Notice: file_put_contents(): Write of 6334 bytes failed with errno=28 No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50

Warning: file_put_contents(): Only 4096 of 10430 bytes written, possibly out of free disk space in /var/www/tgoop/post.php on line 50
Christsbelievers@christsbelievers P.4246
CHRISTSBELIEVERS Telegram 4246
.    #አእምሮን_ማንቃት
                  👇

እሩቅ እንደሚሄድ ሰው ወገቤን ታጥቄአለሁ....

ከፊቱ ትልቅ ድልና ስኬት እንደሚጎናጸፍ ሰው ተዘጋጅቻለሁ...

ነገ እንደሚኖር ሰው አብዝቼ አስባለሁ...

ነገሮችን በትክክል ለማድረግና ለማከናወን እተጋለሁ...

በኔ ጥፋት ምንም ነገር እንዳይበላሽ አብዝቼ እጨነቃለሁ....

እኔ ማድረግ ያለብኝን ሁሉ እያደረኩ ነው!!!


ግን ግን ግን...

የሚያስጨንቀኝ ነገር ብዙ ነው...
የሚያሰጋኝ ነገር ብዙ ነው...
የምጸጸትበት ነገር ብዙ ነው...
የማለቅስበት ነገር ብዙ ነው...
የማዝንበት ነገር ብዙ ነው...
ልቤ የወረደበት ነገር ብዙ ነው...


የማውቀው የሚመስለኝ ነገር ግን የማላውቀው ነገር እልፍ ነው...
የምቆጣጠረው የሚመስለኝ ነገር ግን የማልቆጣጠረው ነገር እልፍ ነው...


ብቻ በአጠቃላይ በማልፈልገው መንገድ ፈልጌ የምጓዘው መንገድ አለ😭

እኔ ያለኝ ምርጫ ይሄ ብቻ እንደሆነ ጠንቅቄ አውቃሉሁ አሁንም በአምላኬ በእግዚአብሔር እታመናለሁ !!!!
     
     #የተመቸው_ለሚወደው_ሼር
         ━━━━━⊱✿⊰━━━━━

@Hiskelboy
Channel @Christsbelievers
               @Christsbelievers
               @Christsbelievers
                 🔺🀄️🀄️ሉን🔺



tgoop.com/christsbelievers/4246
Create:
Last Update:

.    #አእምሮን_ማንቃት
                  👇

እሩቅ እንደሚሄድ ሰው ወገቤን ታጥቄአለሁ....

ከፊቱ ትልቅ ድልና ስኬት እንደሚጎናጸፍ ሰው ተዘጋጅቻለሁ...

ነገ እንደሚኖር ሰው አብዝቼ አስባለሁ...

ነገሮችን በትክክል ለማድረግና ለማከናወን እተጋለሁ...

በኔ ጥፋት ምንም ነገር እንዳይበላሽ አብዝቼ እጨነቃለሁ....

እኔ ማድረግ ያለብኝን ሁሉ እያደረኩ ነው!!!


ግን ግን ግን...

የሚያስጨንቀኝ ነገር ብዙ ነው...
የሚያሰጋኝ ነገር ብዙ ነው...
የምጸጸትበት ነገር ብዙ ነው...
የማለቅስበት ነገር ብዙ ነው...
የማዝንበት ነገር ብዙ ነው...
ልቤ የወረደበት ነገር ብዙ ነው...


የማውቀው የሚመስለኝ ነገር ግን የማላውቀው ነገር እልፍ ነው...
የምቆጣጠረው የሚመስለኝ ነገር ግን የማልቆጣጠረው ነገር እልፍ ነው...


ብቻ በአጠቃላይ በማልፈልገው መንገድ ፈልጌ የምጓዘው መንገድ አለ😭

እኔ ያለኝ ምርጫ ይሄ ብቻ እንደሆነ ጠንቅቄ አውቃሉሁ አሁንም በአምላኬ በእግዚአብሔር እታመናለሁ !!!!
     
     #የተመቸው_ለሚወደው_ሼር
         ━━━━━⊱✿⊰━━━━━

@Hiskelboy
Channel @Christsbelievers
               @Christsbelievers
               @Christsbelievers
                 🔺🀄️🀄️ሉን🔺

BY Christsbelievers




Share with your friend now:
tgoop.com/christsbelievers/4246

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Write your hashtags in the language of your target audience. Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content. Among the requests, the Brazilian electoral Court wanted to know if they could obtain data on the origins of malicious content posted on the platform. According to the TSE, this would enable the authorities to track false content and identify the user responsible for publishing it in the first place. How to build a private or public channel on Telegram? The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said.
from us


Telegram Christsbelievers
FROM American