CHRISTIAN930 Telegram 5612
🟢🟡🔴
ጥር 4 | #ቅዱስ_ዮሐንስ ወንጌላዊ ወንጌላዊ ዓመታዊ በዓሉ ነው።

๏ በጌታ ደረት ላይ የተጠጋ፥
๏ እሳቱ ያላቃጠለው፥
๏ መለኮት የሳመው
๏ ድንግል ያቀፈችው፣ የሳመችው
[
ቅዱስ ዮሐንስ ፍቁረ እግዚእ ] የዕረፍቱ (የተሰወረበት) በዓል ነው።

እርሱም ጌታችን እጅግ ይወደው የነበረው ሐዋርያ ነው። ጌታችንን እስከ እግረ መስቀሉ ድረስ በመከተሉ ድንግል እመቤታችንን ተቀብሏል።

ከእርሷ ጋር ለ15 ዓመታት ቢቀመጥ መዝገበ ምሥጢር ሆነ። ስንኳን ከሰው ልጆች ይቅርና ከልዑላኑ መላዕክትም ማዕረጉ ከፍ አለ።

ሰው ቢበቃ መላእክትን ሊያይ ይቻለዋል። ቅዱስ ዮሐንስን ግን መላእክት ሊያዩት ይከብዳቸዋል:: ከፍጥረት ወገን ከእመ ብርሃን ቀጥሎ ክቡር እርሱ ነው

በከሃዲውና በጨካኙ በድምጥያኖስ ዘመን በጣዖት አምላኪዎች ተከሶ ለፍርድ ቀረበ፡፡ በፈላ ውኃ ካሠቃዩት በኋለ በፍጥሞ ደሴት አጋዙት፡፡ በዚያም ሳለ ራእዩን ተመልክቶ ጻፈው፡፡ በዚያም በ90 ዓመቱ ተሰወረ።
▰ ▰ ▰

ቅዱስ አባ መልከጼዴቅ ዘዋሸራ ዐረፉ።

እኚህ አባት የጌታችንን ሕማም በማሰብ ለወፎችን እጅግ ልዩ ምግብ በመመገባቸው ይታወቃሉ።


ዲቁናንና ቅስናን ከግብፅ ተቀብለው በዋሽራ 30 ዓመት በሹመት አገልግለዋል፡፡ ጻድቁ የሚታወቁበት ትልቁ ተጋድሎአቸው በሕይወት ዘመናቸው ሁሉ ሁልጊዜ ዓርብ ዓርብ ያከፍሉ ነበር፡፡

የመድኃኔዓለምን 13ቱን ሕመማተ መስቀሎች በማሰብ አናታቸውን በድንጋይ እያቆሰሉ ቁስሉ ሲተላ ትሉን ለወፎች ይመግቡ ነበር፡፡
▰ ▰ ▰

ዳግመኛም ተጋዳይ የሆነ በጥላው ብቻ ከይሲን የገደለ የደብረ ቢዘኑ #አባ_ናርዶስ የዕረፍቱ መታሰቢያ ነው፡፡

«እርሱም እግሮቹ እስኪያብጡ ድረስ ቆሞ በመጸለይ የተጋደለ ነው›› በማለት ስንክሳሩ በአጭሩ የገለጸው ጻድቁ #አባ_ናርዶስ ዕረፍቱ ነው፡፡

http://www.tgoop.com/Ewnet1Nat



tgoop.com/christian930/5612
Create:
Last Update:

🟢🟡🔴
ጥር 4 | #ቅዱስ_ዮሐንስ ወንጌላዊ ወንጌላዊ ዓመታዊ በዓሉ ነው።

๏ በጌታ ደረት ላይ የተጠጋ፥
๏ እሳቱ ያላቃጠለው፥
๏ መለኮት የሳመው
๏ ድንግል ያቀፈችው፣ የሳመችው
[
ቅዱስ ዮሐንስ ፍቁረ እግዚእ ] የዕረፍቱ (የተሰወረበት) በዓል ነው።

እርሱም ጌታችን እጅግ ይወደው የነበረው ሐዋርያ ነው። ጌታችንን እስከ እግረ መስቀሉ ድረስ በመከተሉ ድንግል እመቤታችንን ተቀብሏል።

ከእርሷ ጋር ለ15 ዓመታት ቢቀመጥ መዝገበ ምሥጢር ሆነ። ስንኳን ከሰው ልጆች ይቅርና ከልዑላኑ መላዕክትም ማዕረጉ ከፍ አለ።

ሰው ቢበቃ መላእክትን ሊያይ ይቻለዋል። ቅዱስ ዮሐንስን ግን መላእክት ሊያዩት ይከብዳቸዋል:: ከፍጥረት ወገን ከእመ ብርሃን ቀጥሎ ክቡር እርሱ ነው

በከሃዲውና በጨካኙ በድምጥያኖስ ዘመን በጣዖት አምላኪዎች ተከሶ ለፍርድ ቀረበ፡፡ በፈላ ውኃ ካሠቃዩት በኋለ በፍጥሞ ደሴት አጋዙት፡፡ በዚያም ሳለ ራእዩን ተመልክቶ ጻፈው፡፡ በዚያም በ90 ዓመቱ ተሰወረ።
▰ ▰ ▰

ቅዱስ አባ መልከጼዴቅ ዘዋሸራ ዐረፉ።

እኚህ አባት የጌታችንን ሕማም በማሰብ ለወፎችን እጅግ ልዩ ምግብ በመመገባቸው ይታወቃሉ።


ዲቁናንና ቅስናን ከግብፅ ተቀብለው በዋሽራ 30 ዓመት በሹመት አገልግለዋል፡፡ ጻድቁ የሚታወቁበት ትልቁ ተጋድሎአቸው በሕይወት ዘመናቸው ሁሉ ሁልጊዜ ዓርብ ዓርብ ያከፍሉ ነበር፡፡

የመድኃኔዓለምን 13ቱን ሕመማተ መስቀሎች በማሰብ አናታቸውን በድንጋይ እያቆሰሉ ቁስሉ ሲተላ ትሉን ለወፎች ይመግቡ ነበር፡፡
▰ ▰ ▰

ዳግመኛም ተጋዳይ የሆነ በጥላው ብቻ ከይሲን የገደለ የደብረ ቢዘኑ #አባ_ናርዶስ የዕረፍቱ መታሰቢያ ነው፡፡

«እርሱም እግሮቹ እስኪያብጡ ድረስ ቆሞ በመጸለይ የተጋደለ ነው›› በማለት ስንክሳሩ በአጭሩ የገለጸው ጻድቁ #አባ_ናርዶስ ዕረፍቱ ነው፡፡

http://www.tgoop.com/Ewnet1Nat

BY አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ





Share with your friend now:
tgoop.com/christian930/5612

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

“[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. Users are more open to new information on workdays rather than weekends. Telegram offers a powerful toolset that allows businesses to create and manage channels, groups, and bots to broadcast messages, engage in conversations, and offer reliable customer support via bots. Polls
from us


Telegram አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ
FROM American