WAHIDCOM Telegram 2812
በተመሳሳይ ወደ ሰዎች ስንመጣ የያዕቆብ ልጆች ስምዖን እና ሌዊ እኅታቸው ዲና በመደፈሯ ሰይፋቸውን ይዘው ወንዱንም ሁሉ ገደለው እና ኤሞርንና ልጁን ሴኬምንም በሰይፍ ገደሉ፦
ዘፍጥረት 34፥25-26 *"የዲና ወንድሞች የያዕቆብ ልጆች ስምዖን እና ሌዊ እየራሳቸው ሰይፋቸውን ይዘው ሳይፈሩ ወደ ከተማ ገቡ፥ ወንዱንም ሁሉ ገደሉ። ኤሞርንና ልጁን ሴኬምንም በሰይፍ ገደሉ"*።

ፈጣሪ ለያዕቆብ ልጆች፦ "የዚያችን ከተማ ሰዎች በሰይፍ ስለት ፈጽሞ ትመታቸዋለህ፣ ከተማይቱን በእርስዋም ያለውን ሁሉ፣ እንስሳውንም በሰይፍ ስለት ታጠፋቸዋለህ" ብሏቸዋል፥ እነርሱም በከተማይቱም የነበሩትን ሁሉ፣ ወንዱንና ሴቱን፣ ሕፃኑንና ሽማግሌውን፣ በሬውንም በጉንም አህያውንም በሰይፍ ስለት ፈጽመው አጠፉ፦
ዘዳግም 13፥15 *"የዚያችን ከተማ ሰዎች በሰይፍ ስለት ፈጽሞ ትመታቸዋለህ፤ ከተማይቱን፥ በእርስዋም ያለውን ሁሉ፥ እንስሳውንም በሰይፍ ስለት ታጠፋቸዋለህ"*።
ኢያሱ 6፥21 በከተማይቱም የነበሩትን ሁሉ፥ ወንዱንና ሴቱን፥ ሕፃኑንና ሽማግሌውን፥ በሬውንም በጉንም አህያውንም፥ በሰይፍ ስለት ፈጽመው አጠፉ።

ይህንን የሰይፍ መጽሐፍ ስናብራራ ሚሽነሪዎች፦ "ይህ እኮ በብሉይ ኪዳን እንጂ በአዲስ ኪዳን ስለ ሰይፍ አያወራም" በማለት ባይብሉን ቀጋና አልጋ ለማድረግ ይፈልጋሉ፥ በአዲስ ኪዳን ኢየሱስ፦ "ልብሱን ሽጦ ሰይፍ ይግዛ" ብሎ አዘዘዘ፦
ሉቃስ 22፥36 *"እርሱም፦ አሁን ግን ኮረጆ ያለው ከእርሱ ጋር ይውሰድ፥ ከረጢትም ያለው እንዲሁ፤ የሌለውም ልብሱን ሽጦ ሰይፍ ይግዛ"*።

ይህ ለመከላከል የተደረገ የጦር ስልት ሲሆን ከሐዋርያቱ አንዱ በመቸኮል ወደ ማጥቃት ገብቶ እጁን ዘርግቶ ሰይፉን መዘዘ እና የሊቀ ካህናቱን ባሪያ መትቶ ጆሮውን ቈረጠው፦
ማቴዎስ 26፥51 *"እነሆም ከኢየሱስ ጋር ከነበሩት አንዱ እጁን ዘርግቶ ሰይፉን መዘዘ እና የሊቀ ካህናቱን ባሪያ መትቶ ጆሮውን ቈረጠው"*።

በሙሴ ሸሪዓህ የገደለ ይገደል የሚል ነውና ኢየሱስም፦ "ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉና ሰይፍህን ወደ ስፍራው መልስ" አለው፦
ማቴዎስ 26፥52 ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉና ሰይፍህን ወደ ስፍራው መልስ።

"ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉ" ማለት ሰይፍን አንስቶ በሰይፍ ያለ አግባብ የሚገድል እራሱ በሰይፍ ይገደላል ማለት ነው፦
ራእይ 13፥10 *"በሰይፍ የሚገድል ማንም ቢኖር ራሱ በሰይፍ እንዲገደል ይገባዋል"*።

ልብ አድርግ ራእይ 1፥1-2 ላይ ራእዩ ከእግዚአብሔር ለኢየሱስ ከኢየሱስ ለመልአኩ ከመልአኩ ወደ ዮሐንስ የመጣ የእግዚአብሔር ቃል እንደሆነ ይናገራል፥ ይህ "በሰይፍ የሚገድል ማንም ቢኖር ራሱ በሰይፍ እንዲገደል ይገባዋል" የሚለው ቃል አዲስ ኪዳን ላይ ያለ ቃል ነው። ማንበብ ሙሉ ሰው ያረጋልና አንብቡ! አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።

ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://www.tgoop.com/Wahidcom

ወሠላሙ ዐለይኩም



tgoop.com/Wahidcom/2812
Create:
Last Update:

በተመሳሳይ ወደ ሰዎች ስንመጣ የያዕቆብ ልጆች ስምዖን እና ሌዊ እኅታቸው ዲና በመደፈሯ ሰይፋቸውን ይዘው ወንዱንም ሁሉ ገደለው እና ኤሞርንና ልጁን ሴኬምንም በሰይፍ ገደሉ፦
ዘፍጥረት 34፥25-26 *"የዲና ወንድሞች የያዕቆብ ልጆች ስምዖን እና ሌዊ እየራሳቸው ሰይፋቸውን ይዘው ሳይፈሩ ወደ ከተማ ገቡ፥ ወንዱንም ሁሉ ገደሉ። ኤሞርንና ልጁን ሴኬምንም በሰይፍ ገደሉ"*።

ፈጣሪ ለያዕቆብ ልጆች፦ "የዚያችን ከተማ ሰዎች በሰይፍ ስለት ፈጽሞ ትመታቸዋለህ፣ ከተማይቱን በእርስዋም ያለውን ሁሉ፣ እንስሳውንም በሰይፍ ስለት ታጠፋቸዋለህ" ብሏቸዋል፥ እነርሱም በከተማይቱም የነበሩትን ሁሉ፣ ወንዱንና ሴቱን፣ ሕፃኑንና ሽማግሌውን፣ በሬውንም በጉንም አህያውንም በሰይፍ ስለት ፈጽመው አጠፉ፦
ዘዳግም 13፥15 *"የዚያችን ከተማ ሰዎች በሰይፍ ስለት ፈጽሞ ትመታቸዋለህ፤ ከተማይቱን፥ በእርስዋም ያለውን ሁሉ፥ እንስሳውንም በሰይፍ ስለት ታጠፋቸዋለህ"*።
ኢያሱ 6፥21 በከተማይቱም የነበሩትን ሁሉ፥ ወንዱንና ሴቱን፥ ሕፃኑንና ሽማግሌውን፥ በሬውንም በጉንም አህያውንም፥ በሰይፍ ስለት ፈጽመው አጠፉ።

ይህንን የሰይፍ መጽሐፍ ስናብራራ ሚሽነሪዎች፦ "ይህ እኮ በብሉይ ኪዳን እንጂ በአዲስ ኪዳን ስለ ሰይፍ አያወራም" በማለት ባይብሉን ቀጋና አልጋ ለማድረግ ይፈልጋሉ፥ በአዲስ ኪዳን ኢየሱስ፦ "ልብሱን ሽጦ ሰይፍ ይግዛ" ብሎ አዘዘዘ፦
ሉቃስ 22፥36 *"እርሱም፦ አሁን ግን ኮረጆ ያለው ከእርሱ ጋር ይውሰድ፥ ከረጢትም ያለው እንዲሁ፤ የሌለውም ልብሱን ሽጦ ሰይፍ ይግዛ"*።

ይህ ለመከላከል የተደረገ የጦር ስልት ሲሆን ከሐዋርያቱ አንዱ በመቸኮል ወደ ማጥቃት ገብቶ እጁን ዘርግቶ ሰይፉን መዘዘ እና የሊቀ ካህናቱን ባሪያ መትቶ ጆሮውን ቈረጠው፦
ማቴዎስ 26፥51 *"እነሆም ከኢየሱስ ጋር ከነበሩት አንዱ እጁን ዘርግቶ ሰይፉን መዘዘ እና የሊቀ ካህናቱን ባሪያ መትቶ ጆሮውን ቈረጠው"*።

በሙሴ ሸሪዓህ የገደለ ይገደል የሚል ነውና ኢየሱስም፦ "ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉና ሰይፍህን ወደ ስፍራው መልስ" አለው፦
ማቴዎስ 26፥52 ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉና ሰይፍህን ወደ ስፍራው መልስ።

"ሰይፍ የሚያነሡ ሁሉ በሰይፍ ይጠፋሉ" ማለት ሰይፍን አንስቶ በሰይፍ ያለ አግባብ የሚገድል እራሱ በሰይፍ ይገደላል ማለት ነው፦
ራእይ 13፥10 *"በሰይፍ የሚገድል ማንም ቢኖር ራሱ በሰይፍ እንዲገደል ይገባዋል"*።

ልብ አድርግ ራእይ 1፥1-2 ላይ ራእዩ ከእግዚአብሔር ለኢየሱስ ከኢየሱስ ለመልአኩ ከመልአኩ ወደ ዮሐንስ የመጣ የእግዚአብሔር ቃል እንደሆነ ይናገራል፥ ይህ "በሰይፍ የሚገድል ማንም ቢኖር ራሱ በሰይፍ እንዲገደል ይገባዋል" የሚለው ቃል አዲስ ኪዳን ላይ ያለ ቃል ነው። ማንበብ ሙሉ ሰው ያረጋልና አንብቡ! አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን! አሚን።

ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://www.tgoop.com/Wahidcom

ወሠላሙ ዐለይኩም

BY ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"


Share with your friend now:
tgoop.com/Wahidcom/2812

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

SUCK Channel Telegram For crypto enthusiasts, there was the “gm” app, a self-described “meme app” which only allowed users to greet each other with “gm,” or “good morning,” a common acronym thrown around on Crypto Twitter and Discord. But the gm app was shut down back in September after a hacker reportedly gained access to user data. With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings. Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. Select: Settings – Manage Channel – Administrators – Add administrator. From your list of subscribers, select the correct user. A new window will appear on the screen. Check the rights you’re willing to give to your administrator.
from us


Telegram ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"
FROM American