CHRISTSBELIEVERS Telegram 4223
.    #አእምሮን_ማንቃት
                  👇

#ህይወት ተጽፎ ያለቀ የሚነበብ #መጽሐፍ ሳይሆን ፥ #እየተጻፈ የሚኖር በማያልቅ ግርምት የተሞላ ፥ በአጋጣሚዎችና በማይታመኑ አዳዲስ #ድራማዎች የታጀበ ፥ አስደናቂ #እረጅም የተስፋ #ጉዞ ነው።

#መጽሐፍትን ስታነብ የምታገኘው #እውቀት ሲሆን ከህይወት የምትማረው ግን በእሳት ተፈትኖ እንደነጠረ ወርቅ ውድ የሆነ #ጥበብን ነው።

#ከፊታችሁ አዲስ የህይወት አጋጣሚ #እየጠበቃችሁ ነው!!! ይህንን አዲስ የህይወት አጋጣሚ #ለመኖር ዝግጁ ናችሁ?
#ተጉዛችሁ የማታውቁትን አዲስ የህይወት መንገድ #ልትጓዙ ነው!!! ይህንን አዲስ የህይወት መንገድ #ለመጓዝ ዝግጁ ናችሁ?
ያማታውቋቸው #ሰዎች ወደህይወታችሁ ሊመጡ ነው!!! እነዚህን #ሰዎች ለመተዋወቅ እና እነርሱን #በረከታችሁ ለማድረግ ዝግጁ ናችሁ?

ይህ #ስለፈለጋችሁ ሳይሆን በህይወት መንገድ መጓዝ #ግዴታችሁ በመሆኑ ልትጋፈጡት የሚገባ #እውነታ በመሆኑ ነው!!!

ለዚህ ነው ህይወት #ተጽፎ_ያለቀ የሚነበብ #መጽሐፍ ሳይሆን በደማቅ ቀለም እየተጻፈ የሚኖር #የማያልቅ_መጽሐፍ ነው የሚባለው።

     #የተመቸው_ለሚወደው_ሼር
         ━━━━━⊱✿⊰━━━━━

@Ye_Fikr_Tebib
Channel @Christsbelievers
               @Christsbelievers
               @Christsbelievers
                 🔺🀄️🀄️ሉን🔺



tgoop.com/christsbelievers/4223
Create:
Last Update:

.    #አእምሮን_ማንቃት
                  👇

#ህይወት ተጽፎ ያለቀ የሚነበብ #መጽሐፍ ሳይሆን ፥ #እየተጻፈ የሚኖር በማያልቅ ግርምት የተሞላ ፥ በአጋጣሚዎችና በማይታመኑ አዳዲስ #ድራማዎች የታጀበ ፥ አስደናቂ #እረጅም የተስፋ #ጉዞ ነው።

#መጽሐፍትን ስታነብ የምታገኘው #እውቀት ሲሆን ከህይወት የምትማረው ግን በእሳት ተፈትኖ እንደነጠረ ወርቅ ውድ የሆነ #ጥበብን ነው።

#ከፊታችሁ አዲስ የህይወት አጋጣሚ #እየጠበቃችሁ ነው!!! ይህንን አዲስ የህይወት አጋጣሚ #ለመኖር ዝግጁ ናችሁ?
#ተጉዛችሁ የማታውቁትን አዲስ የህይወት መንገድ #ልትጓዙ ነው!!! ይህንን አዲስ የህይወት መንገድ #ለመጓዝ ዝግጁ ናችሁ?
ያማታውቋቸው #ሰዎች ወደህይወታችሁ ሊመጡ ነው!!! እነዚህን #ሰዎች ለመተዋወቅ እና እነርሱን #በረከታችሁ ለማድረግ ዝግጁ ናችሁ?

ይህ #ስለፈለጋችሁ ሳይሆን በህይወት መንገድ መጓዝ #ግዴታችሁ በመሆኑ ልትጋፈጡት የሚገባ #እውነታ በመሆኑ ነው!!!

ለዚህ ነው ህይወት #ተጽፎ_ያለቀ የሚነበብ #መጽሐፍ ሳይሆን በደማቅ ቀለም እየተጻፈ የሚኖር #የማያልቅ_መጽሐፍ ነው የሚባለው።

     #የተመቸው_ለሚወደው_ሼር
         ━━━━━⊱✿⊰━━━━━

@Ye_Fikr_Tebib
Channel @Christsbelievers
               @Christsbelievers
               @Christsbelievers
                 🔺🀄️🀄️ሉን🔺

BY Christsbelievers




Share with your friend now:
tgoop.com/christsbelievers/4223

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The best encrypted messaging apps But a Telegram statement also said: "Any requests related to political censorship or limiting human rights such as the rights to free speech or assembly are not and will not be considered." Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. The Standard Channel bank east asia october 20 kowloon
from us


Telegram Christsbelievers
FROM American