Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Hulaadiss/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)@Hulaadiss P.38568
HULAADISS Telegram 38568
መከላከያ ሚንስቴር፣ "አሸባሪ" ባለው ቡድን ላይ ባለፈው ሳምንት የድሮን ጥቃት የፈጸመው በጅቡቲ ውስጥ እንጂ በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ እንዳልኾነ ማስተባበሉን የፈረንሳዩ ዜና ወኪል ዘግቧል።

መከላከያ ሚንስቴሩ፣ በድሮን ጥቃቱ ስምንት የቡድኑ አባላት እንደተገደሉ ማስታወቁን ዘገባው ጠቅሷል። በጥቃቱ ቁጥራቸው ለጊዜው ያልታወቁ ሰላማዊ ሰዎች ጭምር እንደተገደሉ የገለጠው ሚንስቴሩ፣ በክስተቱ ዙሪያ ምርመራ መጀመሩን ማስታወቁም ተገልጧል።

የድሮን ጥቃቱ የተፈጸመው፣ ከኢትዮጵያ ድንበር ስድስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ አዶርታ በተባለ አካባቢ ነበር ተብሏል። የፕሬዝዳንት እስማኤል ኦማር ጌሌህ አማካሪ፣ የጥቃቱ ዒላማ የጅቡቲ አፋሮች አማጺ ቡድን መኾኑን ማረጋገጣቸውንም የዜና ምንጩ ዘገባ ያመለክታል።



tgoop.com/Hulaadiss/38568
Create:
Last Update:

መከላከያ ሚንስቴር፣ "አሸባሪ" ባለው ቡድን ላይ ባለፈው ሳምንት የድሮን ጥቃት የፈጸመው በጅቡቲ ውስጥ እንጂ በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ እንዳልኾነ ማስተባበሉን የፈረንሳዩ ዜና ወኪል ዘግቧል።

መከላከያ ሚንስቴሩ፣ በድሮን ጥቃቱ ስምንት የቡድኑ አባላት እንደተገደሉ ማስታወቁን ዘገባው ጠቅሷል። በጥቃቱ ቁጥራቸው ለጊዜው ያልታወቁ ሰላማዊ ሰዎች ጭምር እንደተገደሉ የገለጠው ሚንስቴሩ፣ በክስተቱ ዙሪያ ምርመራ መጀመሩን ማስታወቁም ተገልጧል።

የድሮን ጥቃቱ የተፈጸመው፣ ከኢትዮጵያ ድንበር ስድስት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ አዶርታ በተባለ አካባቢ ነበር ተብሏል። የፕሬዝዳንት እስማኤል ኦማር ጌሌህ አማካሪ፣ የጥቃቱ ዒላማ የጅቡቲ አፋሮች አማጺ ቡድን መኾኑን ማረጋገጣቸውንም የዜና ምንጩ ዘገባ ያመለክታል።

BY Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)


Share with your friend now:
tgoop.com/Hulaadiss/38568

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

To delete a channel with over 1,000 subscribers, you need to contact user support Matt Hussey, editorial director of NEAR Protocol (and former editor-in-chief of Decrypt) responded to the news of the Telegram group with “#meIRL.” Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau. The optimal dimension of the avatar on Telegram is 512px by 512px, and it’s recommended to use PNG format to deliver an unpixelated avatar. Other crimes that the SUCK Channel incited under Ng’s watch included using corrosive chemicals to make explosives and causing grievous bodily harm with intent. The court also found Ng responsible for calling on people to assist protesters who clashed violently with police at several universities in November 2019.
from us


Telegram Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)
FROM American