BILALULHABESHI Telegram 1693
ቢላሉል ሐበሺ የምስጋና ሰርቲፌኬት ተበረከተለት
=========================
ቢላሉል ሐበሺ የልማት እና መረዳጃ እድር ህጋዊ ሰዉነት ካገኘበት ከ 1996 ዓ/ል ጀምሮ እንደ ሃገር ዘርፈ ብዙ የበጎ አድራት ስራዎችን በመስራት የተለያዩ የማህረሰብ ክፍሎችን እና ተቋማቶችን የመርዳት እና የመደገፍ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል፡፡
ከዚህ ጋር በተያያዘ በትግራይ ክልል በርካታ የበጎ አድራጎት ስራዎችን እየሰራ የሚገኘዉ ማሕበረ ገበርቲ ሰናይ ዳሩል ሂጅረተይኒ (Darul Hijreteyni Charity Association) እና ፉርቃን የቁርኣን እና ተርቢያ ት/ቤት ለቢላሉል ሐበሺ የምስጋና ሰርቲፊኬት አበርክተዋል፡፡
በሰርቲፊኬቱ ርክክብ ወቅት ማሕበረ ገበርቲ ሰናይ ዳሩል ሂጅረተይኒ (Darul Hijreteyni Charity Association) አስቸካይ እርዳታ በመስጠት፣ ቋሚ እርዳታ በማድረግ፣ ዉሃ ችግር ያለባቸዉን ዉሃ በመቆፈር እንዲሁም እከናወናቸዉ ያሉትን የተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች በተሻለ ሁኔታ እንድንሰራ ቢላሉል ሐበሺ ከጎናቸዉ በመቆም ላደረገዉ አስተዋፅኦ የምስጋና ሰርቲፌኬት ያበረከቱ ሲሆን በተመሳሳይ ፉርቃን የቁርኣን እና ተርቢያ ት/ቤት ህፃናት እና ሴቶች ላይ ዉጤታማ ስራ እንድንሰራ ከጎናችን ስለቆማችሁ እናመሰግናለን ሲሉ የምስጋና ሰርቲፊኬቱን ለቢላሉል ሐበሺ መስራች እና የበላይ ጠባቂ ኡስታዝ ሙሐመድጀማል ጎናፍር አበርክተዋል፡፡
በመጨረሻም ሁለቱም ድርጅቶች በቀጣይ ከቢላሉል ሐበሺ ጋር ያላቸዉን ግንኙነት በማጠናከር የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በጋራ እንደሚሰሩ እና ቢላሉል ሐበሺ በዚህ ረገድ ከጎናቸዉ እንዲቆም አስገንዝበዋል፡፡



tgoop.com/bilalulhabeshi/1693
Create:
Last Update:

ቢላሉል ሐበሺ የምስጋና ሰርቲፌኬት ተበረከተለት
=========================
ቢላሉል ሐበሺ የልማት እና መረዳጃ እድር ህጋዊ ሰዉነት ካገኘበት ከ 1996 ዓ/ል ጀምሮ እንደ ሃገር ዘርፈ ብዙ የበጎ አድራት ስራዎችን በመስራት የተለያዩ የማህረሰብ ክፍሎችን እና ተቋማቶችን የመርዳት እና የመደገፍ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል፡፡
ከዚህ ጋር በተያያዘ በትግራይ ክልል በርካታ የበጎ አድራጎት ስራዎችን እየሰራ የሚገኘዉ ማሕበረ ገበርቲ ሰናይ ዳሩል ሂጅረተይኒ (Darul Hijreteyni Charity Association) እና ፉርቃን የቁርኣን እና ተርቢያ ት/ቤት ለቢላሉል ሐበሺ የምስጋና ሰርቲፊኬት አበርክተዋል፡፡
በሰርቲፊኬቱ ርክክብ ወቅት ማሕበረ ገበርቲ ሰናይ ዳሩል ሂጅረተይኒ (Darul Hijreteyni Charity Association) አስቸካይ እርዳታ በመስጠት፣ ቋሚ እርዳታ በማድረግ፣ ዉሃ ችግር ያለባቸዉን ዉሃ በመቆፈር እንዲሁም እከናወናቸዉ ያሉትን የተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች በተሻለ ሁኔታ እንድንሰራ ቢላሉል ሐበሺ ከጎናቸዉ በመቆም ላደረገዉ አስተዋፅኦ የምስጋና ሰርቲፌኬት ያበረከቱ ሲሆን በተመሳሳይ ፉርቃን የቁርኣን እና ተርቢያ ት/ቤት ህፃናት እና ሴቶች ላይ ዉጤታማ ስራ እንድንሰራ ከጎናችን ስለቆማችሁ እናመሰግናለን ሲሉ የምስጋና ሰርቲፊኬቱን ለቢላሉል ሐበሺ መስራች እና የበላይ ጠባቂ ኡስታዝ ሙሐመድጀማል ጎናፍር አበርክተዋል፡፡
በመጨረሻም ሁለቱም ድርጅቶች በቀጣይ ከቢላሉል ሐበሺ ጋር ያላቸዉን ግንኙነት በማጠናከር የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በጋራ እንደሚሰሩ እና ቢላሉል ሐበሺ በዚህ ረገድ ከጎናቸዉ እንዲቆም አስገንዝበዋል፡፡

BY Bilalul Habeshi Community 🌻 ቢላሉል ሐበሺ - ኑ ወደ ደግነት





Share with your friend now:
tgoop.com/bilalulhabeshi/1693

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram Channels requirements & features Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. Users are more open to new information on workdays rather than weekends. Earlier, crypto enthusiasts had created a self-described “meme app” dubbed “gm” app wherein users would greet each other with “gm” or “good morning” messages. However, in September 2021, the gm app was down after a hacker reportedly gained access to the user data. 6How to manage your Telegram channel?
from us


Telegram Bilalul Habeshi Community 🌻 ቢላሉል ሐበሺ - ኑ ወደ ደግነት
FROM American