tgoop.com/Wahidcom/3340
Create:
Last Update:
Last Update:
አሥ-ሠላሙ ዐለይኩም ያ ጀመዓህ!
እንደሚታወቀው ሚሽነሪዎች ለማክፈር ተፍ ተፍ የሚሉት ከተማ ላይ ሳይሆን ገጠሩ ክፍል ነው፥ ያ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በኢትዮጵያ የሃይማኖት ንጽጽር ፈር ቀዳጅ እና ፋና ወጊ የሆነው ኡሥታዙና ሳዲቅ ሙሐመድ(አቡ ሃይደር) በገጠር መሣጂድ ማስገንባት፣ መድረሣዎች ማሠራት፣ ታዳጊ ሕፃናት በዱኑል ኢሥላም ዒልም መኮትኮት መርሐ ግብር ጉልኅ ሚና እየተጫወተ ይገኛል። አሏህ ሥራውን በኢኽላስ ይቀበለው!
በምስሉ ላይ እንደምትመለከቱት ይህንን መርሐ ግብር ገጠር ውስጥ የሚያደርገው በክራይ ሞተር ሳይክል ነው፥ ከወንድሞች እና ከእኅቶች በመጣው የተቀደሰ አሳብ ከፍ ያለ መኪና ለመግዛት ታስቧል። ይህም ከፍ ያለ መኪና ለቅንጦት ሳይሆን ገጠር ውስጥ ለደዕዋህ ነው።
በዚህ ኸይር ሥራ መሳተፍ የምትፈልጉ ከታች ባለው የራሱ የአካውንት ቁጥር የቻላችሁትን ማስገባት ትችላላችሁ!
Commercial Bank of Ethiopia
1000329226712
0911 10 32 31
ሼር በማድረግ አላፍትናችንን እንወጣ።
ወጀዛኩሙሏህ ኸይራ!
ከዐቃቤ እሥልምና ወሒድ
BY ወሒድ የዕቅበተ ኢሥላም መጣጥፍት"Wahid Articles of Islamic Apologetics"

Share with your friend now:
tgoop.com/Wahidcom/3340