CHRISTSBELIEVERS Telegram 4225
.    #አእምሮን_ማንቃት
                  👇

#ማደግ የጤናማ #ሰው_መለኪያ ነው።

#አሁን ባለህበት #በጌታ_ደስተኛ ብትሆንም #ጌታ እንድትደርስበት ወደሚፈልገው ነገር ማደግህ ግን #ጌታ በአንተ #ደስተኛ እንዲሆን #ያደርገዋል።

ስለዚህ በሁሉም #ጌታን በሚያከብር #አቅጣጫ #በሙሉ በፍጥነት #ማደግ አለብህ።

#ምናልባት እንደ #ጤፍ ቀስ ብለህ ታድግ ይሆናል #ፍሬህ ግን #እልፍ ነው።

#ምናልባት እንደ #ብና ታድግ ይሆናል #ፍሬህ ግን #ተወዳጅና_ውድ ነው።

#የምታድግበትን ወቅት #በትክክል ጠብቀህ #ካደክ በጊዜህ #ታፈራለህ በዚህም #ስኬታማ ትሆናለህ።

#መቼም ቢሆን #ጤፍና_ቡና እርስ በእርስ #ለማፍራትና ለማደግ #ተፎካክረው አያውቁም።

ምክኒያቱም #ሁለቱም የራሳቸው የሆነ #የማደጊያና_የማፍሪያ ጊዜ ስላላቸው። ያለዚያ ግን #የማይጠቅሙ እና #የማይወደዱ እንዲሁም #የማይፈለጉ ይሆናሉ።

#አንተም ከሌላ #ሰው_እድገት ጋር #አትፎካከር።

#የአንተ የእድገትና የፍሬ #ጊዜ አለህ።

በዚያን ጊዜ #ጥቅምህ ፣ #ተፈላጊነትህ እና #ተወዳጅነትህ ይጨምራል።

#እኔ እንደዚ አምናለሁ፦ እንደ #ወንድሞቼ ሳይሆን #እግዚአብሔር በእኔ #ባየው_ልክ አድጋለሁ አፈራለሁም።

ስለዚ #ፈጽሞ ከማንም ጋር #የፉክክር አባዜ ውስጥ #አልጠመድም።

@Hiskelboy
Channel @Christsbelievers
               @Christsbelievers
               @Christsbelievers
                 🔺🀄️🀄️ሉን🔺



tgoop.com/christsbelievers/4225
Create:
Last Update:

.    #አእምሮን_ማንቃት
                  👇

#ማደግ የጤናማ #ሰው_መለኪያ ነው።

#አሁን ባለህበት #በጌታ_ደስተኛ ብትሆንም #ጌታ እንድትደርስበት ወደሚፈልገው ነገር ማደግህ ግን #ጌታ በአንተ #ደስተኛ እንዲሆን #ያደርገዋል።

ስለዚህ በሁሉም #ጌታን በሚያከብር #አቅጣጫ #በሙሉ በፍጥነት #ማደግ አለብህ።

#ምናልባት እንደ #ጤፍ ቀስ ብለህ ታድግ ይሆናል #ፍሬህ ግን #እልፍ ነው።

#ምናልባት እንደ #ብና ታድግ ይሆናል #ፍሬህ ግን #ተወዳጅና_ውድ ነው።

#የምታድግበትን ወቅት #በትክክል ጠብቀህ #ካደክ በጊዜህ #ታፈራለህ በዚህም #ስኬታማ ትሆናለህ።

#መቼም ቢሆን #ጤፍና_ቡና እርስ በእርስ #ለማፍራትና ለማደግ #ተፎካክረው አያውቁም።

ምክኒያቱም #ሁለቱም የራሳቸው የሆነ #የማደጊያና_የማፍሪያ ጊዜ ስላላቸው። ያለዚያ ግን #የማይጠቅሙ እና #የማይወደዱ እንዲሁም #የማይፈለጉ ይሆናሉ።

#አንተም ከሌላ #ሰው_እድገት ጋር #አትፎካከር።

#የአንተ የእድገትና የፍሬ #ጊዜ አለህ።

በዚያን ጊዜ #ጥቅምህ ፣ #ተፈላጊነትህ እና #ተወዳጅነትህ ይጨምራል።

#እኔ እንደዚ አምናለሁ፦ እንደ #ወንድሞቼ ሳይሆን #እግዚአብሔር በእኔ #ባየው_ልክ አድጋለሁ አፈራለሁም።

ስለዚ #ፈጽሞ ከማንም ጋር #የፉክክር አባዜ ውስጥ #አልጠመድም።

@Hiskelboy
Channel @Christsbelievers
               @Christsbelievers
               @Christsbelievers
                 🔺🀄️🀄️ሉን🔺

BY Christsbelievers




Share with your friend now:
tgoop.com/christsbelievers/4225

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. 3How to create a Telegram channel? Hashtags Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot.
from us


Telegram Christsbelievers
FROM American