HULAADISS Telegram 38496
በሂጃብ ጉዳይ ነገ መቐለ ላይ ሰላማዊ ሰልፍ ሊደረግ ነው።

የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከሂጃብ አጠቃቀም ጋር ተያይዞ የፍርድ ቤት እና የትምህርት ቢሮ ወሳኔና ትእዛዝ እንዲተገበር የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያካሄድ አስታውቋል።

ምክር ቤቱ ፥ የአክሱም ሙስሊም ተማሪዎች ሂጃብ ለብሰው ትምህርታቸውን እንዳይከታተሉ መደረጋቸውና ከትምህርት ገበታ መራቃቸው መግለጹ ይታወሳል።

በአክሱም የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ከሂጃብ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ ባለፉት ሁለት ወራት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ለሦሥት ጊዜ ደብዳቤ የፃፈው እንዲሁም የፍርድ ቤት ትእዛዝ አልቀበልም በማለታቸው ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ መገደዱን ገልጿል።

በዚህም ነገ ጥዋት 1 ሰዓት በመቐለ ከተማ ሮማናት አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚደረግ አሳውቋል።

ሁሉም ፍትህ ፈላጊ የሰልፉ ተሳታፊ እንዲሆንም ጥሪ አቅርቧል።

ሰልፉ ከቀናት ዓርብ ጥር 9 ሊደረግ የነበረ ቢሆንም የጥምቀት በዓል ዋዜማ በመሆኑ ምክንያት ነው ለነገ የተዘዋወረው።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ከሂጃብ ጋር ተያይዞ የተነሳ ውዝግብ የሚመለከቱ ተከታታይ መረጃዎችን ሲያቀርብ ቆይቷል ፤ ነገ ጥር 13/2017 ዓ.ም በመቐለ ከተማ የሚካሄደው ስልፍም ተከታትሎ ያቀርባል።



tgoop.com/Hulaadiss/38496
Create:
Last Update:

በሂጃብ ጉዳይ ነገ መቐለ ላይ ሰላማዊ ሰልፍ ሊደረግ ነው።

የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ከሂጃብ አጠቃቀም ጋር ተያይዞ የፍርድ ቤት እና የትምህርት ቢሮ ወሳኔና ትእዛዝ እንዲተገበር የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያካሄድ አስታውቋል።

ምክር ቤቱ ፥ የአክሱም ሙስሊም ተማሪዎች ሂጃብ ለብሰው ትምህርታቸውን እንዳይከታተሉ መደረጋቸውና ከትምህርት ገበታ መራቃቸው መግለጹ ይታወሳል።

በአክሱም የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ከሂጃብ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ ባለፉት ሁለት ወራት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ለሦሥት ጊዜ ደብዳቤ የፃፈው እንዲሁም የፍርድ ቤት ትእዛዝ አልቀበልም በማለታቸው ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ መገደዱን ገልጿል።

በዚህም ነገ ጥዋት 1 ሰዓት በመቐለ ከተማ ሮማናት አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚደረግ አሳውቋል።

ሁሉም ፍትህ ፈላጊ የሰልፉ ተሳታፊ እንዲሆንም ጥሪ አቅርቧል።

ሰልፉ ከቀናት ዓርብ ጥር 9 ሊደረግ የነበረ ቢሆንም የጥምቀት በዓል ዋዜማ በመሆኑ ምክንያት ነው ለነገ የተዘዋወረው።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ የመቐለ ቤተሰብ ከሂጃብ ጋር ተያይዞ የተነሳ ውዝግብ የሚመለከቱ ተከታታይ መረጃዎችን ሲያቀርብ ቆይቷል ፤ ነገ ጥር 13/2017 ዓ.ም በመቐለ ከተማ የሚካሄደው ስልፍም ተከታትሎ ያቀርባል።

BY Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)





Share with your friend now:
tgoop.com/Hulaadiss/38496

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Hashtags Polls Choose quality over quantity. Remember that one high-quality post is better than five short publications of questionable value. Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content. Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations.
from us


Telegram Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)
FROM American