Notice: file_put_contents(): Write of 3115 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 8192 of 11307 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Christsbelievers@christsbelievers P.4198
CHRISTSBELIEVERS Telegram 4198
.    #አእምሮን_ማንቃት
                  👇

ከልጅነታችሁ ጀምራችሁ #ያጎለበታችሁት ፤ በፍጹም #የማትጠራጠሩት ፤ በዚህ በፍጹም ሰይጣንም ይሁን ሁኔታ #ፈጽሞ_ሊያስተኝ አይችልም ያላችሁት ፤ ለሰዎች በኩራት #የምታወሩት ፤ ሰዎች እናንተን በዚህ አቋሟችሁ ጠንካራ እንደሆናችሁ #የሚመሰክሩሏችሁ ፤ በሰውና በእግዚአብሔር ፊት ያለኝ #ጠንካራ_ጎኔ ይህ ነው ብላችሁ #የምትናገሩት ፤ በልበ ሙሉነት ከአቋሜ ለአንዲት #ሰከንድ_ሸርተት አልልም ፥ የምትሉት ነገር አላችሁ?

#እኔ_ነበረኝ ግን ያ ሁሉ ነገር #እኔ ስለራሴ የማስበውና የምናገረው ውሸት ነበር😭

#እውነቱ_ይህ_ብቻ_ነበር👉 "ሰው በኃይሉ አይበረታምና።”— 1ኛ ሳሙኤል 2፥9

#ሃይሌ ባልኩት ነገር #ደከምኩ ፤ #ጉልበቴ ባልኩት ነገሬ #ደከምኩ ፤ #ብርታቴ ብዬ በማስበው ባሕሪይ #ዛልኩ😭

#ግን_እውነቱ_ይሄ_ነበር👉  “በገዛ ልቡ የሚታመን ሰው ሰነፍ ነው፤ በጥበብ የሚሄድ ግን ይድናል።”— ምሳሌ 28፥26

#ሰዎች ሲወድቁ እንዴት ይወድቃሉ ባልኩት ፤ #ሰዎች ሲደክሙ እንዴት ይደክማሉ ባልኩት ፤ #ሰዎች ሲያቅታቸው ባንጓጠጥኩበት ነገር ፤ #ሰዎች ሲሰበሩ በሳኩበት ነገር ፤ በዚህ #እኔ ከነሱ የተሻልኩ እንደሆንኩ #ባፏጨውበት ነገር ፤

#እኔ ወደኩ ፣ #እኔ ደከምኩ ፣ #እኔ አቃተኝ ፣ #እኔ ተሰበርኩ ፣ #እኔ ከነሱ በብዙ አንሼ ተገኘው 😭😭😭

#ግን_እውነቱ_ይሄ_ነበር 👉 “አንተ በሌላው ሎሌ የምትፈርድ ማን ነህ? እርሱ ቢቆም ወይም ቢወድቅ ለገዛ ጌታው ነው፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ሊያቆመው ይችላልና ይቆማል።” — ሮሜ 14፥4

#አሁን_ይሄንን_ተረድቻለሁ “ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።”— 1ኛ ዮሐንስ 2፥1

@Ye_Fikr_Tebib
Channel @Christsbelievers
               @Christsbelievers
               @Christsbelievers
                 🔺🀄️🀄️ሉን🔺



tgoop.com/christsbelievers/4198
Create:
Last Update:

.    #አእምሮን_ማንቃት
                  👇

ከልጅነታችሁ ጀምራችሁ #ያጎለበታችሁት ፤ በፍጹም #የማትጠራጠሩት ፤ በዚህ በፍጹም ሰይጣንም ይሁን ሁኔታ #ፈጽሞ_ሊያስተኝ አይችልም ያላችሁት ፤ ለሰዎች በኩራት #የምታወሩት ፤ ሰዎች እናንተን በዚህ አቋሟችሁ ጠንካራ እንደሆናችሁ #የሚመሰክሩሏችሁ ፤ በሰውና በእግዚአብሔር ፊት ያለኝ #ጠንካራ_ጎኔ ይህ ነው ብላችሁ #የምትናገሩት ፤ በልበ ሙሉነት ከአቋሜ ለአንዲት #ሰከንድ_ሸርተት አልልም ፥ የምትሉት ነገር አላችሁ?

#እኔ_ነበረኝ ግን ያ ሁሉ ነገር #እኔ ስለራሴ የማስበውና የምናገረው ውሸት ነበር😭

#እውነቱ_ይህ_ብቻ_ነበር👉 "ሰው በኃይሉ አይበረታምና።”— 1ኛ ሳሙኤል 2፥9

#ሃይሌ ባልኩት ነገር #ደከምኩ ፤ #ጉልበቴ ባልኩት ነገሬ #ደከምኩ ፤ #ብርታቴ ብዬ በማስበው ባሕሪይ #ዛልኩ😭

#ግን_እውነቱ_ይሄ_ነበር👉  “በገዛ ልቡ የሚታመን ሰው ሰነፍ ነው፤ በጥበብ የሚሄድ ግን ይድናል።”— ምሳሌ 28፥26

#ሰዎች ሲወድቁ እንዴት ይወድቃሉ ባልኩት ፤ #ሰዎች ሲደክሙ እንዴት ይደክማሉ ባልኩት ፤ #ሰዎች ሲያቅታቸው ባንጓጠጥኩበት ነገር ፤ #ሰዎች ሲሰበሩ በሳኩበት ነገር ፤ በዚህ #እኔ ከነሱ የተሻልኩ እንደሆንኩ #ባፏጨውበት ነገር ፤

#እኔ ወደኩ ፣ #እኔ ደከምኩ ፣ #እኔ አቃተኝ ፣ #እኔ ተሰበርኩ ፣ #እኔ ከነሱ በብዙ አንሼ ተገኘው 😭😭😭

#ግን_እውነቱ_ይሄ_ነበር 👉 “አንተ በሌላው ሎሌ የምትፈርድ ማን ነህ? እርሱ ቢቆም ወይም ቢወድቅ ለገዛ ጌታው ነው፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ሊያቆመው ይችላልና ይቆማል።” — ሮሜ 14፥4

#አሁን_ይሄንን_ተረድቻለሁ “ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።”— 1ኛ ዮሐንስ 2፥1

@Ye_Fikr_Tebib
Channel @Christsbelievers
               @Christsbelievers
               @Christsbelievers
                 🔺🀄️🀄️ሉን🔺

BY Christsbelievers


Share with your friend now:
tgoop.com/christsbelievers/4198

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Content is editable within two days of publishing How to Create a Private or Public Channel on Telegram? As the broader market downturn continues, yelling online has become the crypto trader’s latest coping mechanism after the rise of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May and beginning of June, where holders made incoherent groaning sounds and role-played as urine-loving goblin creatures in late-night Twitter Spaces. Telegram Android app: Open the chats list, click the menu icon and select “New Channel.” Matt Hussey, editorial director of NEAR Protocol (and former editor-in-chief of Decrypt) responded to the news of the Telegram group with “#meIRL.”
from us


Telegram Christsbelievers
FROM American