MURADTADESSE Telegram 40486
አንድ መታወቅ ያለበትና ግልፅ መሆን ያለበት ነገር ያለ ይመስለኛል።

ይህ እፎይ (ሰለሞን ሽፈራው) የተባለ ግለሰብ ፈጣሪያችንን አላህን፣ እምነታችን ኢስላምን፣ ነቢያችንን ሙሐመድን ﷺ፣ መመሪያችንን ቁርኣንና ሐዲሥን… መሳደቡና ማንቋሸሹ፣ መቅጠፉና ለጥላቻ ሰበካው በሚጠቅመው መልኩ እያጣመመ ግጭት መጥመቁ ቃል ከሚገልፀው በላይ ቢያስከፋንም፤ ስሜታችንን ተቆጣጥረን ለፍርድ ይቅረብ እያልን ነው።

ያለነው ህግ ባለበት ሃገር እስከሆነ ድረስ በስሜታዊነት የደቦ ፍርድ ይወሰድበት አላልንም። ጠዋት ማታ እየጮኽን ያለነው ህግ ይከበር ነው። የፍትሕ ስርዓቱም ፍትሕ እየጠየቀ ያለ ሚሊዮን ህዝብ በአስቸኳይ ምላሽ ሊሰጠው ይገባል። «የዘገየ ፍትሕ እንደታጣ ይቆጠራል!» እንደሚባለው ፍትሕ ሲዘገይ ህዝብ በፍትሕ ስርዓቱ ላይ ያለው ታማኝነት ይቀንሳል፣ ይህን የሚያስተውሉ የጥላቻ ሰባኪዎችም የልብ ልብ ይሰማቸዋል።

በዚህ ሁኔታ ውስጥ ሳለን፤ ግለሰቡን ራሳቸው እርምጃ ወስደውበት እኩይ የፖለቲካ አላማ ለማስፈፀም እንዳይጠቀሙበት የሚመለከተው የመንግስት አካል ጥብቅ ክትትል ሊያደርግና በአስቸኳይ በህግ ከለላ ስር ሊያውለው ይገባል። አንዳንድ አካላት በብዙ መልኩ ግጭት በመቀስቀስ ሃገረ መንግስቱን እስከመናድ ሙከራ ድረስ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ስለሚያሴሩ፤ በብዙ መልኩ እስካሁን ሙከራቸው የከሸፈባቸው አካላት ከጀርባቸው ህዝብን ለማሰለፍ በዚህ ስስ ብልት በሆነው የኃይማኖት ጉዳይ ቁማር እንዳይጫዎቱ ጥብቅ ሥራ ሊሠራ ይገባል።

መንግስት በዚህ ረገድ ከሁሉም አካላት ጋር ተባብሮና ለጉዳዩ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ፤ ግለሰቡን ለእኩይ አላማቸው መስዋዕት ሳያደርጉት በቁጥጥር ስር አውሎ ባጠፋው ጥፋት ብቻ ተገቢውን እርምት እንዲያገኝ ማድረግ አለበት። አሊያ እነዚህ ሰዎች በመሰል ሴራቸው የሚታወቁ አረመኔዎች ስለሆኑ ራሳቸው ገድ'ለው «ገደ'ሉትና አስገ'ደሉት!» ብለው ሌላ ግጭት እንዳይቀሰቅሱ ያስፈራል። ሰዎቹ አላማችንን ያሳካል ብለው ካመኑ፤ ምንም ነገር ከማድረግ ወደ ኋላ የማይሉ መሆናቸውን በብዙ አጋጣሚዎች ታዝበናል።

አሁንም ልድገመው አቋሜን፤ ግለሰቡ በህግ ከለላ ስር ይዋል። በህግ ከለላ ስር እንዲውል ግሰለቡ ያለበትን በመጠቆም የፍትሕ ስርዓቱን ሂደት ለሚያግዝ ማንኛውም አካል 400,000 ብር ሽልማት እንሰጣለን። ይህን የሚያደርግ አካል፦
1) ከእውነት ወግኗል፣
2) የፍትሕ ስርዓቱን አግዟል፣
3) ህጉ በወንጀሉ ልክ ስለሚቀጣው ገደብ እንዳይታለፍበትና በራሱ ሰዎች ጭምር ህይዎቱ አደጋ ላይ እንዳይወድቅ ታድጓል።

አመሰግናለሁ

ሙራድ ታደሰ
ሐሙስ መጋቢት 4 /2017


Cc:
===
Ethiopian Federal Police
Addis Ababa Police
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት



#እፎይ_ለህግ_ይቅረብ
#የጥላቻ_ሰበካ_ይቁም
#የኃይማኖት_ግጭት_ጠማቂዎች_ለፍርድ_ይቅረቡ

||
www.tgoop.com/MuradTadesse



tgoop.com/MuradTadesse/40486
Create:
Last Update:

አንድ መታወቅ ያለበትና ግልፅ መሆን ያለበት ነገር ያለ ይመስለኛል።

ይህ እፎይ (ሰለሞን ሽፈራው) የተባለ ግለሰብ ፈጣሪያችንን አላህን፣ እምነታችን ኢስላምን፣ ነቢያችንን ሙሐመድን ﷺ፣ መመሪያችንን ቁርኣንና ሐዲሥን… መሳደቡና ማንቋሸሹ፣ መቅጠፉና ለጥላቻ ሰበካው በሚጠቅመው መልኩ እያጣመመ ግጭት መጥመቁ ቃል ከሚገልፀው በላይ ቢያስከፋንም፤ ስሜታችንን ተቆጣጥረን ለፍርድ ይቅረብ እያልን ነው።

ያለነው ህግ ባለበት ሃገር እስከሆነ ድረስ በስሜታዊነት የደቦ ፍርድ ይወሰድበት አላልንም። ጠዋት ማታ እየጮኽን ያለነው ህግ ይከበር ነው። የፍትሕ ስርዓቱም ፍትሕ እየጠየቀ ያለ ሚሊዮን ህዝብ በአስቸኳይ ምላሽ ሊሰጠው ይገባል። «የዘገየ ፍትሕ እንደታጣ ይቆጠራል!» እንደሚባለው ፍትሕ ሲዘገይ ህዝብ በፍትሕ ስርዓቱ ላይ ያለው ታማኝነት ይቀንሳል፣ ይህን የሚያስተውሉ የጥላቻ ሰባኪዎችም የልብ ልብ ይሰማቸዋል።

በዚህ ሁኔታ ውስጥ ሳለን፤ ግለሰቡን ራሳቸው እርምጃ ወስደውበት እኩይ የፖለቲካ አላማ ለማስፈፀም እንዳይጠቀሙበት የሚመለከተው የመንግስት አካል ጥብቅ ክትትል ሊያደርግና በአስቸኳይ በህግ ከለላ ስር ሊያውለው ይገባል። አንዳንድ አካላት በብዙ መልኩ ግጭት በመቀስቀስ ሃገረ መንግስቱን እስከመናድ ሙከራ ድረስ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ስለሚያሴሩ፤ በብዙ መልኩ እስካሁን ሙከራቸው የከሸፈባቸው አካላት ከጀርባቸው ህዝብን ለማሰለፍ በዚህ ስስ ብልት በሆነው የኃይማኖት ጉዳይ ቁማር እንዳይጫዎቱ ጥብቅ ሥራ ሊሠራ ይገባል።

መንግስት በዚህ ረገድ ከሁሉም አካላት ጋር ተባብሮና ለጉዳዩ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ፤ ግለሰቡን ለእኩይ አላማቸው መስዋዕት ሳያደርጉት በቁጥጥር ስር አውሎ ባጠፋው ጥፋት ብቻ ተገቢውን እርምት እንዲያገኝ ማድረግ አለበት። አሊያ እነዚህ ሰዎች በመሰል ሴራቸው የሚታወቁ አረመኔዎች ስለሆኑ ራሳቸው ገድ'ለው «ገደ'ሉትና አስገ'ደሉት!» ብለው ሌላ ግጭት እንዳይቀሰቅሱ ያስፈራል። ሰዎቹ አላማችንን ያሳካል ብለው ካመኑ፤ ምንም ነገር ከማድረግ ወደ ኋላ የማይሉ መሆናቸውን በብዙ አጋጣሚዎች ታዝበናል።

አሁንም ልድገመው አቋሜን፤ ግለሰቡ በህግ ከለላ ስር ይዋል። በህግ ከለላ ስር እንዲውል ግሰለቡ ያለበትን በመጠቆም የፍትሕ ስርዓቱን ሂደት ለሚያግዝ ማንኛውም አካል 400,000 ብር ሽልማት እንሰጣለን። ይህን የሚያደርግ አካል፦
1) ከእውነት ወግኗል፣
2) የፍትሕ ስርዓቱን አግዟል፣
3) ህጉ በወንጀሉ ልክ ስለሚቀጣው ገደብ እንዳይታለፍበትና በራሱ ሰዎች ጭምር ህይዎቱ አደጋ ላይ እንዳይወድቅ ታድጓል።

አመሰግናለሁ

ሙራድ ታደሰ
ሐሙስ መጋቢት 4 /2017


Cc:
===
Ethiopian Federal Police
Addis Ababa Police
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት



#እፎይ_ለህግ_ይቅረብ
#የጥላቻ_ሰበካ_ይቁም
#የኃይማኖት_ግጭት_ጠማቂዎች_ለፍርድ_ይቅረቡ

||
www.tgoop.com/MuradTadesse

BY Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹




Share with your friend now:
tgoop.com/MuradTadesse/40486

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Write your hashtags in the language of your target audience. Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? “Hey degen, are you stressed? Just let it all out,” he wrote, along with a link to join the group. During the meeting with TSE Minister Edson Fachin, Perekopsky also mentioned the TSE channel on the platform as one of the firm's key success stories. Launched as part of the company's commitments to tackle the spread of fake news in Brazil, the verified channel has attracted more than 184,000 members in less than a month.
from us


Telegram Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹
FROM American