SOLUALENEBIIY Telegram 10303
«ለዚህች ሌት (የሻዕባን አጋማሽ) ትሩፋት አላት ፣ ልዩ የሆነ ምህረትና ልዩ የሆነ የዱዓ ተቀባይነት ይገኝባታል » ኢብኑ ሀጀር አል ሀይተሚ

«የሻዕባን አጋማሽ ሌት ለርሷ ብልጫ አላት ፣ ከሰለፎች በዚህች ሌት የሚሰግዱ ነበሩ ፣ ሌቷን ህያው ለማድረግ በመስጂድ መሳባሰብ ግን አዲስ መጤ ተግባር ነው » ኢብኑ ተይሚያህ

«በዚህች ሌት አንድ ሙእሚን አላህን ለማውሳት እና (ለወንጀል ማህርታን ፣ ለነውር ሲትርን ፣ ለጭንቀት ፈረጃን) ለማግኘት ለዱዓእ እራሱን ነፃ ማድረጉ ተገቢ ነው ። ይህን ተግባሩም በተውባ ሊያስቀድም ይገባል ፣ በዚህች ሌት አላህ አላህ ወደርሱ ለሚመለሱ ፀፀትን ይቀበላል » ኢብኑ ረጀብ አል ሀንበሊ

የተጨነቁ ነፍሶች የተሰበሩ ልቦች አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ያሉ የአላህ ባሮች ሁሉ የቀልባቸውን መሻት የሚያገኙትባት ሌት አላህ ያድርግልን 🤲

@Solualenebiiy || ★Islamic Post★



tgoop.com/Solualenebiiy/10303
Create:
Last Update:

«ለዚህች ሌት (የሻዕባን አጋማሽ) ትሩፋት አላት ፣ ልዩ የሆነ ምህረትና ልዩ የሆነ የዱዓ ተቀባይነት ይገኝባታል » ኢብኑ ሀጀር አል ሀይተሚ

«የሻዕባን አጋማሽ ሌት ለርሷ ብልጫ አላት ፣ ከሰለፎች በዚህች ሌት የሚሰግዱ ነበሩ ፣ ሌቷን ህያው ለማድረግ በመስጂድ መሳባሰብ ግን አዲስ መጤ ተግባር ነው » ኢብኑ ተይሚያህ

«በዚህች ሌት አንድ ሙእሚን አላህን ለማውሳት እና (ለወንጀል ማህርታን ፣ ለነውር ሲትርን ፣ ለጭንቀት ፈረጃን) ለማግኘት ለዱዓእ እራሱን ነፃ ማድረጉ ተገቢ ነው ። ይህን ተግባሩም በተውባ ሊያስቀድም ይገባል ፣ በዚህች ሌት አላህ አላህ ወደርሱ ለሚመለሱ ፀፀትን ይቀበላል » ኢብኑ ረጀብ አል ሀንበሊ

የተጨነቁ ነፍሶች የተሰበሩ ልቦች አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ያሉ የአላህ ባሮች ሁሉ የቀልባቸውን መሻት የሚያገኙትባት ሌት አላህ ያድርግልን 🤲

@Solualenebiiy || ★Islamic Post★

BY Islamic Post✨🕋


Share with your friend now:
tgoop.com/Solualenebiiy/10303

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Read now The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. While the character limit is 255, try to fit into 200 characters. This way, users will be able to take in your text fast and efficiently. Reveal the essence of your channel and provide contact information. For example, you can add a bot name, link to your pricing plans, etc. Informative As five out of seven counts were serious, Hui sentenced Ng to six years and six months in jail.
from us


Telegram Islamic Post✨🕋
FROM American