ORTHOPIATO Telegram 1420
አበቃልኝ አትበል !

በዚህ ደስ የሚል የሚያምር ጠዋት ነቅተሀል ፤ ማታ ስትተኛ ዛሬ እንደምትነቃ ማረጋገጫ አልነበረህም ነገር ግን ተስፋ ነበረህ ነገ ይሄን አደርጋለው ብለህ ያቀድኸው ነገር ነበር ! እናም ነቅተህ የማድረግ እድል ገጥሞሀል ስለዚህ ዛሬ ያነቃህ ዛሬ እድል የሰጠህ ፈጣሪ አብሮህ ነበር አሁንም አብሮህ አለ ከዚህም በኋላ አብሮህ ነው እስካለህ ድረስ እስከጠየቅኸው ድረስ እስከለፋህ ድረስ መቼም አይተውክም !
ደስስስ የሚል ቀን😍
የተባረከ ቀን ተመኘን🙏🙏



tgoop.com/Orthopiato/1420
Create:
Last Update:

አበቃልኝ አትበል !

በዚህ ደስ የሚል የሚያምር ጠዋት ነቅተሀል ፤ ማታ ስትተኛ ዛሬ እንደምትነቃ ማረጋገጫ አልነበረህም ነገር ግን ተስፋ ነበረህ ነገ ይሄን አደርጋለው ብለህ ያቀድኸው ነገር ነበር ! እናም ነቅተህ የማድረግ እድል ገጥሞሀል ስለዚህ ዛሬ ያነቃህ ዛሬ እድል የሰጠህ ፈጣሪ አብሮህ ነበር አሁንም አብሮህ አለ ከዚህም በኋላ አብሮህ ነው እስካለህ ድረስ እስከጠየቅኸው ድረስ እስከለፋህ ድረስ መቼም አይተውክም !
ደስስስ የሚል ቀን😍
የተባረከ ቀን ተመኘን🙏🙏

BY የኖህ መርከብ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መንፈሳዊ ቻናል


Share with your friend now:
tgoop.com/Orthopiato/1420

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

"Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn. On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020. With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree."
from us


Telegram የኖህ መርከብ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ መንፈሳዊ ቻናል
FROM American