RVCCLUB Telegram 1569
ዛሬ ፀሀይ ያለወትሮዋ በጠዋት ድምቅ ድምቅ ስትልብኝ ፣ ምንድነው ብያለሁ 🤔 
ለካ ዛሬ ቅዳሜ ነው 😃

ደሞ ለምሽቱ ውበት እኛ ና ጨረቃ ልክ 1:00 ላይ ቀጠሮ ያዝን ።

እንደምን ሰንብታችኃል ቤተሰቦቻችን
ከተገናኘን ሁለት ሳምንት ሞላን ... ፈተና እንዴት ነበር ?

ከፈተና መልስ ሽሙንሙኗ ቅዳሜ ምሽታችን ተመልሳለች ።

እንሆ የሴሚስተሩ ልዩ የመዝጊያ ቆይታ

በዚህኛው ሴሚስተር RVC እንዴት ነበር?
ምን እንጨምር ? ምን እንቀንስ ? በተሻለ መልኩ ለመቀጠል አስተያየታችሁ ያስፈልገናል።

🎭 ጨዋታዎች ፣ የጥበብ ስራዎች፣
የተለመደው የውይይት ጊዜያችንም በተለየ መልኩ እንደተጠበቀ ነው ።

ፈጣን ርእሶች ይነሳሉ የተወደደውን እዛው እንመርጣለን። የሀሳብ ከረጢቶቻችንን ሞልተን እንምጣ።

📌ከዚህ በፊት የተመረጠው ርዕስ ቀጣይ ሴሚስተር በሚኖረን ፕሮግራም የመጀመሪያው የውይይት ሀሳብ ይሆናል ።

🕰  ምሽት 1:00

📌 ሰዓት ማክበር የምክንያታዊ ወጣት መገለጫ  ነው።

📍🗺️ አድራሻችን Main Campus, Radio ጣቢያው ፊት ለፊት በሚገኘው አዳራሽ።

👇የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።


#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub



tgoop.com/RvcClub/1569
Create:
Last Update:

ዛሬ ፀሀይ ያለወትሮዋ በጠዋት ድምቅ ድምቅ ስትልብኝ ፣ ምንድነው ብያለሁ 🤔 
ለካ ዛሬ ቅዳሜ ነው 😃

ደሞ ለምሽቱ ውበት እኛ ና ጨረቃ ልክ 1:00 ላይ ቀጠሮ ያዝን ።

እንደምን ሰንብታችኃል ቤተሰቦቻችን
ከተገናኘን ሁለት ሳምንት ሞላን ... ፈተና እንዴት ነበር ?

ከፈተና መልስ ሽሙንሙኗ ቅዳሜ ምሽታችን ተመልሳለች ።

እንሆ የሴሚስተሩ ልዩ የመዝጊያ ቆይታ

በዚህኛው ሴሚስተር RVC እንዴት ነበር?
ምን እንጨምር ? ምን እንቀንስ ? በተሻለ መልኩ ለመቀጠል አስተያየታችሁ ያስፈልገናል።

🎭 ጨዋታዎች ፣ የጥበብ ስራዎች፣
የተለመደው የውይይት ጊዜያችንም በተለየ መልኩ እንደተጠበቀ ነው ።

ፈጣን ርእሶች ይነሳሉ የተወደደውን እዛው እንመርጣለን። የሀሳብ ከረጢቶቻችንን ሞልተን እንምጣ።

📌ከዚህ በፊት የተመረጠው ርዕስ ቀጣይ ሴሚስተር በሚኖረን ፕሮግራም የመጀመሪያው የውይይት ሀሳብ ይሆናል ።

🕰  ምሽት 1:00

📌 ሰዓት ማክበር የምክንያታዊ ወጣት መገለጫ  ነው።

📍🗺️ አድራሻችን Main Campus, Radio ጣቢያው ፊት ለፊት በሚገኘው አዳራሽ።

👇የቴሌግራም ቻናላችንን ላልተቀላቀላቹ ከታች ባለው ሊንክ መቀላቀል እንዳይረሳ።


#ኑ_የቆምንበትን_መሠረት_እንፈትሽ
#የተሻለ_ትውልድ_ለተሻለች_ኢትዮጵያ
#የምክንያታዊ_ባለራዕዮች_ስብስብ
@RvcClub
@RvcClub

BY የምክንያታዊ ባለራዕዎች ስብስብ (RVC)




Share with your friend now:
tgoop.com/RvcClub/1569

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot. So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” With the sharp downturn in the crypto market, yelling has become a coping mechanism for many crypto traders. This screaming therapy became popular after the surge of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May or early June. Here, holders made incoherent groaning sounds in late-night Twitter spaces. They also role-played as urine-loving Goblin creatures. But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered."
from us


Telegram የምክንያታዊ ባለራዕዎች ስብስብ (RVC)
FROM American