AMNUHAMIN Telegram 1335
Forwarded from ግጥም እና ጥበብ (ራስ ምንቴ)
ማንን ልውቀስ
===+=====

በፈገግታ ብርታት የሚልፉት ግዜያት፤
ይቀመጡ ለ'ኔ ለችሎት ዳኝነት።
ተከሳሹም እኔ ከሳሹም እኔ ነኝ፤
ፍትሕ ብሻ ፍርድ የጎደለብኝ።
እራሴን ስጠይቅ ከራሴ ስጣላ፤
ጋቢ አጥቼ ለበስኩኝ ነጠላ።
ነጠላ ቢነጣ ከብርድ አይከለክል፤
ለሙቀቱ ጋቢንም አያክል።

በገዘፈ ግዜ ትናንትን ስቃኝ፤
የራሴ ሕይወት ለራሴ ገረመኝ።
ስንቷ ሴት ከ'ኔ ጋ ብትመጣ፤
ሰዋዊው አካሌ አመል አላመጣ።
እስከጥግ ነበር ከልቤ ማፈቅራት፤
ልቤ ስፍስፍ ነበር የሚለው እሷን ሳስባት።
እንደኔ ማን አለ በፍቅር ምርኮኛ፤
አሷን እሷን ሲል የሆነ ሕመምተኛ።


አዎ እስቃለው ፈገግታ ነው ጌጤ፤
እሷን ብቻ ባልኩ ተባልኩኝ ሰገጤ።
መፈገግ ልምዴ ነው የሚሉኝን ትቼ፤
አምሳያ ፍቅርሽን በልቤ አጥቼ።

አሁን ግን ነገሩ ሁሉ ቆም ብዬ ሳጤን፤
አምኜሽ ነበረ አቁሜልሽ ቤተክርስቲን፤
እግዜሩም አካሔዴን አይቶ ባይወደው፤
ያ'ንቺን ልብ እኔን እንዳያስብ አሸፈተው።
ከማን ነው ምጣላ?
ከእግዝሩ ዘይንስ ካ'ንቺ ፤
እንዲያ ሳፈቅርሽ ምን ነበር ልብሽን ብትከፍቺ።
እግዜሩን ልወቅሰው አንቺን ሳስብ፤
አፌን ቆላለፈው ለበጎነው የሚል ሰበብ።

መውደዴ ባይገባሽ እርሜን ባላወጣ፤
በፍቅርሽ ብዛት ብጎሰቁል ብገረጣ፤
ባ'ንቺ ምክንያት ሆኛለው መላጣ።

ምንተስኖት ሱሌይማን
ቀን፦25/11/2015



tgoop.com/amnuhamin/1335
Create:
Last Update:

ማንን ልውቀስ
===+=====

በፈገግታ ብርታት የሚልፉት ግዜያት፤
ይቀመጡ ለ'ኔ ለችሎት ዳኝነት።
ተከሳሹም እኔ ከሳሹም እኔ ነኝ፤
ፍትሕ ብሻ ፍርድ የጎደለብኝ።
እራሴን ስጠይቅ ከራሴ ስጣላ፤
ጋቢ አጥቼ ለበስኩኝ ነጠላ።
ነጠላ ቢነጣ ከብርድ አይከለክል፤
ለሙቀቱ ጋቢንም አያክል።

በገዘፈ ግዜ ትናንትን ስቃኝ፤
የራሴ ሕይወት ለራሴ ገረመኝ።
ስንቷ ሴት ከ'ኔ ጋ ብትመጣ፤
ሰዋዊው አካሌ አመል አላመጣ።
እስከጥግ ነበር ከልቤ ማፈቅራት፤
ልቤ ስፍስፍ ነበር የሚለው እሷን ሳስባት።
እንደኔ ማን አለ በፍቅር ምርኮኛ፤
አሷን እሷን ሲል የሆነ ሕመምተኛ።


አዎ እስቃለው ፈገግታ ነው ጌጤ፤
እሷን ብቻ ባልኩ ተባልኩኝ ሰገጤ።
መፈገግ ልምዴ ነው የሚሉኝን ትቼ፤
አምሳያ ፍቅርሽን በልቤ አጥቼ።

አሁን ግን ነገሩ ሁሉ ቆም ብዬ ሳጤን፤
አምኜሽ ነበረ አቁሜልሽ ቤተክርስቲን፤
እግዜሩም አካሔዴን አይቶ ባይወደው፤
ያ'ንቺን ልብ እኔን እንዳያስብ አሸፈተው።
ከማን ነው ምጣላ?
ከእግዝሩ ዘይንስ ካ'ንቺ ፤
እንዲያ ሳፈቅርሽ ምን ነበር ልብሽን ብትከፍቺ።
እግዜሩን ልወቅሰው አንቺን ሳስብ፤
አፌን ቆላለፈው ለበጎነው የሚል ሰበብ።

መውደዴ ባይገባሽ እርሜን ባላወጣ፤
በፍቅርሽ ብዛት ብጎሰቁል ብገረጣ፤
ባ'ንቺ ምክንያት ሆኛለው መላጣ።

ምንተስኖት ሱሌይማን
ቀን፦25/11/2015

BY ፅሁፍ በኑሀሚን


Share with your friend now:
tgoop.com/amnuhamin/1335

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

When choosing the right name for your Telegram channel, use the language of your target audience. The name must sum up the essence of your channel in 1-3 words. If you’re planning to expand your Telegram audience, it makes sense to incorporate keywords into your name. For crypto enthusiasts, there was the “gm” app, a self-described “meme app” which only allowed users to greet each other with “gm,” or “good morning,” a common acronym thrown around on Crypto Twitter and Discord. But the gm app was shut down back in September after a hacker reportedly gained access to user data. Hashtags The imprisonment came as Telegram said it was "surprised" by claims that privacy commissioner Ada Chung Lai-ling is seeking to block the messaging app due to doxxing content targeting police and politicians. In the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram, members are only allowed to post voice notes of themselves screaming. Anything else will result in an instant ban from the group, which currently has about 75 members.
from us


Telegram ፅሁፍ በኑሀሚን
FROM American