Notice: file_put_contents(): Write of 9271 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
የሕያ ኢብኑ ኑህ - Yahya Ibnu Nuhe@Yahyanuhe P.3865
YAHYANUHE Telegram 3865
መምህር ፈንታሁን ዋቄ በማኅበረ ቅዱሳን ውስጥ ከነበሩ ተጽእኗቸው የጎላ ሰዎች መካከል አንዱ ነበር። በጥቅሉ ስሜታዊነት ቢያጠቃውም በማኅበሩና በቤተ ክርስቲያኗ ውስጥ ግን ኹነኛ ስትራቴጂስት ነበር። በዘጠናዎቹ በነበረው የተሐድሶ ትግል ውስጥ ማኅበሩ ያሳትማቸው ከነበሩ ጸረ ተሐድሷዊ ጹሁፎች ጀርባ ነበር። ቤተ ክርስቲያኗ ከ50 አመት በፊት ወደነበረው የፖለቲካው የበላይነት መመለስ አለባት ብሎ በጽኑ ከሚሞግቱ ሰዎች መካከል ነበር።

በተለይም ባለፉት ስድስት አመታት ይህንን አቋሙን ሀገር ቤት እያለም ከተሰደደም በኃላ አጠናክሮ ቀጥሎበታል። ቤተ ክርስቲያኗ ከመንግስት ጋር በነበራት አደገኛ ኮንፍሮንቴሽን ሳቢያ ይህንን ለመፍጠር የሚያስችለው ግራውንድ ሁሉ በመንግስት እንደተዘጋ ሲረዳ በስተመጨረሻም አሁን ላይ እየተካሄደ ያለውን የትጥቅ ትግል መደገፍ ላይ አተኮረ። በተለያዩ የትግሉ ሚዲያዎች በመቅረብ ሀሳቡን ማካፈል፣ ስልጠናዎችን መስጠት፣ አካሔዶችን መጠቆም "ቋሚ አገልግሎቱ" ሆነ። በህግ ቁጥጥር ስር ከመዋሉ በፊትም ከሀገር መሰደድ ችሏል። ይህ ሰው አሁን ላይ ነውረኛ ተግባር እየፈጸመ ለሚገኘው "እፎይ" ለተሰኘው ግለሰብ ይፋዊ ድጋፍ በመስጠት ላይ ይገኛል። ግለሰቡን መደገፍ እንዴት አስፈላጊ እንደሆነ እስልምናን በመስደብ ሳይቀር ከሰሞኑ በተለያዩ የትግል ሚዲያዎች ሀሳቡን ሰጥቷል (ኢንሻአላህ ቀጣይ አቀርባቸዋለሁ)

"መንግስት በጸሎት ሳይሆን በመሳርያ አፈሙዝ ነው የሚወርደውና ታጥቀህ ተዋጋ" ብሎ በይፋ የሚናገረው መምህር ፈንታሁን ዋቄ አንድ እስልምናን በጸያፍ ቃላት በመስደብ ኹከት እንዲፈጠር የሚተጋን ግለሰብ በምን አግባብ ሊደግፈው ይችላል? የሚለው መልስ የሚሻ ጥያቄ ነው። ተሞክሮ ከከሸፈው የቀድሞ ፕሮጀክት ውስጥ ሌላኛው ክፍል ላለመሆኑ ግን ምንም እርግጠኛ መሆን አይቻልም።


ቪዲዮው፦

https://vm.tiktok.com/ZMBArhptF/



tgoop.com/Yahyanuhe/3865
Create:
Last Update:

መምህር ፈንታሁን ዋቄ በማኅበረ ቅዱሳን ውስጥ ከነበሩ ተጽእኗቸው የጎላ ሰዎች መካከል አንዱ ነበር። በጥቅሉ ስሜታዊነት ቢያጠቃውም በማኅበሩና በቤተ ክርስቲያኗ ውስጥ ግን ኹነኛ ስትራቴጂስት ነበር። በዘጠናዎቹ በነበረው የተሐድሶ ትግል ውስጥ ማኅበሩ ያሳትማቸው ከነበሩ ጸረ ተሐድሷዊ ጹሁፎች ጀርባ ነበር። ቤተ ክርስቲያኗ ከ50 አመት በፊት ወደነበረው የፖለቲካው የበላይነት መመለስ አለባት ብሎ በጽኑ ከሚሞግቱ ሰዎች መካከል ነበር።

በተለይም ባለፉት ስድስት አመታት ይህንን አቋሙን ሀገር ቤት እያለም ከተሰደደም በኃላ አጠናክሮ ቀጥሎበታል። ቤተ ክርስቲያኗ ከመንግስት ጋር በነበራት አደገኛ ኮንፍሮንቴሽን ሳቢያ ይህንን ለመፍጠር የሚያስችለው ግራውንድ ሁሉ በመንግስት እንደተዘጋ ሲረዳ በስተመጨረሻም አሁን ላይ እየተካሄደ ያለውን የትጥቅ ትግል መደገፍ ላይ አተኮረ። በተለያዩ የትግሉ ሚዲያዎች በመቅረብ ሀሳቡን ማካፈል፣ ስልጠናዎችን መስጠት፣ አካሔዶችን መጠቆም "ቋሚ አገልግሎቱ" ሆነ። በህግ ቁጥጥር ስር ከመዋሉ በፊትም ከሀገር መሰደድ ችሏል። ይህ ሰው አሁን ላይ ነውረኛ ተግባር እየፈጸመ ለሚገኘው "እፎይ" ለተሰኘው ግለሰብ ይፋዊ ድጋፍ በመስጠት ላይ ይገኛል። ግለሰቡን መደገፍ እንዴት አስፈላጊ እንደሆነ እስልምናን በመስደብ ሳይቀር ከሰሞኑ በተለያዩ የትግል ሚዲያዎች ሀሳቡን ሰጥቷል (ኢንሻአላህ ቀጣይ አቀርባቸዋለሁ)

"መንግስት በጸሎት ሳይሆን በመሳርያ አፈሙዝ ነው የሚወርደውና ታጥቀህ ተዋጋ" ብሎ በይፋ የሚናገረው መምህር ፈንታሁን ዋቄ አንድ እስልምናን በጸያፍ ቃላት በመስደብ ኹከት እንዲፈጠር የሚተጋን ግለሰብ በምን አግባብ ሊደግፈው ይችላል? የሚለው መልስ የሚሻ ጥያቄ ነው። ተሞክሮ ከከሸፈው የቀድሞ ፕሮጀክት ውስጥ ሌላኛው ክፍል ላለመሆኑ ግን ምንም እርግጠኛ መሆን አይቻልም።


ቪዲዮው፦

https://vm.tiktok.com/ZMBArhptF/

BY የሕያ ኢብኑ ኑህ - Yahya Ibnu Nuhe


Share with your friend now:
tgoop.com/Yahyanuhe/3865

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Matt Hussey, editorial director of NEAR Protocol (and former editor-in-chief of Decrypt) responded to the news of the Telegram group with “#meIRL.” Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. It’s easy to create a Telegram channel via desktop app or mobile app (for Android and iOS): The visual aspect of channels is very critical. In fact, design is the first thing that a potential subscriber pays attention to, even though unconsciously.
from us


Telegram የሕያ ኢብኑ ኑህ - Yahya Ibnu Nuhe
FROM American