HULAADISS Telegram 38562
መንግስት እዳ ሳይከፍል ቀነገደብ አሳለፈ
መንግስት ከ10 አመት በፊት ከግል አበዳሪዎች ተበድሮት የነበረውን እንድ ቢሊየን ዶላር ከነወለዱ 100 ሚሊየን ዶላር በጥቅሉ አንድ ነጥብ አንድ ቢሊየን ዶላር ባለፈው ታህሳስ 2 ቀን መክፈል ቢኖርበትም ሳይከፈወል መቅረቱ ታወቀ።

እኤአ በ2014 ዓም በአስር አመት ከነወለዱ እከፍላለው በማለት መንግስት ለመጀመሪያ ጊዜ ዩሮ ቦንድ ሸጦ እንድ ቢሊየን ዶላር መወስዱ ይታወሳል።

እስከ ባለፈው አመት (2016ዓም) ታህሳስ ወር ድረስም በየጊዜው ወለድ ሲከፍል ቆይቶ ነበር።
ሆኖም ካለፈው አመት ታህሳስ አንስቶ ወለድ መክፈል ሟቋረጡ አይዘነጋም። በወቅቱም ኢትዮጵያ ዲፎልት ካደረጉ የአፍሪካ አገራት ተርታ መካተቷ ሲዘገብ ነበር።

በአንፃሩ መንግስት ወለድ መክፈል ያቆመው ከአገራት በተወሰደ ብድር መክፈያ ሽግሽግ ላይ ደርድር ላይ በመሆኔ እና የዩሮ ቦንዱ መክፈያ ጊዜም እንዲሸጋሸግልኝ እየተነጋገርኩ በመሆኑ ነው ሲል ማሳወቁ ይታወሳል።
ሆኖም እስካሁን ድረስ ከአገራትም ሆነ ከዩሮ ቦንድ አበዳሪዎች ጋር እየተደረገ ያለው ድርድር ፍፃሜ አላገኘም።
ቅዳሜገበያ



tgoop.com/Hulaadiss/38562
Create:
Last Update:

መንግስት እዳ ሳይከፍል ቀነገደብ አሳለፈ
መንግስት ከ10 አመት በፊት ከግል አበዳሪዎች ተበድሮት የነበረውን እንድ ቢሊየን ዶላር ከነወለዱ 100 ሚሊየን ዶላር በጥቅሉ አንድ ነጥብ አንድ ቢሊየን ዶላር ባለፈው ታህሳስ 2 ቀን መክፈል ቢኖርበትም ሳይከፈወል መቅረቱ ታወቀ።

እኤአ በ2014 ዓም በአስር አመት ከነወለዱ እከፍላለው በማለት መንግስት ለመጀመሪያ ጊዜ ዩሮ ቦንድ ሸጦ እንድ ቢሊየን ዶላር መወስዱ ይታወሳል።

እስከ ባለፈው አመት (2016ዓም) ታህሳስ ወር ድረስም በየጊዜው ወለድ ሲከፍል ቆይቶ ነበር።
ሆኖም ካለፈው አመት ታህሳስ አንስቶ ወለድ መክፈል ሟቋረጡ አይዘነጋም። በወቅቱም ኢትዮጵያ ዲፎልት ካደረጉ የአፍሪካ አገራት ተርታ መካተቷ ሲዘገብ ነበር።

በአንፃሩ መንግስት ወለድ መክፈል ያቆመው ከአገራት በተወሰደ ብድር መክፈያ ሽግሽግ ላይ ደርድር ላይ በመሆኔ እና የዩሮ ቦንዱ መክፈያ ጊዜም እንዲሸጋሸግልኝ እየተነጋገርኩ በመሆኑ ነው ሲል ማሳወቁ ይታወሳል።
ሆኖም እስካሁን ድረስ ከአገራትም ሆነ ከዩሮ ቦንድ አበዳሪዎች ጋር እየተደረገ ያለው ድርድር ፍፃሜ አላገኘም።
ቅዳሜገበያ

BY Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)


Share with your friend now:
tgoop.com/Hulaadiss/38562

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart. Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit. There have been several contributions to the group with members posting voice notes of screaming, yelling, groaning, and wailing in different rhythms and pitches. Calling out the “degenerate” community or the crypto obsessives that engage in high-risk trading, Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared this group on his Twitter. He wrote: “hey degen, are you stressed? Just let it out all out. Voice only tg channel for screaming”.
from us


Telegram Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)
FROM American