HULAADISS Telegram 38515
“በኢትዮጵያ አሁን ላይ ሁሉንም ጉዳዮች  በውይይት እንፍታ የሚል መሪ እና መንግሰት ነው ያለው”  የመንግሰት ዋና ተጠሪ ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር )

በብሔራዊ መግባባት ላይ ያተኮረው ሁለተኛው የፓርላማ የዜጎች መድረክ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እየተካሄደ ይገኛል፡፡

በዚህ ውይይትም በተለየ በሃገራዊ መግባባት እና በሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ዙሪያ ብዙ ሃሳቦች እና ጥያቄዎች ከተሳታፊዎች እየተነሱ ይገኛል፡፡

የመንግስትን መሪ አቋምን  በተመለከተ በውይይቱ  ተሳታፊዎች ጥያቄ ተነስቷል፡፡

አሁን ላይ የመንግስት አቋምን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡት የመንግሰት ተጠሪ  ተስፋዬ በልጅጌ( ዶ/ር) ፤ አሁን ኢትዮጵያ ላይ ከመቼውም ጊዜ በላይ ''ሁሉንም አጀንዳዎች በውይይት እንፍታ የሚል  መንግስት ነው'' ያለው ሲሉ ተደምጠዋል፡፡

ዶ/ር  ተስፋዬ በተለይም ሁሉንም የፖለቲካ አጀንዳዎች በውይይት እና በጠረጴዛ  ዙሪያ እንፍታ የሚል የመነግስት ተቋም ተፈጥሯል ብለዋል፡፡

ለአብነት ያነሱት  ሃገራዊ ምክክር  ምክር ቤት መቋቋሙ የመንግስት ቁርጠኝነትን በደንብ ያሳየ መሆኑን አመላካች ነው ሲሉ ገለጸዋል፡፡

የመንግሰት ተጠሪው ለዚህ ማሳይ ብለው የቤንሻነጉል ጉምዝ  ታጣቂዎች ሰላም አማራጭን መከተልን እንዲሁም የቅርቡን የእነ ጃል ሰኚ እና የመንግሰት የሰላም ስምምነትን ጠቅሰዋል፡፡



tgoop.com/Hulaadiss/38515
Create:
Last Update:

“በኢትዮጵያ አሁን ላይ ሁሉንም ጉዳዮች  በውይይት እንፍታ የሚል መሪ እና መንግሰት ነው ያለው”  የመንግሰት ዋና ተጠሪ ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር )

በብሔራዊ መግባባት ላይ ያተኮረው ሁለተኛው የፓርላማ የዜጎች መድረክ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እየተካሄደ ይገኛል፡፡

በዚህ ውይይትም በተለየ በሃገራዊ መግባባት እና በሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ዙሪያ ብዙ ሃሳቦች እና ጥያቄዎች ከተሳታፊዎች እየተነሱ ይገኛል፡፡

የመንግስትን መሪ አቋምን  በተመለከተ በውይይቱ  ተሳታፊዎች ጥያቄ ተነስቷል፡፡

አሁን ላይ የመንግስት አቋምን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡት የመንግሰት ተጠሪ  ተስፋዬ በልጅጌ( ዶ/ር) ፤ አሁን ኢትዮጵያ ላይ ከመቼውም ጊዜ በላይ ''ሁሉንም አጀንዳዎች በውይይት እንፍታ የሚል  መንግስት ነው'' ያለው ሲሉ ተደምጠዋል፡፡

ዶ/ር  ተስፋዬ በተለይም ሁሉንም የፖለቲካ አጀንዳዎች በውይይት እና በጠረጴዛ  ዙሪያ እንፍታ የሚል የመነግስት ተቋም ተፈጥሯል ብለዋል፡፡

ለአብነት ያነሱት  ሃገራዊ ምክክር  ምክር ቤት መቋቋሙ የመንግስት ቁርጠኝነትን በደንብ ያሳየ መሆኑን አመላካች ነው ሲሉ ገለጸዋል፡፡

የመንግሰት ተጠሪው ለዚህ ማሳይ ብለው የቤንሻነጉል ጉምዝ  ታጣቂዎች ሰላም አማራጭን መከተልን እንዲሁም የቅርቡን የእነ ጃል ሰኚ እና የመንግሰት የሰላም ስምምነትን ጠቅሰዋል፡፡

BY Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)




Share with your friend now:
tgoop.com/Hulaadiss/38515

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. Invite up to 200 users from your contacts to join your channel A Telegram channel is used for various purposes, from sharing helpful content to implementing a business strategy. In addition, you can use your channel to build and improve your company image, boost your sales, make profits, enhance customer loyalty, and more. Write your hashtags in the language of your target audience. Users are more open to new information on workdays rather than weekends.
from us


Telegram Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)
FROM American