CHRISTIAN930 Telegram 5584
🟢 🟡 🔴

ታኅሣሥ 15
አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም በዚች ቀን ያለ ደም መፍሰስ ሰማዕት የሆነ የአርማንያ ሊቀ ጳጳሳት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዐረፈ።

ይህ ቅዱስ ንጉሡ ድርዳጥስ ስለሃይማኖቱ በጉድጓድ ጥሎት፣ በጉድጓዱ ውስጥም ቀሩንና ሐሩሩን ታግሦ ለ15 ዓመታት ቆይቷል። ምግቡንም አንዲት ቅድስት አሮጊት በእግዚአብሔር ትዕዛዝ ሁል ጊዜ ታመጣለት ነበር።

ኋላም ንጉሡ ከሠራዊቱ ጋር አብዶ ወደ አውሬነት ስለተቀየረ ቅዱሱን ከጉድጓድ አውጥተዉት ሁሉንም ፈውሷቸዋል። ኋላም ሊቀ ጳጳሳት ሆኖ የአርማንያን ሰዎች የክርስትና ጥምቀትን አጥምቋቸዋል።

ወደ ዕብራውያን 12:1-2
"እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምሥክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፣ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፣ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፣ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ። እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።"

አምላከ ቅዱሳን የቅዱሳኑን ልብና ቆራጥነት ያድለን!



tgoop.com/christian930/5584
Create:
Last Update:

🟢 🟡 🔴

ታኅሣሥ 15
አንድ አምላክ በሚሆን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም በዚች ቀን ያለ ደም መፍሰስ ሰማዕት የሆነ የአርማንያ ሊቀ ጳጳሳት ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዐረፈ።

ይህ ቅዱስ ንጉሡ ድርዳጥስ ስለሃይማኖቱ በጉድጓድ ጥሎት፣ በጉድጓዱ ውስጥም ቀሩንና ሐሩሩን ታግሦ ለ15 ዓመታት ቆይቷል። ምግቡንም አንዲት ቅድስት አሮጊት በእግዚአብሔር ትዕዛዝ ሁል ጊዜ ታመጣለት ነበር።

ኋላም ንጉሡ ከሠራዊቱ ጋር አብዶ ወደ አውሬነት ስለተቀየረ ቅዱሱን ከጉድጓድ አውጥተዉት ሁሉንም ፈውሷቸዋል። ኋላም ሊቀ ጳጳሳት ሆኖ የአርማንያን ሰዎች የክርስትና ጥምቀትን አጥምቋቸዋል።

ወደ ዕብራውያን 12:1-2
"እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምሥክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፣ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፣ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፣ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ። እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።"

አምላከ ቅዱሳን የቅዱሳኑን ልብና ቆራጥነት ያድለን!

BY አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ




Share with your friend now:
tgoop.com/christian930/5584

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram channels enable users to broadcast messages to multiple users simultaneously. Like on social media, users need to subscribe to your channel to get access to your content published by one or more administrators. Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit. To upload a logo, click the Menu icon and select “Manage Channel.” In a new window, hit the Camera icon. A Telegram channel is used for various purposes, from sharing helpful content to implementing a business strategy. In addition, you can use your channel to build and improve your company image, boost your sales, make profits, enhance customer loyalty, and more. Other crimes that the SUCK Channel incited under Ng’s watch included using corrosive chemicals to make explosives and causing grievous bodily harm with intent. The court also found Ng responsible for calling on people to assist protesters who clashed violently with police at several universities in November 2019.
from us


Telegram አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ
FROM American