HANAHAILU Telegram 1882
አሁን ደግሞ የ #ሽልማት ጊዜ ነው....
እንኳን ደስ ያለሽ የሚያስብል #ደግ_ዜና
በ2025 IEA /International Exellenece Award / ተሸላሚ ለመሆን ታጭቻለሁ!
=የፊታችን እሮብ በዱባይ ደሴት ቅንጡ ሆቴል አትላንቲስ ዘ ፓልም በሚዘጋጀው የሽልማት ዝግጅት ላይ ከሚሸለሙ ጥቂት ሰዎች አንዷ እኔ ሆኛለሁ።
=ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጲያ በዚህ ሽልማት ላይ ትሳተፋለች!
ይህ ሽልማት በተለያየ ዘርፍ በማህበረሰባቸው ውስጥ በጎ ተፅኖ ያላቸውን ሰዎች ከአለም ላይ ጠርቶ የሚሸልም ሲሆን በLondon Press ድጋፍ ይዘጋጃል!

ልጨርስ ነበር ግን እንዲህ ብዬ እንዴት እጨርሳለሁ?
-
¶ ነገሩ በመጀመሪያ ውሸት መስሎኝ ነበር ቀጥሎም የሚሸልሙት አካላት የአረብ ኢምሬትስ ባለስልጣናት እና የWBR አዘጋጆች መሆናቸውን ሳይ እና ደብዳቤው ሲደርሰኝ ተደንቄያለሁ!

¶ በስተመጨረሻ እንዲህ ልበል....
ይሄም በእግዚአብሄር አይን ቀላል ነው!
ተንጠራርቼ የማልደርስባቸውን ነገሮች ገፍቶ ወደ እኔ የሚያስጠጋ አምላክ አለኝ!

¶ እንኳን በአለም አቀፍ በሀገር አቀፍ ደረጃ መሸለም ተገብቶኝ መሆኑን እንጃ ግን በአደባባይ ቆሜ ስታዩ በድብቅ የሰራልኝን እና የሰራኝን ጌታ #እዩልኝ!

እሮብ በዱባይ ላይ ኢትዮጲያ ከፍ ትላለች



tgoop.com/HanaHailu/1882
Create:
Last Update:

አሁን ደግሞ የ #ሽልማት ጊዜ ነው....
እንኳን ደስ ያለሽ የሚያስብል #ደግ_ዜና
በ2025 IEA /International Exellenece Award / ተሸላሚ ለመሆን ታጭቻለሁ!
=የፊታችን እሮብ በዱባይ ደሴት ቅንጡ ሆቴል አትላንቲስ ዘ ፓልም በሚዘጋጀው የሽልማት ዝግጅት ላይ ከሚሸለሙ ጥቂት ሰዎች አንዷ እኔ ሆኛለሁ።
=ለመጀመሪያ ጊዜ ኢትዮጲያ በዚህ ሽልማት ላይ ትሳተፋለች!
ይህ ሽልማት በተለያየ ዘርፍ በማህበረሰባቸው ውስጥ በጎ ተፅኖ ያላቸውን ሰዎች ከአለም ላይ ጠርቶ የሚሸልም ሲሆን በLondon Press ድጋፍ ይዘጋጃል!

ልጨርስ ነበር ግን እንዲህ ብዬ እንዴት እጨርሳለሁ?
-
¶ ነገሩ በመጀመሪያ ውሸት መስሎኝ ነበር ቀጥሎም የሚሸልሙት አካላት የአረብ ኢምሬትስ ባለስልጣናት እና የWBR አዘጋጆች መሆናቸውን ሳይ እና ደብዳቤው ሲደርሰኝ ተደንቄያለሁ!

¶ በስተመጨረሻ እንዲህ ልበል....
ይሄም በእግዚአብሄር አይን ቀላል ነው!
ተንጠራርቼ የማልደርስባቸውን ነገሮች ገፍቶ ወደ እኔ የሚያስጠጋ አምላክ አለኝ!

¶ እንኳን በአለም አቀፍ በሀገር አቀፍ ደረጃ መሸለም ተገብቶኝ መሆኑን እንጃ ግን በአደባባይ ቆሜ ስታዩ በድብቅ የሰራልኝን እና የሰራኝን ጌታ #እዩልኝ!

እሮብ በዱባይ ላይ ኢትዮጲያ ከፍ ትላለች

BY Hana Hailu







Share with your friend now:
tgoop.com/HanaHailu/1882

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” Read now The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. For crypto enthusiasts, there was the “gm” app, a self-described “meme app” which only allowed users to greet each other with “gm,” or “good morning,” a common acronym thrown around on Crypto Twitter and Discord. But the gm app was shut down back in September after a hacker reportedly gained access to user data. Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations.
from us


Telegram Hana Hailu
FROM American