Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/IbnShifa/--): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
[ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]@IbnShifa P.4687
IBNSHIFA Telegram 4687
በስልጤ ዞን አሊቾ ውሪሮ ወረዳ ጮል መንደር ታላቅ ኮንፈረንስ ተካሄዶ በሠላም ተጠናቋል
—————
እንደ አጠቃላይ በዞኑ ውስጥ የሱንና ጠላቶች ያለ የሌለ አቅማቸውን ተጠቅመው የንፁህ ሱኒዮችን እንቅስቃሴ ለመግታት ከፍተኛ ጥረት የሚያደርጉበት ቢሆንም ያሻውን ሰሪ ብቻውን ቀሪ በሆነው አምላካችን አላህ ፈቃድና ሀያልነት እነሆ ረጀብ 17/1446 ዓ.ሂ ጥር 9/2017 ተጀምሮ ረጀብ 19/1446 ዓ.ሂ ጥር 11/2017 ላይ ታላቅና ደማቅ የሆነ የሰለፊዮች ኮንፈረንስ በሠላም ተጠናቋል።
:
ይህ ታላቅና ድንቅ ፕሮግራም በሀገራችን በሱና ላይ ፀንተው ለዲኑ ሲታገሉ የቆዩ ታላላቅ መሻይኾችና ጠንካራ ኡስታዞች ከተለያየ የሀገሪቱ አቅጣጫ የተጋበዙበት ታላቅ ፕሮግራም ነበር።
በኮንፈረሱም:- በሸይኽ ዐብዱልሀሚድና በሸይኽ ሙሀመድ ሀያት (ሀፊዘሁሙላህ) የኪታብ ኮርሶች የተሰጡ ሲሆን፣ በተለያዩ መሻይኾችና ኡስታዞች በአካልም በonlineም ልዩ ልዩ ሙሃዶራዎች ተደርገዋል፣ የተለያዩ ጠንካራ መልእክት ያላቸው ግጥሞች በተለያዩ ወንድሞች ቀረበዋል።
:
ይህን ፕሮግራም ለመሳተፍም ከሀገሪቱ ከተለያየ አቅጣጫ ሰለፊይ መሻይኾች፣ኡስታዞችና የመስጂድ ኢማሞች እንዲሁም ዱዓቶችና በሚችሉት ሁሉ ለዲናቸው የሚታገሉ ጠንካራ ወንድሞች ዞኑ ውስጥ ያሉትን ጨምሮ ከወሎ፣ ከአዲስ አበባ፣ ከአዳማ፣ ከጉራጌ፣ ከወላይታና ከሀላባ… ወዘተ ወደዚያ ቦታ ከጁምዓ ንጋት ጀምሮ በናፍቆትና በጉጉት ጎርፈዋል።
:
አል-ሀምዱ ሊላህ ይህ ታላቅና በአይነቱ ልዩ የሆነ ፕሮግራም ለሰለፊዮች ታላቅ ተስፋን የሰነቀ!፣ የጥመትና የዝንባሌ ባለ ቤቶችን ቅስም የሰበረ፣ የኢኽዋንና የኢኽዋንን ጫጩት የተምይዕ ባለቤቶችን ያስደነበረ ድንቅ ፕሮግራም ሆኖ አልፏል። ይህ አላህ ለፈለገው የሚሰጠው የአላህ ችሮታ ነው!።

ذَٰلِكَ فَضْلُ اللَّهِ يُؤْتِيهِ مَن يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ ذُو الْفَضْلِ الْعَظِيمِ

«ይህ የአላህ ችሮታ ነው፡፡ ለሚሻው ሰው ይሰጠዋል፡፡ አላህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው።» አል ሀዲድ 21
:
ምስጋና!!
ከታሰበው በላይ ስኬታማና ግቡን የመታ እንዲሆን ላደረገው ለዓለማቱ ጌታ አላህ የላቀ ምስጋና ይገባው!!።
ከዚያም በመቀጠል ለዚህ ሁሉ ዝግጅት ከማሰብ ጀምሮ በገንዘባቸውም በጉልበታቸውም እስከ ፍፃሜው ድረስ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ፕሮግራሙ እስኪጠናቀቅ ድረስ ለታገሉና ዋጋ ለከፈሉ ወንድሞቼና እህቶቼ በሙሉ አላህ መልካም ስራቸውን እጥፍ ድርብ አድርጎ ይመንዳቸው!! እስከ ህይወታቸው ፍፃሜም አላህ በሱንና ያፅናቸው!።
ሰዎችን በሰሩት መልካም ስራ ማመስገን ተገቢ ነው፣ ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) አቢ ሁረይራ - ረዲየላሁ ዐንሁ - ባስተላለፈው ሀዲስ እንዲህ ብለዋል:- “ሰዎችን የማያመሰግን ሰው አላህንም አያመሰግንም።” [አህመድ፣ አቡዳውድና ቡኻሪ በአደቡል ሙፍረድ የዘገቡት ሲሆን ሸይኽ አልባኒ ሶሂህ ብለውታል።]
:
ዘራችሁ ይባረክ!፣ የሰለፊያን ደዕዋ ጥርት ባለ መልኩ የመማር የማስተማርና የመሸከም አቅም ያላቸውን ልጆች አላህ ይስጣችሁ። አምላካችን አላህ እንዲህ ካላቸው ሰዎችም ያድርጋችሁ:-

وَالَّذِينَ آمَنُوا وَاتَّبَعَتْهُمْ ذُرِّيَّتُهُم بِإِيمَانٍ أَلْحَقْنَا بِهِمْ ذُرِّيَّتَهُمْ وَمَا أَلَتْنَاهُم مِّنْ عَمَلِهِم مِّن شَيْءٍ ۚ

«እነዚያም ያመኑትና ዝርያቸውም በእምነት የተከተለቻቸው ዝርያቸውን በእነርሱ እናስጠጋለን፡፡ ከሥራቸውም ምንም አናጎድልባቸውም፡፡» አጥ ጡር 21
:
እንደተለመደው የሠለፊያን ደዕዋ የሽብር ደዕዋ አስመስለው ለማስቆም የሚሯሯጡ የጥመት ቡድኖችን ችላ በማለት ለሰለፊዮች ይህን ሰፊ ፕሮግራም እንዲያካሄዱ ነፃነት የሰጡ የወረዳ አመራሮችንም አመሰግናለሁ።
✍🏻ኢብን ሽፋ (ረጀብ 19/1446 ዓ.ሒ)
#join ⤵️ ቴሌግራም
https://www.tgoop.com/IbnShifa
https://www.tgoop.com/IbnShifa



tgoop.com/IbnShifa/4687
Create:
Last Update:

በስልጤ ዞን አሊቾ ውሪሮ ወረዳ ጮል መንደር ታላቅ ኮንፈረንስ ተካሄዶ በሠላም ተጠናቋል
—————
እንደ አጠቃላይ በዞኑ ውስጥ የሱንና ጠላቶች ያለ የሌለ አቅማቸውን ተጠቅመው የንፁህ ሱኒዮችን እንቅስቃሴ ለመግታት ከፍተኛ ጥረት የሚያደርጉበት ቢሆንም ያሻውን ሰሪ ብቻውን ቀሪ በሆነው አምላካችን አላህ ፈቃድና ሀያልነት እነሆ ረጀብ 17/1446 ዓ.ሂ ጥር 9/2017 ተጀምሮ ረጀብ 19/1446 ዓ.ሂ ጥር 11/2017 ላይ ታላቅና ደማቅ የሆነ የሰለፊዮች ኮንፈረንስ በሠላም ተጠናቋል።
:
ይህ ታላቅና ድንቅ ፕሮግራም በሀገራችን በሱና ላይ ፀንተው ለዲኑ ሲታገሉ የቆዩ ታላላቅ መሻይኾችና ጠንካራ ኡስታዞች ከተለያየ የሀገሪቱ አቅጣጫ የተጋበዙበት ታላቅ ፕሮግራም ነበር።
በኮንፈረሱም:- በሸይኽ ዐብዱልሀሚድና በሸይኽ ሙሀመድ ሀያት (ሀፊዘሁሙላህ) የኪታብ ኮርሶች የተሰጡ ሲሆን፣ በተለያዩ መሻይኾችና ኡስታዞች በአካልም በonlineም ልዩ ልዩ ሙሃዶራዎች ተደርገዋል፣ የተለያዩ ጠንካራ መልእክት ያላቸው ግጥሞች በተለያዩ ወንድሞች ቀረበዋል።
:
ይህን ፕሮግራም ለመሳተፍም ከሀገሪቱ ከተለያየ አቅጣጫ ሰለፊይ መሻይኾች፣ኡስታዞችና የመስጂድ ኢማሞች እንዲሁም ዱዓቶችና በሚችሉት ሁሉ ለዲናቸው የሚታገሉ ጠንካራ ወንድሞች ዞኑ ውስጥ ያሉትን ጨምሮ ከወሎ፣ ከአዲስ አበባ፣ ከአዳማ፣ ከጉራጌ፣ ከወላይታና ከሀላባ… ወዘተ ወደዚያ ቦታ ከጁምዓ ንጋት ጀምሮ በናፍቆትና በጉጉት ጎርፈዋል።
:
አል-ሀምዱ ሊላህ ይህ ታላቅና በአይነቱ ልዩ የሆነ ፕሮግራም ለሰለፊዮች ታላቅ ተስፋን የሰነቀ!፣ የጥመትና የዝንባሌ ባለ ቤቶችን ቅስም የሰበረ፣ የኢኽዋንና የኢኽዋንን ጫጩት የተምይዕ ባለቤቶችን ያስደነበረ ድንቅ ፕሮግራም ሆኖ አልፏል። ይህ አላህ ለፈለገው የሚሰጠው የአላህ ችሮታ ነው!።

ذَٰلِكَ فَضْلُ اللَّهِ يُؤْتِيهِ مَن يَشَاءُ ۚ وَاللَّهُ ذُو الْفَضْلِ الْعَظِيمِ

«ይህ የአላህ ችሮታ ነው፡፡ ለሚሻው ሰው ይሰጠዋል፡፡ አላህም የታላቅ ችሮታ ባለቤት ነው።» አል ሀዲድ 21
:
ምስጋና!!
ከታሰበው በላይ ስኬታማና ግቡን የመታ እንዲሆን ላደረገው ለዓለማቱ ጌታ አላህ የላቀ ምስጋና ይገባው!!።
ከዚያም በመቀጠል ለዚህ ሁሉ ዝግጅት ከማሰብ ጀምሮ በገንዘባቸውም በጉልበታቸውም እስከ ፍፃሜው ድረስ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ፕሮግራሙ እስኪጠናቀቅ ድረስ ለታገሉና ዋጋ ለከፈሉ ወንድሞቼና እህቶቼ በሙሉ አላህ መልካም ስራቸውን እጥፍ ድርብ አድርጎ ይመንዳቸው!! እስከ ህይወታቸው ፍፃሜም አላህ በሱንና ያፅናቸው!።
ሰዎችን በሰሩት መልካም ስራ ማመስገን ተገቢ ነው፣ ነቢዩ (ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) አቢ ሁረይራ - ረዲየላሁ ዐንሁ - ባስተላለፈው ሀዲስ እንዲህ ብለዋል:- “ሰዎችን የማያመሰግን ሰው አላህንም አያመሰግንም።” [አህመድ፣ አቡዳውድና ቡኻሪ በአደቡል ሙፍረድ የዘገቡት ሲሆን ሸይኽ አልባኒ ሶሂህ ብለውታል።]
:
ዘራችሁ ይባረክ!፣ የሰለፊያን ደዕዋ ጥርት ባለ መልኩ የመማር የማስተማርና የመሸከም አቅም ያላቸውን ልጆች አላህ ይስጣችሁ። አምላካችን አላህ እንዲህ ካላቸው ሰዎችም ያድርጋችሁ:-

وَالَّذِينَ آمَنُوا وَاتَّبَعَتْهُمْ ذُرِّيَّتُهُم بِإِيمَانٍ أَلْحَقْنَا بِهِمْ ذُرِّيَّتَهُمْ وَمَا أَلَتْنَاهُم مِّنْ عَمَلِهِم مِّن شَيْءٍ ۚ

«እነዚያም ያመኑትና ዝርያቸውም በእምነት የተከተለቻቸው ዝርያቸውን በእነርሱ እናስጠጋለን፡፡ ከሥራቸውም ምንም አናጎድልባቸውም፡፡» አጥ ጡር 21
:
እንደተለመደው የሠለፊያን ደዕዋ የሽብር ደዕዋ አስመስለው ለማስቆም የሚሯሯጡ የጥመት ቡድኖችን ችላ በማለት ለሰለፊዮች ይህን ሰፊ ፕሮግራም እንዲያካሄዱ ነፃነት የሰጡ የወረዳ አመራሮችንም አመሰግናለሁ።
✍🏻ኢብን ሽፋ (ረጀብ 19/1446 ዓ.ሒ)
#join ⤵️ ቴሌግራም
https://www.tgoop.com/IbnShifa
https://www.tgoop.com/IbnShifa

BY [ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]




Share with your friend now:
tgoop.com/IbnShifa/4687

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Done! Now you’re the proud owner of a Telegram channel. The next step is to set up and customize your channel. The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added. Write your hashtags in the language of your target audience. 3How to create a Telegram channel? fire bomb molotov November 18 Dylan Hollingsworth yau ma tei
from us


Telegram [ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]
FROM American