Warning: mkdir(): No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 37

Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/amenelectricaltechnology/-2518-2519-): Failed to open stream: No such file or directory in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Amen Institute of Technology Official®@amenelectricaltechnology P.2519
AMENELECTRICALTECHNOLOGY Telegram 2519
#የስራ_ማስታወቂያ
=====
👉ከዚህ በፊት ከማሰልጠኛችን አሜን ቴክኖሎጂ ኢንስቲት በቅርብ #የክፍልና_የወርክሾፕ_ስልጠና_ጨርሳችሁ_ለሳይት ልምምድ የተላካችሁና #የሳይት_ላይ_ልምምድ_የጨረሳችሁ ከዚህ በታች በሚገኘው የቴሌግራም ሊንክ ሙሉ ስማችሁን ፣ ስልክ ቁጥራችሁን፣  የትምህርት ደረጃችሁን ላኩልን።
👉ድርጅቱ የሚፈልገው ጀማሪ ባለሙያ ስለሆነ ከዚህ በፊት ስንልካችሁ የነበራችሁና #ልምድ_ያላችሁን አያካትትም።
👉የሚፈለገው ብዛት 8 ባለሙያዎች
👉የስራው አይነት ኤሌክትሮ ሜካኒካል ስራ
👉የቅጥር ሁኔታ #ቋሚ ቅጥር
👉ማስታወቂያው የሚቆየው ወይም መላክ የምትችሉት እስከ ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት ብቻ
👉ቀድመው የላኩ የ 8 ባለሙያዎች ዝርዝር ለድርጅቱ የሚላክ ይሆናል። 

👉ስለዚህ ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች እስከ ዛሬ 10:00  (08/01/2017 ዓ.ም) ሙሉ ስማችሁን፣ ስልክ ቁጥራችሁን፣ የትምህርት ደረጃችሁንና የሰለጠናችሁበትን ዘርፍ በዚህ ሊንክ @electricexpert እንድትልኩልን እናሳስባለን። 
👉ከተጠቀሰው ሰዓትና ቀን በኋል መላክ አይቻልም።

      አሜን ኤሌክትሪካል ቴክኖሎጂ
(የኤሌክትሪክ ሥራና ማሰልጠኛ ማዕከል)
👍202



tgoop.com/amenelectricaltechnology/2519
Create:
Last Update:

#የስራ_ማስታወቂያ
=====
👉ከዚህ በፊት ከማሰልጠኛችን አሜን ቴክኖሎጂ ኢንስቲት በቅርብ #የክፍልና_የወርክሾፕ_ስልጠና_ጨርሳችሁ_ለሳይት ልምምድ የተላካችሁና #የሳይት_ላይ_ልምምድ_የጨረሳችሁ ከዚህ በታች በሚገኘው የቴሌግራም ሊንክ ሙሉ ስማችሁን ፣ ስልክ ቁጥራችሁን፣  የትምህርት ደረጃችሁን ላኩልን።
👉ድርጅቱ የሚፈልገው ጀማሪ ባለሙያ ስለሆነ ከዚህ በፊት ስንልካችሁ የነበራችሁና #ልምድ_ያላችሁን አያካትትም።
👉የሚፈለገው ብዛት 8 ባለሙያዎች
👉የስራው አይነት ኤሌክትሮ ሜካኒካል ስራ
👉የቅጥር ሁኔታ #ቋሚ ቅጥር
👉ማስታወቂያው የሚቆየው ወይም መላክ የምትችሉት እስከ ዛሬ ከቀኑ 10 ሰዓት ብቻ
👉ቀድመው የላኩ የ 8 ባለሙያዎች ዝርዝር ለድርጅቱ የሚላክ ይሆናል። 

👉ስለዚህ ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች እስከ ዛሬ 10:00  (08/01/2017 ዓ.ም) ሙሉ ስማችሁን፣ ስልክ ቁጥራችሁን፣ የትምህርት ደረጃችሁንና የሰለጠናችሁበትን ዘርፍ በዚህ ሊንክ @electricexpert እንድትልኩልን እናሳስባለን። 
👉ከተጠቀሰው ሰዓትና ቀን በኋል መላክ አይቻልም።

      አሜን ኤሌክትሪካል ቴክኖሎጂ
(የኤሌክትሪክ ሥራና ማሰልጠኛ ማዕከል)

BY Amen Institute of Technology Official®





Share with your friend now:
tgoop.com/amenelectricaltechnology/2519

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

bank east asia october 20 kowloon Avoid compound hashtags that consist of several words. If you have a hashtag like #marketingnewsinusa, split it into smaller hashtags: “#marketing, #news, #usa. According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit. Telegram is a leading cloud-based instant messages platform. It became popular in recent years for its privacy, speed, voice and video quality, and other unmatched features over its main competitor Whatsapp.
from us


Telegram Amen Institute of Technology Official®
FROM American