SCHOOLOFCOMMERCEOCS Telegram 4018
በአንጋፋዉ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017  ዓ.ም ለሁለተኛ ሰሚስተር ለድኅረ- ምረቃ ትምህርት አመልካቾች

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017 ዓ.ም. ለድኅረ - ምረቃ ትምህርት በቀን መርሃ ግብር ለሁለተኛ እና ለሶስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በማታ መርሃ ግብር ለሁለተኛ ዲግሪ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ስለዚህም በዩኒቨርስቲዉ ድረ-ገጽ (www.aau.edu.et) ላይ የተመለከቱትን መስፈርቶች በማሟላት ማመልከት እንደምትችሉ ያሳስባል፡፡

👉 የአ.አ.ዩ የድኅረ- ምረቃ መግቢያ ፈተና (GAT) የማመልከቻ ቀናት ከህዳር 23 እስከ ታህሳስ 11 ቀን 2017 ዓ.ም፤
👉 የድኅረ- ምረቃ መግቢያ ፈተና መፈተኛ ቀናት ታህሣሥ 17 እና ታህሣሥ 18 2017 ዓ.ም
👉 የመግቢያ ፈተና ያለፉ አመልካቾች ዉጤታቸዉን እና ምዝገባቸዉን  https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestingStatus ማየት እና መመዝገብ የሚችሉ ሲሆን ከታህሳስ 23 እስከ ጥር 2 2017 ዓ.ም ለትምህርት ማመልከት ይችላሉ::
👉 በአካል በመገኘት የትምህርት ማስረጃ ማስገቢያ ቦታ አ.አ.ዩ. ሬጅስትራር ቢሮ ቁጥር 203 መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡

አ.አ.ዩ ሬጅስትራር



tgoop.com/SchoolofCommerceocs/4018
Create:
Last Update:

በአንጋፋዉ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017  ዓ.ም ለሁለተኛ ሰሚስተር ለድኅረ- ምረቃ ትምህርት አመልካቾች

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ2017 ዓ.ም. ለድኅረ - ምረቃ ትምህርት በቀን መርሃ ግብር ለሁለተኛ እና ለሶስተኛ ዲግሪ እንዲሁም በማታ መርሃ ግብር ለሁለተኛ ዲግሪ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል፡፡ ስለዚህም በዩኒቨርስቲዉ ድረ-ገጽ (www.aau.edu.et) ላይ የተመለከቱትን መስፈርቶች በማሟላት ማመልከት እንደምትችሉ ያሳስባል፡፡

👉 የአ.አ.ዩ የድኅረ- ምረቃ መግቢያ ፈተና (GAT) የማመልከቻ ቀናት ከህዳር 23 እስከ ታህሳስ 11 ቀን 2017 ዓ.ም፤
👉 የድኅረ- ምረቃ መግቢያ ፈተና መፈተኛ ቀናት ታህሣሥ 17 እና ታህሣሥ 18 2017 ዓ.ም
👉 የመግቢያ ፈተና ያለፉ አመልካቾች ዉጤታቸዉን እና ምዝገባቸዉን  https://portal.aau.edu.et/Web/ApplyForAdmission/TestingStatus ማየት እና መመዝገብ የሚችሉ ሲሆን ከታህሳስ 23 እስከ ጥር 2 2017 ዓ.ም ለትምህርት ማመልከት ይችላሉ::
👉 በአካል በመገኘት የትምህርት ማስረጃ ማስገቢያ ቦታ አ.አ.ዩ. ሬጅስትራር ቢሮ ቁጥር 203 መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡

አ.አ.ዩ ሬጅስትራር

BY School of Commerce, AAU


Share with your friend now:
tgoop.com/SchoolofCommerceocs/4018

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Activate up to 20 bots Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. Step-by-step tutorial on desktop:
from us


Telegram School of Commerce, AAU
FROM American