HULAADISS Telegram 38494
ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው ቃለ መሐላ ፈጸሙ
********

ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው ቃለ መሐላ ፈጽመዋል፡፡

ፕሬዚዳንቱ የሀገራት መሪዎች፣ ባለሐብቶች፣ የቴክኖሎጂ ተቋማት ባለቤቶች እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ነው ቃለ መሐላ የፈጸሙት፡፡

በዋሺንግተን ዲሱ ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን በተካሄደው የቃለ መሐላ ሥነ-ሥርዓት ላይ የሀገሪቱ የቀድሞ ፕሬዚዳንቶች፣ ምክትል ፕሬዚዳንቶች፣ የተለያዩ የዓለም ሀገራት የአሁን እና የቀድሞ መሪዎች እንዲሁም ከ500 በላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡

ከእንግዶቹ መካከል የአማዞን እና የአፕል የቴክኖሎጂ ካምፓኒ መሥራቾች ጄፍ ቤዞስ እና ቲም ኩክ፣ የሜታ ባለቤት ማርክ ዙከርበርግ፣ የጎግል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሱንዳር ፒቻይ እንዲሁም ለፕሬዚዳንቱ የምርጫ ዘመቻ ወደ 300 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ ያዋጡት የኤክስ ባለቤት ኢሎን ማስክ እንደሚጠቀሱ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡

ዶናልድ ትራምፕ ባሳለፍነው ኅዳር ወር ነበር የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን ያሸነፉት፡፡



tgoop.com/Hulaadiss/38494
Create:
Last Update:

ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው ቃለ መሐላ ፈጸሙ
********

ዶናልድ ትራምፕ 47ኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነው ቃለ መሐላ ፈጽመዋል፡፡

ፕሬዚዳንቱ የሀገራት መሪዎች፣ ባለሐብቶች፣ የቴክኖሎጂ ተቋማት ባለቤቶች እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ነው ቃለ መሐላ የፈጸሙት፡፡

በዋሺንግተን ዲሱ ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን በተካሄደው የቃለ መሐላ ሥነ-ሥርዓት ላይ የሀገሪቱ የቀድሞ ፕሬዚዳንቶች፣ ምክትል ፕሬዚዳንቶች፣ የተለያዩ የዓለም ሀገራት የአሁን እና የቀድሞ መሪዎች እንዲሁም ከ500 በላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡

ከእንግዶቹ መካከል የአማዞን እና የአፕል የቴክኖሎጂ ካምፓኒ መሥራቾች ጄፍ ቤዞስ እና ቲም ኩክ፣ የሜታ ባለቤት ማርክ ዙከርበርግ፣ የጎግል ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሱንዳር ፒቻይ እንዲሁም ለፕሬዚዳንቱ የምርጫ ዘመቻ ወደ 300 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ ያዋጡት የኤክስ ባለቤት ኢሎን ማስክ እንደሚጠቀሱ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡

ዶናልድ ትራምፕ ባሳለፍነው ኅዳር ወር ነበር የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን ያሸነፉት፡፡

BY Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)




Share with your friend now:
tgoop.com/Hulaadiss/38494

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months. The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot. Members can post their voice notes of themselves screaming. Interestingly, the group doesn’t allow to post anything else which might lead to an instant ban. As of now, there are more than 330 members in the group. 1What is Telegram Channels? Just as the Bitcoin turmoil continues, crypto traders have taken to Telegram to voice their feelings. Crypto investors can reduce their anxiety about losses by joining the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram.
from us


Telegram Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)
FROM American