ አንቺስ ዝም ብለሽ አየሽው በሂጃቧ ሲመጣባት?>> ዩስራ ላይ አፈጠጥኩባት።
<<ኢብቲ የሆነውን ትንገረንና ትጠይቃታለሽ>> ኢክሩ ታሪክ እየተነገረ ሲወራ ይረብሻታል፤ ዝም ብላ ማድመጥ ነው የሚመቻት።
<<እእ.. እሺ ይቅርታ ዩስራ ቀጥዪ!>>
<<ከዛ ሂጃቧን ሲያወልቅባት ያዩትም ያላዩትም ይስቃሉ፣ ይጮሃሉ በቃ ድብልቅልቁን አወጡት። በዚህ መሃል ባቢ ቲሸርቱን ወረወረላት ያው ፀጉሯን ለመሸፈን ሲል። ከዛ ቡኃላ ነው ከነባቢ ጋር የተግባባነው፤ ምርጥ ልጆች ናቸው። እኔ አሞኝ ስለነበር ከሜዳው ራቅ ብዬ ነበር የተቀመጥኩት፤ ግን የሚሰሩት ይታየኝ ነበር። እስክመጣ ነው ይሄ ሁሉ የሆነው። ከዛ አስተማሪው ጋር ሄድን፤ ሁሉንም ነገርነው። ተማሪውን ዝም ካስባለ ቡኃላ <በረከት ወደዚህ ና!> ብሎ ከተማሪው ፊት አስቆመው። ራቢን <ምን እንዲቀጣ ትፈልጊያለሽ?> ሲላት <ራሴ እንድቀጣው ነው ምፈልገው> አለች። ምንም እልህ አለቀቃትም ነበር። <እሺ ተፈቅዶልሻል> ተባለች ተማሪው የምትናገረው ሲጠብቅ ከኃላው ሄደች። ምን ልታደርግ እንደሆነ ተማሪው ተነስቶ ማየት ጀመረ።
የኔ ጀግና ራቢ በምን ፍጥነት እንደሆነ ሳይታወቅ ሱሪውን አወለቅችበት...
.
.
ይቀጥላል...

www.tgoop.com/Habibacalligraphy

BY Habiba Calligraphy




Share with your friend now:
tgoop.com/Habibacalligraphy/1935

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to Create a Private or Public Channel on Telegram? ‘Ban’ on Telegram To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.” In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. The main design elements of your Telegram channel include a name, bio (brief description), and avatar. Your bio should be:
from us


Telegram Habiba Calligraphy
FROM American