HANAHAILU Telegram 1854
#አዋዳ #ይርጋለም #bertatgeneration #ብርቱ_ትውልድ

ከጠበቅነው በላይ ብዙ ታዳሚ የነበረበት....በምወደው ከተማ ይርጋለም በተማርኩበት በአዋዳ ካምፓስ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚባል ደረጃ የተዘጋጀ ደማቅ እና ልዩ ፕሮግራም ነበር!

በ2024 የነበረን የመጨረሻው Bertat Genration ፕሮግራም ነው! በቀጣይ አመት ሌሎች ዩኒቨርስቲዎች ላይ የሚቀጥል ይሆናል.....በአዋዳ ካምፓስ እስከ 2025 መግቢያ ድረስ ዘወትር አርብ በቅንዲል አማካኝነት በሚዘጋጀው መድረክ አጋር ሆነን እንቆያለን።

ቸር ሰንብቱልኝ

#Berchiinc #Abriminds

@abriminds @hanahailu



tgoop.com/HanaHailu/1854
Create:
Last Update:

#አዋዳ #ይርጋለም #bertatgeneration #ብርቱ_ትውልድ

ከጠበቅነው በላይ ብዙ ታዳሚ የነበረበት....በምወደው ከተማ ይርጋለም በተማርኩበት በአዋዳ ካምፓስ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚባል ደረጃ የተዘጋጀ ደማቅ እና ልዩ ፕሮግራም ነበር!

በ2024 የነበረን የመጨረሻው Bertat Genration ፕሮግራም ነው! በቀጣይ አመት ሌሎች ዩኒቨርስቲዎች ላይ የሚቀጥል ይሆናል.....በአዋዳ ካምፓስ እስከ 2025 መግቢያ ድረስ ዘወትር አርብ በቅንዲል አማካኝነት በሚዘጋጀው መድረክ አጋር ሆነን እንቆያለን።

ቸር ሰንብቱልኝ

#Berchiinc #Abriminds

@abriminds @hanahailu

BY Hana Hailu








Share with your friend now:
tgoop.com/HanaHailu/1854

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The Standard Channel Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. Telegram offers a powerful toolset that allows businesses to create and manage channels, groups, and bots to broadcast messages, engage in conversations, and offer reliable customer support via bots. Hashtags The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said.
from us


Telegram Hana Hailu
FROM American