CASSIOPEIACHARITY Telegram 119
ካሲዮፒያ የበጎ አድራጎት ማህበር ሰብዓዊነትን እያስቀደመ ማድረግ በሚችለው አቅም ሁሉ ከሀገራችን ህዝቦች ጎን በመቆም የተለያዩ የበጎ ፈደኝነት ስራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል።

አሁን ያለንበት ወቅት ከመቼውም ጊዜ በላይ የደም እጥረት ያጋጠመበት ወቅት በመሆኑ እና የእኛም የ3 ወርሃዊ የደም ልገሳ ቀን የደረሰ ስለሆነ የፊታችን ግንቦት 2 ቀን 2012 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ #አካላዊ_ርቀትን #የአፍና_አፍንጫ_መሸፈኛ_ጭምብል እና #የእጅ_ጓንት እና ሌሎች የኮሮና ቫይረስ መከላከያ መንገዶችን አጠቃቀም ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ባደረገ መልኩ ለወገኖቻችን ደም የመለገስ እና ህይወትን የማስቀጠል በጎ ፈቃደኝነቱን በድጋሚ ያካሂዳል።

ስለሆነም በዚህ ዙር ደም መለገስ የምትችሉ እና ፈቃደኛ የሆናችሁ የማህበራችን አባላት እሁድ ግንቦት 2፣2012 ዓ.ም ስታዲየም በሚገኘው ብሔራዊ የደም ባንክ አገልግሎት እንድትገኙ ጥሪያችንን ከአደራ ጭምር ለማስተላለፍ እንወዳለን።

#ኮሮና_ቀልድ_አይደለም
#ጥንቃቄ_አይለየን!
#ኢትዮጵያ_ብዙ_ይገባታል!

0972102935



tgoop.com/cassiopeiacharity/119
Create:
Last Update:

ካሲዮፒያ የበጎ አድራጎት ማህበር ሰብዓዊነትን እያስቀደመ ማድረግ በሚችለው አቅም ሁሉ ከሀገራችን ህዝቦች ጎን በመቆም የተለያዩ የበጎ ፈደኝነት ስራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል።

አሁን ያለንበት ወቅት ከመቼውም ጊዜ በላይ የደም እጥረት ያጋጠመበት ወቅት በመሆኑ እና የእኛም የ3 ወርሃዊ የደም ልገሳ ቀን የደረሰ ስለሆነ የፊታችን ግንቦት 2 ቀን 2012 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ #አካላዊ_ርቀትን #የአፍና_አፍንጫ_መሸፈኛ_ጭምብል እና #የእጅ_ጓንት እና ሌሎች የኮሮና ቫይረስ መከላከያ መንገዶችን አጠቃቀም ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ባደረገ መልኩ ለወገኖቻችን ደም የመለገስ እና ህይወትን የማስቀጠል በጎ ፈቃደኝነቱን በድጋሚ ያካሂዳል።

ስለሆነም በዚህ ዙር ደም መለገስ የምትችሉ እና ፈቃደኛ የሆናችሁ የማህበራችን አባላት እሁድ ግንቦት 2፣2012 ዓ.ም ስታዲየም በሚገኘው ብሔራዊ የደም ባንክ አገልግሎት እንድትገኙ ጥሪያችንን ከአደራ ጭምር ለማስተላለፍ እንወዳለን።

#ኮሮና_ቀልድ_አይደለም
#ጥንቃቄ_አይለየን!
#ኢትዮጵያ_ብዙ_ይገባታል!

0972102935

BY ካሲዮፒያ የበጎ አድራጎት ማህበር




Share with your friend now:
tgoop.com/cassiopeiacharity/119

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The creator of the channel becomes its administrator by default. If you need help managing your channel, you can add more administrators from your subscriber base. You can provide each admin with limited or full rights to manage the channel. For example, you can allow an administrator to publish and edit content while withholding the right to add new subscribers. Telegram is a leading cloud-based instant messages platform. It became popular in recent years for its privacy, speed, voice and video quality, and other unmatched features over its main competitor Whatsapp. Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared the group Tuesday morning on Twitter, calling out the "degenerate" community, or crypto obsessives that engage in high-risk trading. As the broader market downturn continues, yelling online has become the crypto trader’s latest coping mechanism after the rise of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May and beginning of June, where holders made incoherent groaning sounds and role-played as urine-loving goblin creatures in late-night Twitter Spaces. A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first.
from us


Telegram ካሲዮፒያ የበጎ አድራጎት ማህበር
FROM American