BRIDGETHOUGHTS Telegram 615


[ከማሰብ ነፃ አይደለንም]… 


ማሰብን ትልቅ ቁምነገር የሚያደርገው ማሕበረሰባዊ ግንዛቤያችን ሰውን ከማሽን ለይቶ አያይም… በቀን ውስጥ ከሰባ ሺህ በላይ የሃሳብ ሰበዝ አዕምሮአችንን ሲያባትል እንደሚውል ስናስብና ስንቱን ሃሳብ ፈቅደን እንደምናስብ ስንጠይቅ የነፃነት ነገር ይገባናል… 


የሃሳብ ፈለጋችን ሲሶው እንኳ በገዛ ፈቃዳችን አይተለምም… እግረ - አዕምሮአችን በደረሰበት የምንደርስ እንጂ የፈቀድነውን የምናስስ አይደለንም… ሰው በትክክል የሃሳብ ማሽኑ ባሪያ ነው… በአዕምሮችን ላይ እንሰለጥን ዘንድ ገና ነፃ አልወጣንም!!... ነፃ ከሆንክ አዕምሮህን ፀጥ አድርገው…

___

@bridgethoughts



tgoop.com/bridgethoughts/615
Create:
Last Update:



[ከማሰብ ነፃ አይደለንም]… 


ማሰብን ትልቅ ቁምነገር የሚያደርገው ማሕበረሰባዊ ግንዛቤያችን ሰውን ከማሽን ለይቶ አያይም… በቀን ውስጥ ከሰባ ሺህ በላይ የሃሳብ ሰበዝ አዕምሮአችንን ሲያባትል እንደሚውል ስናስብና ስንቱን ሃሳብ ፈቅደን እንደምናስብ ስንጠይቅ የነፃነት ነገር ይገባናል… 


የሃሳብ ፈለጋችን ሲሶው እንኳ በገዛ ፈቃዳችን አይተለምም… እግረ - አዕምሮአችን በደረሰበት የምንደርስ እንጂ የፈቀድነውን የምናስስ አይደለንም… ሰው በትክክል የሃሳብ ማሽኑ ባሪያ ነው… በአዕምሮችን ላይ እንሰለጥን ዘንድ ገና ነፃ አልወጣንም!!... ነፃ ከሆንክ አዕምሮህን ፀጥ አድርገው…

___

@bridgethoughts

BY Dildiy - (ድልድይ)


Share with your friend now:
tgoop.com/bridgethoughts/615

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) SUCK Channel Telegram The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. “Hey degen, are you stressed? Just let it all out,” he wrote, along with a link to join the group. bank east asia october 20 kowloon
from us


Telegram Dildiy - (ድልድይ)
FROM American