CHRISTIAN930 Telegram 5626
🟢🟡🔴
ጥር 21 | #እመቤታችን በማይነገር ክብር ዐረፈች።

#እመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም ቅድመ ዓለም በአምላክ ልቡና ታስባ ትኖር ነበር። ከነገር ሁሉ በፊት እግዚአብሔር እናቱን ያውቃት ነበር።

ከልጇ ዕርገት በኋላ በጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትን ሰብስባ ለጸጋ መንፈስ ቅዱስ አበቃች። በጽርሐ ጽዮንም ከአደራ ልጇ ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር ለ15 ዓመታት ኖረች።

በእነዚህ ዓመታት ሥራ ሳትፈታ ስለ ኃጥአን ስትማልድ፣ ቃል ኪዳንን ከልጇ ስትቀበል፣ ሐዋርያትን ስታጽናና፣ ምሥጢርም ስትገልጽላቸው ኑራለች።

🌹 አስደናቂው ዕረፍቷ 🌹

ዕድሜዋ 64 በደረሰ ጊዜ ጥር 21 ቀን መድኃኒታችን አእላፍ ቅዱሳንን አስከትሎ መጣ። ኢየሩሳሌምን ጨነቃት። አካባቢውም በፈውስ ተሞላ። በዓለም ላይም በጎ መዓዛ ወረደ።

እመ ብርሃን ለፍጡር ከዚያ በፊት ባልተደረገ፣ ለዘለዓለምም ለማንም በማይደረግ ሞገስ፣ ክብርና ተአምራት ዐረፈች። ሞቷ ብዙዎችን አስደነቀ


"ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ፥
ሞታ ለማርያም የአጽብ ለኩሉ" እንዲል።


ከዚህ በኋላ መላእክት እየዘመሩ፣ ሐዋርያቱም እያለቀሱ ወደ ጌቴሴማኒ፣ በአጎበር ሥጋዋን ጋርደው ወሰዱ።

በወቅቱ ግን አይሁድ በክፋት ሥጋዋን እናቃጥል ስላሉ ቅዱስ ገብርኤል (ጠባቂ መልአክ ነው) እነርሱን ቀጥቶ፣ ሥጋዋን ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር ወስዶ ከዕፅ ሕይወት ሥር አኑሯታል። እንደ ልጇም ከሞት ተነሥታ አርጋለች።
-🌹-

ልደታቸው ከልደቷ፣ ዕረፍታቸው ከዕረፍቷ የተዋደደላቸው #አቡነ_ቀውስጦስ ዐረፉ።

ከቅዱስ ገላውዴዎስና ከቅድስት እምነ ጽዮን በእመቤታችን አማላጅነትና ብሥራት የተወለዱ ናቸው።

ባረፉም ጊዜ እመቤታችን በሰማይ መካከል ነፍሳቸውን በፈገግታ ተቀብላ "መታሰቢያህን ለሚያደርጉ ሁሉ በልጄ በረከት እበርካቸዋለሁ" ብላ ቃል ኪዳን ገባችላቸው።

ከጌታችን የተሰጣቸው ቃልኪዳን 👉 www.tgoop.com/Ewnet1Nat/9819



tgoop.com/christian930/5626
Create:
Last Update:

🟢🟡🔴
ጥር 21 | #እመቤታችን በማይነገር ክብር ዐረፈች።

#እመቤታችን_ቅድስት_ድንግል_ማርያም ቅድመ ዓለም በአምላክ ልቡና ታስባ ትኖር ነበር። ከነገር ሁሉ በፊት እግዚአብሔር እናቱን ያውቃት ነበር።

ከልጇ ዕርገት በኋላ በጽርሐ ጽዮን ሐዋርያትን ሰብስባ ለጸጋ መንፈስ ቅዱስ አበቃች። በጽርሐ ጽዮንም ከአደራ ልጇ ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር ለ15 ዓመታት ኖረች።

በእነዚህ ዓመታት ሥራ ሳትፈታ ስለ ኃጥአን ስትማልድ፣ ቃል ኪዳንን ከልጇ ስትቀበል፣ ሐዋርያትን ስታጽናና፣ ምሥጢርም ስትገልጽላቸው ኑራለች።

🌹 አስደናቂው ዕረፍቷ 🌹

ዕድሜዋ 64 በደረሰ ጊዜ ጥር 21 ቀን መድኃኒታችን አእላፍ ቅዱሳንን አስከትሎ መጣ። ኢየሩሳሌምን ጨነቃት። አካባቢውም በፈውስ ተሞላ። በዓለም ላይም በጎ መዓዛ ወረደ።

እመ ብርሃን ለፍጡር ከዚያ በፊት ባልተደረገ፣ ለዘለዓለምም ለማንም በማይደረግ ሞገስ፣ ክብርና ተአምራት ዐረፈች። ሞቷ ብዙዎችን አስደነቀ


"ሞትሰ ለመዋቲ ይደሉ፥
ሞታ ለማርያም የአጽብ ለኩሉ" እንዲል።


ከዚህ በኋላ መላእክት እየዘመሩ፣ ሐዋርያቱም እያለቀሱ ወደ ጌቴሴማኒ፣ በአጎበር ሥጋዋን ጋርደው ወሰዱ።

በወቅቱ ግን አይሁድ በክፋት ሥጋዋን እናቃጥል ስላሉ ቅዱስ ገብርኤል (ጠባቂ መልአክ ነው) እነርሱን ቀጥቶ፣ ሥጋዋን ከቅዱስ ዮሐንስ ጋር ወስዶ ከዕፅ ሕይወት ሥር አኑሯታል። እንደ ልጇም ከሞት ተነሥታ አርጋለች።
-🌹-

ልደታቸው ከልደቷ፣ ዕረፍታቸው ከዕረፍቷ የተዋደደላቸው #አቡነ_ቀውስጦስ ዐረፉ።

ከቅዱስ ገላውዴዎስና ከቅድስት እምነ ጽዮን በእመቤታችን አማላጅነትና ብሥራት የተወለዱ ናቸው።

ባረፉም ጊዜ እመቤታችን በሰማይ መካከል ነፍሳቸውን በፈገግታ ተቀብላ "መታሰቢያህን ለሚያደርጉ ሁሉ በልጄ በረከት እበርካቸዋለሁ" ብላ ቃል ኪዳን ገባችላቸው።

ከጌታችን የተሰጣቸው ቃልኪዳን 👉 www.tgoop.com/Ewnet1Nat/9819

BY አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ





Share with your friend now:
tgoop.com/christian930/5626

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Read now Click “Save” ; Administrators During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. Select “New Channel”
from us


Telegram አልፋና ዖሜጋ ዘተዋሕዶ
FROM American