Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Hulaadiss/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)@Hulaadiss P.38485
HULAADISS Telegram 38485
በኢትዮጵያ ታዳጊ ሴቶች የመጀመሪያ የግብረ ስጋ ግንኙነት በ17 ዓመት የእድሜ ክልል ውስጥ እንደሚፈፅሙ ተነገረ


በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የግብረ ስጋ ግንኙነት አማካይ እድሜ ላይ መሻሻሎች ቢኖሩም በአሁኑ ሰአት በ17  አመት እድሜ ውስጥ ያሉ ኢትዮጵያውያን ሴቶች የመጀመሪያ የግብረ ስጋ ግንኙነትን እንደሚፈፅሙ ተነግሯል።

በአዲስ አበባ ዮኒቨርሲቲ የስኩል ኦፍ ፐብሊክ ሄልዝ መምህር አቶ አሰፋ ስሜ ለብስራት ሬዲዮና ቴሌቪዥን እንደተናገሩት ጉዳዮን አስመልክቶ በፈረንጆቹ አቅጣጠር 2021 ላይ በፒ.ኤም.ኤ ኢትዮጵያ አማካኝነት የዳሰሳ ጥናት ተደርጓል።

ጥናቱ በገጠርና በከተማ መካሄዱን የገለፁት አቶ አሰፋ ከ25 እስከ 29 ፣ ከ30 እስከ 34 እንዲሁም ከ35 እስከ 39 የእድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ሴቶች ላይ ትኩረት በማድረግ ተጠንቷል ብለዋል።

በጥናቱ መሰረት ከከተማ ይልቅ የገጠር ሴቶች የመጀመሪያ ወሲብ የመፈፀሚያ እድሜ እንደሚቀንስ የተገለፀ ሲሆን እድሜያቸው ከ35 እስከ 39 ያሉ እናቶች ቀደም ብለው የመጀመሪያ የወሲብ ግንኙነትን ስለመፈፀማቸው ተገልጻል።የግዳጅ ጋብቻ መኖር በገጠር የሚኖሩ ሴቶች ቀድመው የመጀመሪያ ወሲብን እንዲፈፅሙ ያደረገ ዋነኛው ምክንያት እንደሆነ ተነግሯል።

ቀደም ባሉት ጊዜያት የነበሩ እናቶች በ16 አመት እድሜ ላይ እያሉ ይህንን ተግባራዊ  ያደርጉ እንደነበር አቶ አሰፋ የገለፁ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ግን በ17 አመት እድሜ ክልል ውስጥ የመጀመሪያ ጊዜ የወሲብ ግንኙነትን ይፈፅማሉ ብለዋል።

ይህም የመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ  መዘግየትን ያሳያል በማለት ተናግረው፤ ሴቶች በበሰለ እድሜ ላይ ሆነው ከጋብቻና ከልጆች ፍላጎት ጋር በተገናኘ መወሰን እንዲችሉ ጠቀሜታው የጎላ ነው ሲሉ አስረድተዋል።

የቤተሰብ እቅድ ምጣኔን አስመልክቶ እድሜዋ ከ35 እስከ 39 ያለች አንዲት የገጠር  ሴት በ 26 አመት እድሜ እያለች ትጠቀም እንደነበር በማስታወስ አሁን ላይ በ20ዎቹ  እድሜ ውስጥ ተግባራዊ እያደረገች እንደምትገኝ ተጠቅሷል።ይህም ለውጥ የመጣው  በሴቶች ዘንድ ያለው ግንዛቤ በማደጉ እና የእርግዝና መከላከያ አቅርቦት በመሻሻሉ ነው ተብሏል።

በቅድስት ደጀኔ



tgoop.com/Hulaadiss/38485
Create:
Last Update:

በኢትዮጵያ ታዳጊ ሴቶች የመጀመሪያ የግብረ ስጋ ግንኙነት በ17 ዓመት የእድሜ ክልል ውስጥ እንደሚፈፅሙ ተነገረ


በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የግብረ ስጋ ግንኙነት አማካይ እድሜ ላይ መሻሻሎች ቢኖሩም በአሁኑ ሰአት በ17  አመት እድሜ ውስጥ ያሉ ኢትዮጵያውያን ሴቶች የመጀመሪያ የግብረ ስጋ ግንኙነትን እንደሚፈፅሙ ተነግሯል።

በአዲስ አበባ ዮኒቨርሲቲ የስኩል ኦፍ ፐብሊክ ሄልዝ መምህር አቶ አሰፋ ስሜ ለብስራት ሬዲዮና ቴሌቪዥን እንደተናገሩት ጉዳዮን አስመልክቶ በፈረንጆቹ አቅጣጠር 2021 ላይ በፒ.ኤም.ኤ ኢትዮጵያ አማካኝነት የዳሰሳ ጥናት ተደርጓል።

ጥናቱ በገጠርና በከተማ መካሄዱን የገለፁት አቶ አሰፋ ከ25 እስከ 29 ፣ ከ30 እስከ 34 እንዲሁም ከ35 እስከ 39 የእድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ሴቶች ላይ ትኩረት በማድረግ ተጠንቷል ብለዋል።

በጥናቱ መሰረት ከከተማ ይልቅ የገጠር ሴቶች የመጀመሪያ ወሲብ የመፈፀሚያ እድሜ እንደሚቀንስ የተገለፀ ሲሆን እድሜያቸው ከ35 እስከ 39 ያሉ እናቶች ቀደም ብለው የመጀመሪያ የወሲብ ግንኙነትን ስለመፈፀማቸው ተገልጻል።የግዳጅ ጋብቻ መኖር በገጠር የሚኖሩ ሴቶች ቀድመው የመጀመሪያ ወሲብን እንዲፈፅሙ ያደረገ ዋነኛው ምክንያት እንደሆነ ተነግሯል።

ቀደም ባሉት ጊዜያት የነበሩ እናቶች በ16 አመት እድሜ ላይ እያሉ ይህንን ተግባራዊ  ያደርጉ እንደነበር አቶ አሰፋ የገለፁ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ግን በ17 አመት እድሜ ክልል ውስጥ የመጀመሪያ ጊዜ የወሲብ ግንኙነትን ይፈፅማሉ ብለዋል።

ይህም የመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ  መዘግየትን ያሳያል በማለት ተናግረው፤ ሴቶች በበሰለ እድሜ ላይ ሆነው ከጋብቻና ከልጆች ፍላጎት ጋር በተገናኘ መወሰን እንዲችሉ ጠቀሜታው የጎላ ነው ሲሉ አስረድተዋል።

የቤተሰብ እቅድ ምጣኔን አስመልክቶ እድሜዋ ከ35 እስከ 39 ያለች አንዲት የገጠር  ሴት በ 26 አመት እድሜ እያለች ትጠቀም እንደነበር በማስታወስ አሁን ላይ በ20ዎቹ  እድሜ ውስጥ ተግባራዊ እያደረገች እንደምትገኝ ተጠቅሷል።ይህም ለውጥ የመጣው  በሴቶች ዘንድ ያለው ግንዛቤ በማደጉ እና የእርግዝና መከላከያ አቅርቦት በመሻሻሉ ነው ተብሏል።

በቅድስት ደጀኔ

BY Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)


Share with your friend now:
tgoop.com/Hulaadiss/38485

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

SUCK Channel Telegram While the character limit is 255, try to fit into 200 characters. This way, users will be able to take in your text fast and efficiently. Reveal the essence of your channel and provide contact information. For example, you can add a bot name, link to your pricing plans, etc. For crypto enthusiasts, there was the “gm” app, a self-described “meme app” which only allowed users to greet each other with “gm,” or “good morning,” a common acronym thrown around on Crypto Twitter and Discord. But the gm app was shut down back in September after a hacker reportedly gained access to user data. With the “Bear Market Screaming Therapy Group,” we’ve now transcended language. Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram.
from us


Telegram Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)
FROM American