CASSIOPEIACHARITY Telegram 123
ለልተደረሰላቸው . . . !

ማህበራችን ካሲዮፒያ የበጎ አድራጎት ማህበር ከሠብዓዊ ድጋፍ ጥምረት ጋር በመተባበር በዛሬው ዕለት ግንቦት 25 ቀን 2012 ዓ.ም በየሺ ደበሌ አካባቢ ለሚገኙ ከ30 በላይ አረጋውያን እና አቅመ ደካሞች የምግብ ፍጆታ እና ለንጽህና መጠበቂያ የሚውሉ የተለያዩ ቁሳቁሶችን ቤት ለቤት በመሄድ የማካፈል ስራውን በተሳካ ሁኔታ ማካሄድ ችሏል፡፡

በዚህም በጎ ተግባር ላይ በቀናነት ያገዙንን #የሠብዓዊ_ድጋፍ_ጥምረት እና ትብብር ሲያደርጉልን የነበሩትን የኮ/ቀ/ክ/ከ/ወረዳ 8 ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ኃላፊና ሰራተኞችን #በማህበራችን_ስም_ለማመስገን እንወዳለን፡፡

ተባብረን ይሄንን ጊዜ እናልፈዋለን!
#ኢትዮጵያ_ብዙ_ይገባታል !

#ኢትዮጵያ_ብዙ_ይገባታል!
#ኮሮና_ቀልድ_አይደለም_ራስዎን_ይጠብቁ!


የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ ቁጥር
1000293521801

የዳሽን ባንክ የሂሳብ ቁጥር
0026017157011


📞 0972102935
📞 099174 0321
አድራሻ፡- 6 ኪሎ ጃንሜዳ ግቢ የአ.አ ወጣቶች ፌዴሬሽን የሚገኝበት ህንፃ ቢሮ ቁጥር 4



tgoop.com/cassiopeiacharity/123
Create:
Last Update:

ለልተደረሰላቸው . . . !

ማህበራችን ካሲዮፒያ የበጎ አድራጎት ማህበር ከሠብዓዊ ድጋፍ ጥምረት ጋር በመተባበር በዛሬው ዕለት ግንቦት 25 ቀን 2012 ዓ.ም በየሺ ደበሌ አካባቢ ለሚገኙ ከ30 በላይ አረጋውያን እና አቅመ ደካሞች የምግብ ፍጆታ እና ለንጽህና መጠበቂያ የሚውሉ የተለያዩ ቁሳቁሶችን ቤት ለቤት በመሄድ የማካፈል ስራውን በተሳካ ሁኔታ ማካሄድ ችሏል፡፡

በዚህም በጎ ተግባር ላይ በቀናነት ያገዙንን #የሠብዓዊ_ድጋፍ_ጥምረት እና ትብብር ሲያደርጉልን የነበሩትን የኮ/ቀ/ክ/ከ/ወረዳ 8 ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ኃላፊና ሰራተኞችን #በማህበራችን_ስም_ለማመስገን እንወዳለን፡፡

ተባብረን ይሄንን ጊዜ እናልፈዋለን!
#ኢትዮጵያ_ብዙ_ይገባታል !

#ኢትዮጵያ_ብዙ_ይገባታል!
#ኮሮና_ቀልድ_አይደለም_ራስዎን_ይጠብቁ!


የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ ቁጥር
1000293521801

የዳሽን ባንክ የሂሳብ ቁጥር
0026017157011


📞 0972102935
📞 099174 0321
አድራሻ፡- 6 ኪሎ ጃንሜዳ ግቢ የአ.አ ወጣቶች ፌዴሬሽን የሚገኝበት ህንፃ ቢሮ ቁጥር 4

BY ካሲዮፒያ የበጎ አድራጎት ማህበር













Share with your friend now:
tgoop.com/cassiopeiacharity/123

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The group’s featured image is of a Pepe frog yelling, often referred to as the “REEEEEEE” meme. Pepe the Frog was created back in 2005 by Matt Furie and has since become an internet symbol for meme culture and “degen” culture. "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn. You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether. The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot. Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit.
from us


Telegram ካሲዮፒያ የበጎ አድራጎት ማህበር
FROM American