SEIDSOCIAL Telegram 4089
በህይወቴ አንድንም ብሔር ተሳድቤ አንቋሽሼ አላውቅም። የአንድ ብሔር ሆነ ህዝብም ጥላቻ የለብኝም። በየብሔሩ ያሉ የደም ፖለቲካ ነጋዴዎችንና ጥቅመኞችን ግን እተቻለሁ አወግዛለሁ።
ግና የሁሉም ጠላት ተደርጌ ነው የምሳለው!

በኦሮሞ ህዝብ ስም ተደራጅተው ያሉ ገዳይ አስገዳይ ሌባና ዘራፊዎችን ስተች አንተ የኦሮሞ ጠላት ቀንተህ ነው ጥላቻ ስላለብህ ነው በቃ የማልባለው የለም!

በአማራ ብሔር ስም ያሉትን ጨካኝ ብሔርተኞችና የሌላውን ህዝብ በሀይማኖትና በዘሩ የሚጠሉ ፅንፈኞችን ሳወግዝ " አንተ የኦነግ ተላላኪ የአማራ ጠላት ባንዳ" በቃ የማይደርሰኝ ስድብ የለም !

የትግራይ ወራሪ ሀይሎችን ሳወግዝም እንደዚያው !
ከግንባር እየደወሉ ሁሉ ያስፈራሩኝ ነበር! ስልኬን ከየት እንዳገኙት ሁሉ ይገርመኝ ነበር።

የሆነው ሆኖ እኔ የማንም ህዝብ ጥላቻ የለብኝም። የግፈኞች ሁሉ ጥላቻ ነው ያለብኝ! ለተገፊዎች ደግሞ እስከመጨረሻው ድምፅ ለመሆን ለመሞገት የተቻለኝን አደርጋለሁ። ጥላቻ ሰባኪዎችን እቃወማለሁ!!

በዚህ ፔጅ ላይም ሀሳቤን ትዝብቴን ሳንሸራሸር አንተ የእከሌ ጠላት የሚለኝን አንድም ሰው አላስቀርም ! ሀሳቤን ባልተመረዘ እይታና ጥላቻ የማይረዱኝ ጋር ብቻ እቀጥላለሁኝ 100 ሰው ቢሆኑ እንኳ እነርሱ ለኔ ብዙ ናቸው!!!!

እንኳ የሀገሬ መሻኢኾች በጨካኞች እየተገደሉና የፍልስጤማውያንም ደም እንቅልፍ ይነሳኛል!!

👉 www.tgoop.com/Seidsocial



tgoop.com/Seidsocial/4089
Create:
Last Update:

በህይወቴ አንድንም ብሔር ተሳድቤ አንቋሽሼ አላውቅም። የአንድ ብሔር ሆነ ህዝብም ጥላቻ የለብኝም። በየብሔሩ ያሉ የደም ፖለቲካ ነጋዴዎችንና ጥቅመኞችን ግን እተቻለሁ አወግዛለሁ።
ግና የሁሉም ጠላት ተደርጌ ነው የምሳለው!

በኦሮሞ ህዝብ ስም ተደራጅተው ያሉ ገዳይ አስገዳይ ሌባና ዘራፊዎችን ስተች አንተ የኦሮሞ ጠላት ቀንተህ ነው ጥላቻ ስላለብህ ነው በቃ የማልባለው የለም!

በአማራ ብሔር ስም ያሉትን ጨካኝ ብሔርተኞችና የሌላውን ህዝብ በሀይማኖትና በዘሩ የሚጠሉ ፅንፈኞችን ሳወግዝ " አንተ የኦነግ ተላላኪ የአማራ ጠላት ባንዳ" በቃ የማይደርሰኝ ስድብ የለም !

የትግራይ ወራሪ ሀይሎችን ሳወግዝም እንደዚያው !
ከግንባር እየደወሉ ሁሉ ያስፈራሩኝ ነበር! ስልኬን ከየት እንዳገኙት ሁሉ ይገርመኝ ነበር።

የሆነው ሆኖ እኔ የማንም ህዝብ ጥላቻ የለብኝም። የግፈኞች ሁሉ ጥላቻ ነው ያለብኝ! ለተገፊዎች ደግሞ እስከመጨረሻው ድምፅ ለመሆን ለመሞገት የተቻለኝን አደርጋለሁ። ጥላቻ ሰባኪዎችን እቃወማለሁ!!

በዚህ ፔጅ ላይም ሀሳቤን ትዝብቴን ሳንሸራሸር አንተ የእከሌ ጠላት የሚለኝን አንድም ሰው አላስቀርም ! ሀሳቤን ባልተመረዘ እይታና ጥላቻ የማይረዱኝ ጋር ብቻ እቀጥላለሁኝ 100 ሰው ቢሆኑ እንኳ እነርሱ ለኔ ብዙ ናቸው!!!!

እንኳ የሀገሬ መሻኢኾች በጨካኞች እየተገደሉና የፍልስጤማውያንም ደም እንቅልፍ ይነሳኛል!!

👉 www.tgoop.com/Seidsocial

BY Seid Social




Share with your friend now:
tgoop.com/Seidsocial/4089

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram is a leading cloud-based instant messages platform. It became popular in recent years for its privacy, speed, voice and video quality, and other unmatched features over its main competitor Whatsapp. The Standard Channel In the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram, members are only allowed to post voice notes of themselves screaming. Anything else will result in an instant ban from the group, which currently has about 75 members. ZDNET RECOMMENDS Step-by-step tutorial on desktop:
from us


Telegram Seid Social
FROM American