SUBULASALAM2 Telegram 2878
ሁሉም በጭንቀት በተዋጠበት አስፈሪ ቀን ፍጥረት ሁሉ አንድ ሳይቀር ሁሉም ነቢያትን አንድ በአንድ ምልጃ ይጠይቃሉ። ነቢያት ምክንያታቸውን እየጠቀሱ «ነፍሴን! ነፍሴን!» ይላሉ።…
:
ከዚያም የመርየም ልጅ ዒሳ ﷺ «ሙሐመድ ዘንድ ሂዱ!» ይላሉ።
ሰዎች ሰዪዲ ሙሐመድ ﷺ ዘንድ ይሄዳሉ።
«ሙሐመድ ሆይ አንቱ የአላህ መልክተኛ እና የነቢያት መደምደሚያ ነዎት። አላህ ያለፈውንም ሆነ የሚመጣውን ኃጢኣት ምሮልኋል። ጌታዎ ዘንድ አማልዱን። ያለንበትን ጭንቀት አይመለከቱምን?» ይላሉ።
:
ነቢዩ [ﷺ] እንዲህ ይላሉ: ‐
«ከዐርሽ ስር እመጣና ለጌታዬ የሰገድኩ ስሆን እወድቃለሁ። ከዚያም አላህ ለማንም ያልከፈተውን የምስጋና እና የውዳሴ ዓይነት ይከፍትልኛል።»…
እንዲህም እባላለሁ: ‐
«ሙሐመድ ሆይ!
ራስህን አንሳ። ጠይቅ ይሰጥሃል። አማልድ ትሰማለህ!»
ከሰገድኩበት እነሳና «ኡመቴን! ኡመቴን!» እላለሁ።
ቡኻሪ ዘግበውታል
:
ያ ረቢ ሸፈዐውን!

🌹. http://www.tgoop.com/Muslim_negn
🌻. http://www.tgoop.com/Muslim_negn



tgoop.com/SubulAsalam2/2878
Create:
Last Update:

ሁሉም በጭንቀት በተዋጠበት አስፈሪ ቀን ፍጥረት ሁሉ አንድ ሳይቀር ሁሉም ነቢያትን አንድ በአንድ ምልጃ ይጠይቃሉ። ነቢያት ምክንያታቸውን እየጠቀሱ «ነፍሴን! ነፍሴን!» ይላሉ።…
:
ከዚያም የመርየም ልጅ ዒሳ ﷺ «ሙሐመድ ዘንድ ሂዱ!» ይላሉ።
ሰዎች ሰዪዲ ሙሐመድ ﷺ ዘንድ ይሄዳሉ።
«ሙሐመድ ሆይ አንቱ የአላህ መልክተኛ እና የነቢያት መደምደሚያ ነዎት። አላህ ያለፈውንም ሆነ የሚመጣውን ኃጢኣት ምሮልኋል። ጌታዎ ዘንድ አማልዱን። ያለንበትን ጭንቀት አይመለከቱምን?» ይላሉ።
:
ነቢዩ [ﷺ] እንዲህ ይላሉ: ‐
«ከዐርሽ ስር እመጣና ለጌታዬ የሰገድኩ ስሆን እወድቃለሁ። ከዚያም አላህ ለማንም ያልከፈተውን የምስጋና እና የውዳሴ ዓይነት ይከፍትልኛል።»…
እንዲህም እባላለሁ: ‐
«ሙሐመድ ሆይ!
ራስህን አንሳ። ጠይቅ ይሰጥሃል። አማልድ ትሰማለህ!»
ከሰገድኩበት እነሳና «ኡመቴን! ኡመቴን!» እላለሁ።
ቡኻሪ ዘግበውታል
:
ያ ረቢ ሸፈዐውን!

🌹. http://www.tgoop.com/Muslim_negn
🌻. http://www.tgoop.com/Muslim_negn

BY || ሱቡል አል-ሰላም ||


Share with your friend now:
tgoop.com/SubulAsalam2/2878

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

More>> 1What is Telegram Channels? Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. 4How to customize a Telegram channel? Telegram Channels requirements & features
from us


Telegram || ሱቡል አል-ሰላም ||
FROM American