DMTSE_TEWAEDO Telegram 7788
✞ ነሐሴ ፲፫ ቀን ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ከ፱ቱ ዓበይት በዓል አንዱ የሆነ በዓለ ደብረ ታቦር ብርሃነ መለኮቱን የገለጠበት በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረስን ✞

✥ ቅዱስ ዳዊት ✥

ታቦር ወአርሞንኤም በስመ ዚአከ ይትፌሥሑ
ወይሴብሑ ለስምከ
መዝራዕትከ ምስለ ኃይል

✤ ቅዱስ ያሬድ ✤

ወሪዶሙ እምደብር ታቦር አዘዞሙ ለይንግሩ ዘርእዩ

✢ አባ ጊዮርጊስ ✢

ከመ ቀስተ ደመና የዓውዶ ሱራሂ

እንደ ደመና ምልክት ብርሃንን ይከበዋል

❖ አባ አርከ ሥሉስ ❖

ጸርሐ አብ ኪያከ በውዳሴ ወበርእስከ ጸለለ መንፈስ ቅዱስ አመ ገበርከ እግዚኦ በታቦር ምስለ ሐዋርያት ክናሴ መንገለ ሀሎ ኤልያስ ወኀበ ሀለወ ሙሴ ለመለኮትሰ ወልድ ከሠትከ ሥላሴ

✟ የመልክዐ ኢየሱስ ደራሲ የደብረ መጓዬና ኮከብ ሊቁ አባ ዓምደ ሐዋርያት በድርሰታቸው ✟

ሰላም ለልሳንከ በደብረ ታቦር ዘአልኆሰሰ ለብርሃን ዐቢይ እስከ ጸላሎቱ ተሐውሰ ነበልባለ እሳት ክርስቶስ ዘተዋሐድከ ጳጦስ በዋዕየ ፍቅርከ ከመ ሥርወ አዕዋም ጠብሰ ውሳጤ ኀሊናየ ነደ ወልብየ ጤሰ

✥ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ በቅዳሴው

ከፀሐይና ከጨረቃ ከከዋክብትም በፊት ከብርሃናትም መመላለስ በፊት እግዚአብሔር በመንግሥቱ ነበረ

ቅዱስ ማቴዎስ በወንጌል

ወእንዘ ይትናገር ናሁ ደመና ብሩህ ጸለሎሙ ወናሁ ቃል እምውስተ ደመና ትብል ዝውእቱ ወልድየ ዘአፈቅረ ዘቦቱ ሠመርኩ ወሎቱ ስምዕዎ

ርሱም ገና ሲናገር እነሆ ብሩህ ደመና ጋረዳቸው እንሆም ከደመናው በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው እርሱን ስሙት የሚል ድምጽ መጣ

በዓሉን በዓለ ድኀነት ያድርግልን ብርሃን መለኮቱን ይላክልን አምላክ ቅዱሳን

ነሐሴ ፲፫ በዓለ ደብረ ታቦር

  ተጻፈ ምኑን በኀበ ሰብእ ፳፻፲፬ ዓ.ም

        #ድምፀ_ተዋህዶ
          



tgoop.com/dmtse_tewaedo/7788
Create:
Last Update:

✞ ነሐሴ ፲፫ ቀን ከጌታችን ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ከ፱ቱ ዓበይት በዓል አንዱ የሆነ በዓለ ደብረ ታቦር ብርሃነ መለኮቱን የገለጠበት በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረስን ✞

✥ ቅዱስ ዳዊት ✥

ታቦር ወአርሞንኤም በስመ ዚአከ ይትፌሥሑ
ወይሴብሑ ለስምከ
መዝራዕትከ ምስለ ኃይል

✤ ቅዱስ ያሬድ ✤

ወሪዶሙ እምደብር ታቦር አዘዞሙ ለይንግሩ ዘርእዩ

✢ አባ ጊዮርጊስ ✢

ከመ ቀስተ ደመና የዓውዶ ሱራሂ

እንደ ደመና ምልክት ብርሃንን ይከበዋል

❖ አባ አርከ ሥሉስ ❖

ጸርሐ አብ ኪያከ በውዳሴ ወበርእስከ ጸለለ መንፈስ ቅዱስ አመ ገበርከ እግዚኦ በታቦር ምስለ ሐዋርያት ክናሴ መንገለ ሀሎ ኤልያስ ወኀበ ሀለወ ሙሴ ለመለኮትሰ ወልድ ከሠትከ ሥላሴ

✟ የመልክዐ ኢየሱስ ደራሲ የደብረ መጓዬና ኮከብ ሊቁ አባ ዓምደ ሐዋርያት በድርሰታቸው ✟

ሰላም ለልሳንከ በደብረ ታቦር ዘአልኆሰሰ ለብርሃን ዐቢይ እስከ ጸላሎቱ ተሐውሰ ነበልባለ እሳት ክርስቶስ ዘተዋሐድከ ጳጦስ በዋዕየ ፍቅርከ ከመ ሥርወ አዕዋም ጠብሰ ውሳጤ ኀሊናየ ነደ ወልብየ ጤሰ

✥ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ በቅዳሴው

ከፀሐይና ከጨረቃ ከከዋክብትም በፊት ከብርሃናትም መመላለስ በፊት እግዚአብሔር በመንግሥቱ ነበረ

ቅዱስ ማቴዎስ በወንጌል

ወእንዘ ይትናገር ናሁ ደመና ብሩህ ጸለሎሙ ወናሁ ቃል እምውስተ ደመና ትብል ዝውእቱ ወልድየ ዘአፈቅረ ዘቦቱ ሠመርኩ ወሎቱ ስምዕዎ

ርሱም ገና ሲናገር እነሆ ብሩህ ደመና ጋረዳቸው እንሆም ከደመናው በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው እርሱን ስሙት የሚል ድምጽ መጣ

በዓሉን በዓለ ድኀነት ያድርግልን ብርሃን መለኮቱን ይላክልን አምላክ ቅዱሳን

ነሐሴ ፲፫ በዓለ ደብረ ታቦር

  ተጻፈ ምኑን በኀበ ሰብእ ፳፻፲፬ ዓ.ም

        #ድምፀ_ተዋህዶ
          

BY 🎤🌼ድምፀ ተዋህዶ🌼🎤




Share with your friend now:
tgoop.com/dmtse_tewaedo/7788

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Write your hashtags in the language of your target audience. Add up to 50 administrators Don’t publish new content at nighttime. Since not all users disable notifications for the night, you risk inadvertently disturbing them. Telegram channels fall into two types: With the sharp downturn in the crypto market, yelling has become a coping mechanism for many crypto traders. This screaming therapy became popular after the surge of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May or early June. Here, holders made incoherent groaning sounds in late-night Twitter spaces. They also role-played as urine-loving Goblin creatures.
from us


Telegram 🎤🌼ድምፀ ተዋህዶ🌼🎤
FROM American