Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Hulaadiss/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)@Hulaadiss P.38491
HULAADISS Telegram 38491
‹‹አቡበከር ናስር የት እንዳለ አላውቅም›› ሲሉ የክለቡ አሰልጣኝ ተናገሩ፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አጥቂ የነበረው አቡበከር ናስር የዛሬ ሶስት አመት ከኢትዮጵያ ቡና ወደደቡብ አፍሪካው ማሜሎዲ ሰንዳውንስ ክለብ መዘዋወሩ ይታወሳል፡፡

ይህ የሀያ አራት አመቱ ተጨዋች ለአዲሱ ክለቡ አስራ ዘጠኝ ጊዜ ከተሰለፈና አራት ጎሎችን ካስቆጠረ በኋላ ባጋጠመው ጉዳት የተነሳ ለበርካታ ጊዜያት ተቀያሪ ወንበር ላይ ለመቀመጥ ተገዷል፡፡ ይሁንና ከወራት በፊት ሰንዳውንስ በዚያው ደቡብ አፍሪካ ለሚገኝ ክለብ ለአንድ አመት በውሰት ሰጥቶት ነበር፡፡

አቡበከር ናስርም ሱፐርስፖርትስ ለተሰኘው ክለብ ለመጫወት በጥቅምት ወር የፈረመ ሲሆን በጉዳቱ በማገገሙ ለአዲሱ ክለቡ ጥሩ አስተዋፅኦ እንደሚያደርግ ተስፋ ተጥሎበት እንደነበር ጎል ዶት ኮም ገልጿል፡፡ ይሁንና ተጨዋቹ አሁን በክለቡ ውስጥ ሲሰለፍ አለመታየቱን ተከትሎ ጎል ዶት ኮም አሰልጣኙን ጠይቋል፡፡

የሱፐር ስፖርት አሰልጣኝ የሆኑት ጋቪን ሀንት ሲመልሱም ‹‹አቡበከር አሁን የት እንዳለ አላውቅም፡፡ ላለፉት ሁለት ሳምንታት አይቼው አላውቅም›› ካሉ በኋላ የልምምድ ቦታ ላይ መገኘት ማቆሙን አስረድተዋል፡፡ ተጨዋቹ ክለቡን በተቀላቀለባቸው አራት ወራት ውስጥ ያለፈቃድ ጥሎ እየጠፋ በተደጋጋሚ እንዳስቸገራቸውም ገልፀዋል፡፡ እንደጎል ዶት ኮም ዘገባ አሰልጣኙ በዚህ የተነሳ አቡበከርን ወደቀድሞ ክለቡ ማሜሎዲ ሰንዳውንስ የመመለስ ሀሳብ አላቸው፡፡

አቡበከር በጉዳዩ ላይ የሰጠው አስተያየት የለም።



tgoop.com/Hulaadiss/38491
Create:
Last Update:

‹‹አቡበከር ናስር የት እንዳለ አላውቅም›› ሲሉ የክለቡ አሰልጣኝ ተናገሩ፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አጥቂ የነበረው አቡበከር ናስር የዛሬ ሶስት አመት ከኢትዮጵያ ቡና ወደደቡብ አፍሪካው ማሜሎዲ ሰንዳውንስ ክለብ መዘዋወሩ ይታወሳል፡፡

ይህ የሀያ አራት አመቱ ተጨዋች ለአዲሱ ክለቡ አስራ ዘጠኝ ጊዜ ከተሰለፈና አራት ጎሎችን ካስቆጠረ በኋላ ባጋጠመው ጉዳት የተነሳ ለበርካታ ጊዜያት ተቀያሪ ወንበር ላይ ለመቀመጥ ተገዷል፡፡ ይሁንና ከወራት በፊት ሰንዳውንስ በዚያው ደቡብ አፍሪካ ለሚገኝ ክለብ ለአንድ አመት በውሰት ሰጥቶት ነበር፡፡

አቡበከር ናስርም ሱፐርስፖርትስ ለተሰኘው ክለብ ለመጫወት በጥቅምት ወር የፈረመ ሲሆን በጉዳቱ በማገገሙ ለአዲሱ ክለቡ ጥሩ አስተዋፅኦ እንደሚያደርግ ተስፋ ተጥሎበት እንደነበር ጎል ዶት ኮም ገልጿል፡፡ ይሁንና ተጨዋቹ አሁን በክለቡ ውስጥ ሲሰለፍ አለመታየቱን ተከትሎ ጎል ዶት ኮም አሰልጣኙን ጠይቋል፡፡

የሱፐር ስፖርት አሰልጣኝ የሆኑት ጋቪን ሀንት ሲመልሱም ‹‹አቡበከር አሁን የት እንዳለ አላውቅም፡፡ ላለፉት ሁለት ሳምንታት አይቼው አላውቅም›› ካሉ በኋላ የልምምድ ቦታ ላይ መገኘት ማቆሙን አስረድተዋል፡፡ ተጨዋቹ ክለቡን በተቀላቀለባቸው አራት ወራት ውስጥ ያለፈቃድ ጥሎ እየጠፋ በተደጋጋሚ እንዳስቸገራቸውም ገልፀዋል፡፡ እንደጎል ዶት ኮም ዘገባ አሰልጣኙ በዚህ የተነሳ አቡበከርን ወደቀድሞ ክለቡ ማሜሎዲ ሰንዳውንስ የመመለስ ሀሳብ አላቸው፡፡

አቡበከር በጉዳዩ ላይ የሰጠው አስተያየት የለም።

BY Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)


Share with your friend now:
tgoop.com/Hulaadiss/38491

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added. 4How to customize a Telegram channel? Matt Hussey, editorial director at NEAR Protocol also responded to this news with “#meIRL”. Just as you search “Bear Market Screaming” in Telegram, you will see a Pepe frog yelling as the group’s featured image. Choose quality over quantity. Remember that one high-quality post is better than five short publications of questionable value.
from us


Telegram Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)
FROM American