SEIDSOCIAL Telegram 4079
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የእስራኤል ባለስልጣናት ለቅሶ!
ሰሞኑን እስራኤል ቤት ለቅሶና ሀዘን በርክቷል።
ከወታደሮቻቼው የሚመጣው ሪፖርት ሞተና ቆሰለ ወደመና ተመታ የሚል ነው።

ይህ ከስር ያለው ሚኒስትር ቤዚላል ስሞትሪች ይባላል። የእስራኤል የፋይናንስ ሚኒስትር ሲሆን እጅግ ፅንፈኛ ፍልስጤማዊያንን ከምድረገፅ ካላጠፋን የሚል ነው። ፉከራውና ሽለላው ለከት የሌለው ጨካኝ የጨካኝ ጨካኝ ነው።

እና ይህ ጨካኝ ሰሞኑን ለቅሶ ላይ ነው
" ከአስክሬን ወደ አስክሬን ከሀዘን ወደ ሌላ ሀዘን እስራኤላውያን የምንሰማው የልጆቻችንን መገደል ብቻ ሆኗል ። ቤተሰቦቻቼውን አያቶቻቼውን ጧሪ አሳጥተው የእስራኤል ልጆች እየሞቱ ነው። የቲሞችን ትተው በጦር ግንባር እየወደቁ ነው " በማለት የእስራኤል ወታደሮች ከጋዛ እስከ ሊባኖስ በሙጃሂዶቹ የሚያርፍባቸውን በትር እያለቀሰ ሲናገር ተመልከቱት!

ሂዝቡላህ የጀግኖች ቁንጮዎች!
ሀማስ የፅናት እጅ ያለመስጠት የየቂን የሪጃልነት ቁንጮዎች!
እንደት ደስ የሚሉ ሙጃሂዶች ናቸው!

👉 www.tgoop.com/Seidsocial



tgoop.com/Seidsocial/4079
Create:
Last Update:

የእስራኤል ባለስልጣናት ለቅሶ!
ሰሞኑን እስራኤል ቤት ለቅሶና ሀዘን በርክቷል።
ከወታደሮቻቼው የሚመጣው ሪፖርት ሞተና ቆሰለ ወደመና ተመታ የሚል ነው።

ይህ ከስር ያለው ሚኒስትር ቤዚላል ስሞትሪች ይባላል። የእስራኤል የፋይናንስ ሚኒስትር ሲሆን እጅግ ፅንፈኛ ፍልስጤማዊያንን ከምድረገፅ ካላጠፋን የሚል ነው። ፉከራውና ሽለላው ለከት የሌለው ጨካኝ የጨካኝ ጨካኝ ነው።

እና ይህ ጨካኝ ሰሞኑን ለቅሶ ላይ ነው
" ከአስክሬን ወደ አስክሬን ከሀዘን ወደ ሌላ ሀዘን እስራኤላውያን የምንሰማው የልጆቻችንን መገደል ብቻ ሆኗል ። ቤተሰቦቻቼውን አያቶቻቼውን ጧሪ አሳጥተው የእስራኤል ልጆች እየሞቱ ነው። የቲሞችን ትተው በጦር ግንባር እየወደቁ ነው " በማለት የእስራኤል ወታደሮች ከጋዛ እስከ ሊባኖስ በሙጃሂዶቹ የሚያርፍባቸውን በትር እያለቀሰ ሲናገር ተመልከቱት!

ሂዝቡላህ የጀግኖች ቁንጮዎች!
ሀማስ የፅናት እጅ ያለመስጠት የየቂን የሪጃልነት ቁንጮዎች!
እንደት ደስ የሚሉ ሙጃሂዶች ናቸው!

👉 www.tgoop.com/Seidsocial

BY Seid Social


Share with your friend now:
tgoop.com/Seidsocial/4079

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram Android app: Open the chats list, click the menu icon and select “New Channel.” The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. bank east asia october 20 kowloon
from us


Telegram Seid Social
FROM American