Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/Hulaadiss/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)@Hulaadiss P.38572
HULAADISS Telegram 38572
ስዊዘርላንድ ለኤርትራ ስትሠጠው የቆየችውን የቴክኒክ ድጋፍ ከቀጣዩ ግንቦት ወር ጀምሮ ለማቋረጥ መወሰኗን የአገሪቱ የዜና ምንጮች ዘግበዋል።

ስዊዘርላንድ ላለፉት ስምንት ዓመታት ለኤርትራ የቴክኒክ ድጋፍ ስታደርግ የቆየችው፣ የአገሪቱ መንግሥት የዜጎቹን ስደት በመግታትና ስደተኞችን መልሶ በመቀበል ረገድ ተባባሪ እንዲኾን ለማበረታታት እንደነበር ዘገባዎቹ ጠቅሰዋል።

ኾኖም የስዊዘርላንድ መንግሥት በቅርቡ ባደረገው ግምገማ፣ ይህ ግብ እንዳልተሳካና የኤርትራ መንግሥት ስደተኞችን ለመቀበልም ኾነ በጉዳዩ ላይ ለመነጋገር ተባባሪ እንዳልኾነ ማረጋገጡን ዘገባዎቹ ጨምረው አመልክተዋል። ባሁኑ ወቅት 7 ሺሕ ያህል ኤርትራዊያን ስደተኞች ስዊዘርላንድ ውስጥ የተጠለሉ ሲኾን፣ 200ዎቹ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ተወስኖባቸዋል ተብሏል። ስዊዘርላንድ ለኤርትራ በዋናነት የምትሠጠው ድጋፍ፣ ለወጣቶች የሙያ ሥልጠናዎችን መስጠት ነው።



tgoop.com/Hulaadiss/38572
Create:
Last Update:

ስዊዘርላንድ ለኤርትራ ስትሠጠው የቆየችውን የቴክኒክ ድጋፍ ከቀጣዩ ግንቦት ወር ጀምሮ ለማቋረጥ መወሰኗን የአገሪቱ የዜና ምንጮች ዘግበዋል።

ስዊዘርላንድ ላለፉት ስምንት ዓመታት ለኤርትራ የቴክኒክ ድጋፍ ስታደርግ የቆየችው፣ የአገሪቱ መንግሥት የዜጎቹን ስደት በመግታትና ስደተኞችን መልሶ በመቀበል ረገድ ተባባሪ እንዲኾን ለማበረታታት እንደነበር ዘገባዎቹ ጠቅሰዋል።

ኾኖም የስዊዘርላንድ መንግሥት በቅርቡ ባደረገው ግምገማ፣ ይህ ግብ እንዳልተሳካና የኤርትራ መንግሥት ስደተኞችን ለመቀበልም ኾነ በጉዳዩ ላይ ለመነጋገር ተባባሪ እንዳልኾነ ማረጋገጡን ዘገባዎቹ ጨምረው አመልክተዋል። ባሁኑ ወቅት 7 ሺሕ ያህል ኤርትራዊያን ስደተኞች ስዊዘርላንድ ውስጥ የተጠለሉ ሲኾን፣ 200ዎቹ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ተወስኖባቸዋል ተብሏል። ስዊዘርላንድ ለኤርትራ በዋናነት የምትሠጠው ድጋፍ፣ ለወጣቶች የሙያ ሥልጠናዎችን መስጠት ነው።

BY Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)


Share with your friend now:
tgoop.com/Hulaadiss/38572

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers. Select “New Channel” How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Hashtags
from us


Telegram Hule Addis Media ( ሁሌ አዲስ ሚዲያ)
FROM American