IBNSHIFA Telegram 4700
አሳፋሪዎች ናቸው!

የዲላ ዩኒቨርስቲ አመራሮች እንኳን ኒቃብ ጥቁር ማስክ መልበስ አይቻልም እያሉ ነው።

👉 እኔ ያልገባኝ ኒቃቡንስ የደህንነት ስጋት ነው አሉ! ማስኩስ? ወይስ የነሱ ደህንነት የሚደፈርሰው የሴት ልጅ ከንፈር እና ጥርስ ሲሸፈን ነው? ኧረ ሸም ነው! በግልፅ መሰይጠን አይሆንባቸውም?

👌 ነቃብ አውልቂ ስትባል አይሆንም ብላ በእምነቷ ለመጣባት እንቅፋት በዱዓ እንደበመርታት ኒቃቧን አውልቃ በማስክ የምትቀይር እንደት ታሳዝናለች!? በማስክም ከለከሉ ቀጥለው ፀጉሯንም አትሸፍኚው ማለታቸው አይቀርም። ምክንያት አሁን ተሸንፋለችና ቀጣይም እና መሸነፏን ያልማሉ።

👉 ዩኒቨርስቲው ❝የትምህርት ሚኒስቴር የተቋማትን አስተዳደርና መመሪያዎችን ተከትሎ የሚተዳደር ነውና ተቋሙ ያንን ነው እያደረግን ያለነው❞ በማለት የገለፀው ነጭ ውሸት ነው። ለመሆኑ ትምህርት ሚኒስቴር የሚያስተዳድረው የዲላ ዩኒቨርቲን ብቻ ነውን? ኒቃብ የሚፈቀድባቸው ግቢዎች ከትምህርት ሚኒስቴር ውጭ ናቸውን? ሲዋሹ ትዝብትን ከግምት አያስገቡም!

🔎 ለማንኛውም ኒቃብ ማለት መልክ የሰውነት አካል ማለት ነው። የሰውነት አካል ደግሞ አይጣልም።

https://www.tgoop.com/AbuImranAselefy/9701



tgoop.com/IbnShifa/4700
Create:
Last Update:

አሳፋሪዎች ናቸው!

የዲላ ዩኒቨርስቲ አመራሮች እንኳን ኒቃብ ጥቁር ማስክ መልበስ አይቻልም እያሉ ነው።

👉 እኔ ያልገባኝ ኒቃቡንስ የደህንነት ስጋት ነው አሉ! ማስኩስ? ወይስ የነሱ ደህንነት የሚደፈርሰው የሴት ልጅ ከንፈር እና ጥርስ ሲሸፈን ነው? ኧረ ሸም ነው! በግልፅ መሰይጠን አይሆንባቸውም?

👌 ነቃብ አውልቂ ስትባል አይሆንም ብላ በእምነቷ ለመጣባት እንቅፋት በዱዓ እንደበመርታት ኒቃቧን አውልቃ በማስክ የምትቀይር እንደት ታሳዝናለች!? በማስክም ከለከሉ ቀጥለው ፀጉሯንም አትሸፍኚው ማለታቸው አይቀርም። ምክንያት አሁን ተሸንፋለችና ቀጣይም እና መሸነፏን ያልማሉ።

👉 ዩኒቨርስቲው ❝የትምህርት ሚኒስቴር የተቋማትን አስተዳደርና መመሪያዎችን ተከትሎ የሚተዳደር ነውና ተቋሙ ያንን ነው እያደረግን ያለነው❞ በማለት የገለፀው ነጭ ውሸት ነው። ለመሆኑ ትምህርት ሚኒስቴር የሚያስተዳድረው የዲላ ዩኒቨርቲን ብቻ ነውን? ኒቃብ የሚፈቀድባቸው ግቢዎች ከትምህርት ሚኒስቴር ውጭ ናቸውን? ሲዋሹ ትዝብትን ከግምት አያስገቡም!

🔎 ለማንኛውም ኒቃብ ማለት መልክ የሰውነት አካል ማለት ነው። የሰውነት አካል ደግሞ አይጣልም።

https://www.tgoop.com/AbuImranAselefy/9701

BY [ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]




Share with your friend now:
tgoop.com/IbnShifa/4700

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020. On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.” To delete a channel with over 1,000 subscribers, you need to contact user support Other crimes that the SUCK Channel incited under Ng’s watch included using corrosive chemicals to make explosives and causing grievous bodily harm with intent. The court also found Ng responsible for calling on people to assist protesters who clashed violently with police at several universities in November 2019.
from us


Telegram [ኢብን ሽፋ - Ibn Shifa]
FROM American