TINSAE_ZE_ETHIOPIA Telegram 5697
ትንሳዔ ዘኢትዮጵያ
Photo
የኦሮሞ ህዝብን በቋንቋው ያገልግሉ ተብለው የተሾሙ ጳጳሳት ለምን ከኦሮሚያ መውጣትን መረጡ?
...
ቤተክርስቲያንና ምዕመናኖቿ በሀዘን ጥቁር የለበስንበትን ጊዜ መቼም ከሰው ሁሉ ህሊና የማይዘነጋ ነው። ከሳሾች ቤተክርስቲያንን ለመክፈል እንደምክንያት የተጠቀሙበት ''በቂ የኦሮሞ ጳጳሳት የሉም'' የሚል አንዱ ነበር። ቤተክርስቲያን ምንም እንኳን ዘርና ነገድን መሰረት አድርጋ ባትሾምም ፤ ብትሾም እንኳን ፈቃደ እግዚአብሔር እንደማይኖርበትና ስራቸው ሁሉ እንደማይከናወንላቸው ብትረዳም ፥ የተጠየቀውን ጥያቄ ለመመለስ ቀድሞ ከነበሩት ጳጳሳት በተጨማሪ 7 Afaan Oromoo ተናጋሪ ጳጳሳትን ሾማ ኦሮሚያ ክልል ባሉ ሀገረ-ስብከቶች መደበች።
...
ባለፈውን አንድ ዓመት ብቻ 5 Afaan Oromoo ተናጋሪ ጳጳሳት ከተመደቡበት ኦሮሚያ ክልል እየለቀቁ ወጡ።

4ቱ ጳጳሳት ከተመደቡበት የወለጋ ዞኖች ነው ጥለው ወደ ሌላ ክልል መድቡን ብለው የለቀቁት ኦሮሚያ ክልልን። ልብ በሉ በብሄር ከኦሮሞ ማህበረሰብ የወጡ፣ በቋንቋ Afaan Oromoo ተናጋሪዎች፣ ምክንያተ ሹመታቸውም ቤተክርስቲያን ለኦሮሚያ ክልል በቂ ኦሮሞ ጳጳሳትን አልሾመችም የሚል ነበር።

በተሾሙ በዓመታቸው የተሾሙበት ሀገረ ስብከትና፣ የተሾሙበትን ምክንያት ሳይዘነጉ የኦሮሞን ህዝብ ጥለው ደቡብ፣ አፋርና አማራ ክልል መድቡን ብለው ለቀው ወጡ። 5ኛው አባት ከሀገር ጥለው ባህርማዶ ሄደዋል።
ይሄ ሁሉ ለምን?
1- ኦሮሚያ ክልል ባለው ኦርቶዶክሳዊያን ላይ ባነጣጠረው ተከታታይ ጥቃት ስጋት ምክንያት
2- ፖለቲካዊ ጫና ምክንያት
3- ለቀጣይ ዙር የቤተክርስቲያን ፈተና
4- ከዘርና ከብሄር ዝቅ ብሎ ያለው ጎጠኝነት?

ከላይ ከተዘረዘሩት ከ4ቱ ሶስቱን እርግጠኛ መሆን ይቻላል። አሁን በነዚህ ከኦሮሚያ ክልል እየጣሉ በወጡ የAfaan Oromoo ተናጋሪ ጳጳሳት ምክንያት 5 ሀገረ ስብከቶች በተደራቢነት ለሌላ ጳጳስ ተሰጥተዋል። ነገ በዚህ ደግሞ ቤተክርስቲያንን በሚጠሉና ሊያፈርሷት በሚሹ ዘረኞች ስትከሰስበት የምናየው ጉዳይ ነው። ለአንድ አባት ይሄ ሁሉ ሀገረ ስብከት ለምን ተደርቦ ተሰጠ የሚል ጥያቄ ይነሳል ምክንያቱ ሁለት ነው፤ አንደኛው በኦሮሚያ ክልል ኦሮሚኛ ቢናገሩ እንኳን ከኦሮሞ ብሄር ውጪ እንዳይሾሙ በሚለው ፖለቲካዊ ጫና ፣ ሁለተኛው ያሉት የኦሮሞ ጳጳሳትም ቢሆን ምዕራብ ኦሮሚያ በተለይም የወለጋና የሁሩ ጉዱሮ ሀገረስብከቶችን መምራት አንፈልግም ማለታቸው ነው።
©️Maramawit Henok

@tinsae_ze_ethiopia



tgoop.com/Tinsae_Ze_Ethiopia/5697
Create:
Last Update:

የኦሮሞ ህዝብን በቋንቋው ያገልግሉ ተብለው የተሾሙ ጳጳሳት ለምን ከኦሮሚያ መውጣትን መረጡ?
...
ቤተክርስቲያንና ምዕመናኖቿ በሀዘን ጥቁር የለበስንበትን ጊዜ መቼም ከሰው ሁሉ ህሊና የማይዘነጋ ነው። ከሳሾች ቤተክርስቲያንን ለመክፈል እንደምክንያት የተጠቀሙበት ''በቂ የኦሮሞ ጳጳሳት የሉም'' የሚል አንዱ ነበር። ቤተክርስቲያን ምንም እንኳን ዘርና ነገድን መሰረት አድርጋ ባትሾምም ፤ ብትሾም እንኳን ፈቃደ እግዚአብሔር እንደማይኖርበትና ስራቸው ሁሉ እንደማይከናወንላቸው ብትረዳም ፥ የተጠየቀውን ጥያቄ ለመመለስ ቀድሞ ከነበሩት ጳጳሳት በተጨማሪ 7 Afaan Oromoo ተናጋሪ ጳጳሳትን ሾማ ኦሮሚያ ክልል ባሉ ሀገረ-ስብከቶች መደበች።
...
ባለፈውን አንድ ዓመት ብቻ 5 Afaan Oromoo ተናጋሪ ጳጳሳት ከተመደቡበት ኦሮሚያ ክልል እየለቀቁ ወጡ።

4ቱ ጳጳሳት ከተመደቡበት የወለጋ ዞኖች ነው ጥለው ወደ ሌላ ክልል መድቡን ብለው የለቀቁት ኦሮሚያ ክልልን። ልብ በሉ በብሄር ከኦሮሞ ማህበረሰብ የወጡ፣ በቋንቋ Afaan Oromoo ተናጋሪዎች፣ ምክንያተ ሹመታቸውም ቤተክርስቲያን ለኦሮሚያ ክልል በቂ ኦሮሞ ጳጳሳትን አልሾመችም የሚል ነበር።

በተሾሙ በዓመታቸው የተሾሙበት ሀገረ ስብከትና፣ የተሾሙበትን ምክንያት ሳይዘነጉ የኦሮሞን ህዝብ ጥለው ደቡብ፣ አፋርና አማራ ክልል መድቡን ብለው ለቀው ወጡ። 5ኛው አባት ከሀገር ጥለው ባህርማዶ ሄደዋል።
ይሄ ሁሉ ለምን?
1- ኦሮሚያ ክልል ባለው ኦርቶዶክሳዊያን ላይ ባነጣጠረው ተከታታይ ጥቃት ስጋት ምክንያት
2- ፖለቲካዊ ጫና ምክንያት
3- ለቀጣይ ዙር የቤተክርስቲያን ፈተና
4- ከዘርና ከብሄር ዝቅ ብሎ ያለው ጎጠኝነት?

ከላይ ከተዘረዘሩት ከ4ቱ ሶስቱን እርግጠኛ መሆን ይቻላል። አሁን በነዚህ ከኦሮሚያ ክልል እየጣሉ በወጡ የAfaan Oromoo ተናጋሪ ጳጳሳት ምክንያት 5 ሀገረ ስብከቶች በተደራቢነት ለሌላ ጳጳስ ተሰጥተዋል። ነገ በዚህ ደግሞ ቤተክርስቲያንን በሚጠሉና ሊያፈርሷት በሚሹ ዘረኞች ስትከሰስበት የምናየው ጉዳይ ነው። ለአንድ አባት ይሄ ሁሉ ሀገረ ስብከት ለምን ተደርቦ ተሰጠ የሚል ጥያቄ ይነሳል ምክንያቱ ሁለት ነው፤ አንደኛው በኦሮሚያ ክልል ኦሮሚኛ ቢናገሩ እንኳን ከኦሮሞ ብሄር ውጪ እንዳይሾሙ በሚለው ፖለቲካዊ ጫና ፣ ሁለተኛው ያሉት የኦሮሞ ጳጳሳትም ቢሆን ምዕራብ ኦሮሚያ በተለይም የወለጋና የሁሩ ጉዱሮ ሀገረስብከቶችን መምራት አንፈልግም ማለታቸው ነው።
©️Maramawit Henok

@tinsae_ze_ethiopia

BY ትንሳዔ ዘኢትዮጵያ ✝✝✝




Share with your friend now:
tgoop.com/Tinsae_Ze_Ethiopia/5697

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? For crypto enthusiasts, there was the “gm” app, a self-described “meme app” which only allowed users to greet each other with “gm,” or “good morning,” a common acronym thrown around on Crypto Twitter and Discord. But the gm app was shut down back in September after a hacker reportedly gained access to user data. Private channels are only accessible to subscribers and don’t appear in public searches. To join a private channel, you need to receive a link from the owner (administrator). A private channel is an excellent solution for companies and teams. You can also use this type of channel to write down personal notes, reflections, etc. By the way, you can make your private channel public at any moment. To edit your name or bio, click the Menu icon and select “Manage Channel.”
from us


Telegram ትንሳዔ ዘኢትዮጵያ ✝✝✝
FROM American