AMNUHAMIN Telegram 1329
አንቺ ከሔድሽ ወድያ
===+====+===

በሔድንበት መንገድ ባለፍኩኝ ቁጥር።
ድቅን ይልብኛል እንድያው ያንቺ ፍቅር።

የፍቅር ፈላስፋ ጠፍቶት ፍልስፍናው፤
ፍቅርን ለመግለጥ እንዳቺ ሲያቅተው፤
ያኔ ከሔድንበት ካታክልቱ ስፍራ፤
እንዲያ ብለሽ ነበር ፍቅርን ስናወራ።

"ስንት እጅ አለክ" እሷ
"ሁለት" እኔ
"ስንት እግር፣ዓይን፣ጆሮ፣የአፍንጫ ቃዳዳ.......አለክ?" እሷ
"ሁለት" እኔ
"አየህ የኔ ሁሉ ነገራችን ሁለት ሁለት ነው አደል?" እሷ
"አው ሁለት ሁለት ነው።"እኔ
"ስንት ልብ አለክ?" አሷ
" እእእ.... አንድ" እኔ
"ፍቅር ሁለነገርክ ሁለት ሆኖ ልብህ ግን አንድ ለምን ሆነ?" እሷ
"እኔ እንጃ አላቅም" እኔ
"አየህ ፍቅር ማለት ያቺ አንድ የሆነችውን ልብ ፍልጎ ማግኘት ነው።" እሷ

ታድያ ይሕ ፍልስፍና፤
ባያረግሽ እንኳን ታዋቂ ገናና፤
በቶሎ ተመለሽ በልቤ ነግሰሻልና።


አንቺ ከሄድሽ ወድያ አካላቴ ዝሎ፤
ከመንገድ ምባዝን ሆንኩ እንደበቅሎ።
ከቃልሽ መሀከል ይህ ትዝ እያለኝ፤
ከሔድንበት መንገድ መጓዜን ቀጠልኩኝ፤
ፍቅርሽ ትዝ እያለኝ ትካዜ ወረረኝ፤
አንቺ ከሄድሽ ወድያ እንዲ ነው ሚረገኝ።

ምንተስኖት ሱሌይማን (ሱሬ)
@getami_mintesnot



tgoop.com/amnuhamin/1329
Create:
Last Update:

አንቺ ከሔድሽ ወድያ
===+====+===

በሔድንበት መንገድ ባለፍኩኝ ቁጥር።
ድቅን ይልብኛል እንድያው ያንቺ ፍቅር።

የፍቅር ፈላስፋ ጠፍቶት ፍልስፍናው፤
ፍቅርን ለመግለጥ እንዳቺ ሲያቅተው፤
ያኔ ከሔድንበት ካታክልቱ ስፍራ፤
እንዲያ ብለሽ ነበር ፍቅርን ስናወራ።

"ስንት እጅ አለክ" እሷ
"ሁለት" እኔ
"ስንት እግር፣ዓይን፣ጆሮ፣የአፍንጫ ቃዳዳ.......አለክ?" እሷ
"ሁለት" እኔ
"አየህ የኔ ሁሉ ነገራችን ሁለት ሁለት ነው አደል?" እሷ
"አው ሁለት ሁለት ነው።"እኔ
"ስንት ልብ አለክ?" አሷ
" እእእ.... አንድ" እኔ
"ፍቅር ሁለነገርክ ሁለት ሆኖ ልብህ ግን አንድ ለምን ሆነ?" እሷ
"እኔ እንጃ አላቅም" እኔ
"አየህ ፍቅር ማለት ያቺ አንድ የሆነችውን ልብ ፍልጎ ማግኘት ነው።" እሷ

ታድያ ይሕ ፍልስፍና፤
ባያረግሽ እንኳን ታዋቂ ገናና፤
በቶሎ ተመለሽ በልቤ ነግሰሻልና።


አንቺ ከሄድሽ ወድያ አካላቴ ዝሎ፤
ከመንገድ ምባዝን ሆንኩ እንደበቅሎ።
ከቃልሽ መሀከል ይህ ትዝ እያለኝ፤
ከሔድንበት መንገድ መጓዜን ቀጠልኩኝ፤
ፍቅርሽ ትዝ እያለኝ ትካዜ ወረረኝ፤
አንቺ ከሄድሽ ወድያ እንዲ ነው ሚረገኝ።

ምንተስኖት ሱሌይማን (ሱሬ)
@getami_mintesnot

BY ፅሁፍ በኑሀሚን


Share with your friend now:
tgoop.com/amnuhamin/1329

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram is a leading cloud-based instant messages platform. It became popular in recent years for its privacy, speed, voice and video quality, and other unmatched features over its main competitor Whatsapp. The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers. Matt Hussey, editorial director at NEAR Protocol also responded to this news with “#meIRL”. Just as you search “Bear Market Screaming” in Telegram, you will see a Pepe frog yelling as the group’s featured image. A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP. End-to-end encryption is an important feature in messaging, as it's the first step in protecting users from surveillance.
from us


Telegram ፅሁፍ በኑሀሚን
FROM American