CHRISTSBELIEVERS Telegram 4221
.    #አእምሮን_ማንቃት
                  👇

#ተግዳሮቶች ወደ #እኛ የሚመጡት የተሻሉ እንድንሆን እንጂ የማንጠቅም እንድንሆን አይደለም። 

በፈተናዎች ውስጥ
#ጥበብ አለ። እሱን ፈልገን ማግኘት አለብን።

ነገሮች ሁሉ ቀላል ቢሆኑ በህይወታችን
#ጥንካሬን እና #ብርታትን አናገኝም።

#ህይወት ሲከብድ የበለጠ ጠንካራ ለመሆን #ራስህን ታዘጋጃለህ።

#ሕይወት በፈተና የተሞላች ናት ፥ ምክንያቱም #እግዚአብሔር እምነትህ #ጠንካራ እንዲሆን ስለሚፈልግ።

#ራስህን በፈተናዎች ውስጥ ካላየህ #ነገ ምን መሆን እንደምትችል #በፍጹም አታውቅም።

በእያንዳንዱ
#አዲስ_ፈተና ውስጥ #እግዚአብሔርን አመስግን ፥ ምክንያቱም ባህሪይ ይገነባልና።

#ሕይወትን አስደሳች የሚያደርጉት ተግዳሮቶች ናቸው። ፈተናዎችን በማሸነፍ ውስጥ ትልቅ #ደስታ አለ።

#ራስን ለማሻሻል ከምታደርገው #ፈተና የበለጠ #ፈታኝ ነገር የለም!!!

አስቸጋሪ ጊዜያት ሲያጋጥሙህ ተግዳሮቶች ሁሉ
#አንተን ለማጥፋት እንዳልተላከ እወቅ።

#ፈተና ወደ ስኬትህ ለማድረስ ፣ የበለጠ በእውቀት ለማደግ እና #አንተን ለማጠናከር ነው። ስለዚህ እንደ #ጠጢብ ሰው የሚያጋጥሙህን ፈተናዎች ተጠቀምባቸው።

#እግዚአብሔር አንድ መጠቀሚያ መንገድ አለው። እርሱም አንተን ለማነቃቃት ሁልጊዜ አዲስ ፈተና ያዘጋጅልሃል። #እግዚአብሔርም በፈተናው ውስጥ እንዲረዳህ ፍቃድህን ይጠይቃል።

ከማንኛውም ችግር
#ስትሸሽ #ከበረከትህ እና #ከስኬትህ ትሸሻለህ።

የህይወት ትልቁ ፈተና
#አንተን እንደማንኛውም ሰው ለማድረግ እየሞከረ ባለው አለም ውስጥ አንተ #እግዚአብሔር እንዳለህ ለመሆን መወሰን ነው።

@Hiskelboy
Channel @Christsbelievers
               @Christsbelievers
               @Christsbelievers



tgoop.com/christsbelievers/4221
Create:
Last Update:

.    #አእምሮን_ማንቃት
                  👇

#ተግዳሮቶች ወደ #እኛ የሚመጡት የተሻሉ እንድንሆን እንጂ የማንጠቅም እንድንሆን አይደለም። 

በፈተናዎች ውስጥ
#ጥበብ አለ። እሱን ፈልገን ማግኘት አለብን።

ነገሮች ሁሉ ቀላል ቢሆኑ በህይወታችን
#ጥንካሬን እና #ብርታትን አናገኝም።

#ህይወት ሲከብድ የበለጠ ጠንካራ ለመሆን #ራስህን ታዘጋጃለህ።

#ሕይወት በፈተና የተሞላች ናት ፥ ምክንያቱም #እግዚአብሔር እምነትህ #ጠንካራ እንዲሆን ስለሚፈልግ።

#ራስህን በፈተናዎች ውስጥ ካላየህ #ነገ ምን መሆን እንደምትችል #በፍጹም አታውቅም።

በእያንዳንዱ
#አዲስ_ፈተና ውስጥ #እግዚአብሔርን አመስግን ፥ ምክንያቱም ባህሪይ ይገነባልና።

#ሕይወትን አስደሳች የሚያደርጉት ተግዳሮቶች ናቸው። ፈተናዎችን በማሸነፍ ውስጥ ትልቅ #ደስታ አለ።

#ራስን ለማሻሻል ከምታደርገው #ፈተና የበለጠ #ፈታኝ ነገር የለም!!!

አስቸጋሪ ጊዜያት ሲያጋጥሙህ ተግዳሮቶች ሁሉ
#አንተን ለማጥፋት እንዳልተላከ እወቅ።

#ፈተና ወደ ስኬትህ ለማድረስ ፣ የበለጠ በእውቀት ለማደግ እና #አንተን ለማጠናከር ነው። ስለዚህ እንደ #ጠጢብ ሰው የሚያጋጥሙህን ፈተናዎች ተጠቀምባቸው።

#እግዚአብሔር አንድ መጠቀሚያ መንገድ አለው። እርሱም አንተን ለማነቃቃት ሁልጊዜ አዲስ ፈተና ያዘጋጅልሃል። #እግዚአብሔርም በፈተናው ውስጥ እንዲረዳህ ፍቃድህን ይጠይቃል።

ከማንኛውም ችግር
#ስትሸሽ #ከበረከትህ እና #ከስኬትህ ትሸሻለህ።

የህይወት ትልቁ ፈተና
#አንተን እንደማንኛውም ሰው ለማድረግ እየሞከረ ባለው አለም ውስጥ አንተ #እግዚአብሔር እንዳለህ ለመሆን መወሰን ነው።

@Hiskelboy
Channel @Christsbelievers
               @Christsbelievers
               @Christsbelievers

BY Christsbelievers


Share with your friend now:
tgoop.com/christsbelievers/4221

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said. 1What is Telegram Channels? best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content. Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau.
from us


Telegram Christsbelievers
FROM American