CASSIOPEIACHARITY Telegram 124
ለልተደረሰላቸው . . . !

ማህበራችን ካሲዮፒያ የበጎ አድራጎት ማህበር ከሠብዓዊ ድጋፍ ጥምረት ጋር በመተባበር በዛሬው ዕለት ግንቦት 25 ቀን 2012 ዓ.ም በየሺ ደበሌ አካባቢ ለሚገኙ ከ30 በላይ አረጋውያን እና አቅመ ደካሞች የምግብ ፍጆታ እና ለንጽህና መጠበቂያ የሚውሉ የተለያዩ ቁሳቁሶችን ቤት ለቤት በመሄድ የማካፈል ስራውን በተሳካ ሁኔታ ማካሄድ ችሏል፡፡

በዚህም በጎ ተግባር ላይ በቀናነት ያገዙንን #የሠብዓዊ_ድጋፍ_ጥምረት እና ትብብር ሲያደርጉልን የነበሩትን የኮ/ቀ/ክ/ከ/ወረዳ 8 ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ኃላፊና ሰራተኞችን #በማህበራችን_ስም_ለማመስገን እንወዳለን፡፡

ተባብረን ይሄንን ጊዜ እናልፈዋለን!
#ኢትዮጵያ_ብዙ_ይገባታል !

#ኢትዮጵያ_ብዙ_ይገባታል!
#ኮሮና_ቀልድ_አይደለም_ራስዎን_ይጠብቁ!


የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ ቁጥር
1000293521801

የዳሽን ባንክ የሂሳብ ቁጥር
0026017157011


📞 0972102935
📞 099174 0321
አድራሻ፡- 6 ኪሎ ጃንሜዳ ግቢ የአ.አ ወጣቶች ፌዴሬሽን የሚገኝበት ህንፃ ቢሮ ቁጥር 4



tgoop.com/cassiopeiacharity/124
Create:
Last Update:

ለልተደረሰላቸው . . . !

ማህበራችን ካሲዮፒያ የበጎ አድራጎት ማህበር ከሠብዓዊ ድጋፍ ጥምረት ጋር በመተባበር በዛሬው ዕለት ግንቦት 25 ቀን 2012 ዓ.ም በየሺ ደበሌ አካባቢ ለሚገኙ ከ30 በላይ አረጋውያን እና አቅመ ደካሞች የምግብ ፍጆታ እና ለንጽህና መጠበቂያ የሚውሉ የተለያዩ ቁሳቁሶችን ቤት ለቤት በመሄድ የማካፈል ስራውን በተሳካ ሁኔታ ማካሄድ ችሏል፡፡

በዚህም በጎ ተግባር ላይ በቀናነት ያገዙንን #የሠብዓዊ_ድጋፍ_ጥምረት እና ትብብር ሲያደርጉልን የነበሩትን የኮ/ቀ/ክ/ከ/ወረዳ 8 ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ኃላፊና ሰራተኞችን #በማህበራችን_ስም_ለማመስገን እንወዳለን፡፡

ተባብረን ይሄንን ጊዜ እናልፈዋለን!
#ኢትዮጵያ_ብዙ_ይገባታል !

#ኢትዮጵያ_ብዙ_ይገባታል!
#ኮሮና_ቀልድ_አይደለም_ራስዎን_ይጠብቁ!


የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ ቁጥር
1000293521801

የዳሽን ባንክ የሂሳብ ቁጥር
0026017157011


📞 0972102935
📞 099174 0321
አድራሻ፡- 6 ኪሎ ጃንሜዳ ግቢ የአ.አ ወጣቶች ፌዴሬሽን የሚገኝበት ህንፃ ቢሮ ቁጥር 4

BY ካሲዮፒያ የበጎ አድራጎት ማህበር













Share with your friend now:
tgoop.com/cassiopeiacharity/124

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A few years ago, you had to use a special bot to run a poll on Telegram. Now you can easily do that yourself in two clicks. Hit the Menu icon and select “Create Poll.” Write your question and add up to 10 options. Running polls is a powerful strategy for getting feedback from your audience. If you’re considering the possibility of modifying your channel in any way, be sure to ask your subscribers’ opinions first. SUCK Channel Telegram While some crypto traders move toward screaming as a coping mechanism, many mental health experts have argued that “scream therapy” is pseudoscience. Scientific research or no, it obviously feels good. The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins. Add up to 50 administrators
from us


Telegram ካሲዮፒያ የበጎ አድራጎት ማህበር
FROM American