🚨 ማንችስተር ዩናይትድ እና ፒኤስጂ ለሃሪ ኬን የ130 ሚሊየን ዩሮ ሂሳብ እያዘጋጁ ነው ተብሏል።
➛ [El Nacional]
የባየር ሙኒኩ አጥቂ 31 አመቱ እንደሆነ ከግምት በማስገባት ይህን መረጃ ለማመን ከ 1- 10 ስንት ይሰጡታል?
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
➛ [El Nacional]
የባየር ሙኒኩ አጥቂ 31 አመቱ እንደሆነ ከግምት በማስገባት ይህን መረጃ ለማመን ከ 1- 10 ስንት ይሰጡታል?
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
🤣20👍4🥴4🤡1
🚨 𝗕𝗥𝗘𝗔𝗞𝗜𝗡𝗚: ዊሳም ቤን ይድር በፆታዊ ጥቃት ጥፋተኛ ሆኖ ተገኝቷል።
የሁለት አመት የእገዳ ቅጣት እና 5,000 ዩሮ ቅጣት እንዲሁም ለተጎጂዋ 6,500 ዩሮ እንዲከፍል ተደርጓል።
➛ [RMCsport]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
የሁለት አመት የእገዳ ቅጣት እና 5,000 ዩሮ ቅጣት እንዲሁም ለተጎጂዋ 6,500 ዩሮ እንዲከፍል ተደርጓል።
➛ [RMCsport]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
👍4
🚨 ሞ ሳላህ እና ሊቨርፑል አዲስ ኮንትራት ለማስፈረም አሁንም እየተነጋገሩ ነው። ነገርግን ሁለቱም ወገኖች በድርድር በጣም የተራራቁ ናቸው።
ሳላህ ከሳዑዲ አረቢያ እና ከአውሮፓ የተውጣጡ ክለቦችን ጨምሮ ብዙ አማራጮች ያሉት ሲሆን በክረምቱ ኮንትራቱ የሚተናቀቅ ይሆናል።
➛ [Plettigoal]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
ሳላህ ከሳዑዲ አረቢያ እና ከአውሮፓ የተውጣጡ ክለቦችን ጨምሮ ብዙ አማራጮች ያሉት ሲሆን በክረምቱ ኮንትራቱ የሚተናቀቅ ይሆናል።
➛ [Plettigoal]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
👍10❤2
🚨 በአርባምንጭ ከተማ የሚገነባው ዓለም አቀፍ ስቴዲየም ግንባታው 37%ፐርሰንት ደርሷል ተብሏል።
የአፍሪካ ዋንጫ እና የአለም አቀፍ ማጣሪያ ጨዋታዎችን ማስተናገድ የሚችል እንደሆነ የተነገረለት ይህ ስታዲየም 30ሺ ተመልካች የመያዝ አቅም እንዳለው ለማወቅ ተችሏል።
የካፍንና የፊፋን እስታዳርድ የሚያሟላው እስታዲየም ካታጎሪ ሶስት ውስጥ የሚገኝ ሲሆን እስከ 30ሺ ተመልካች ማስተናገድ የሚችል ስቴዲየም መሆኑ ተገልጿል።
ይህ ሁሉን አቀፍ እዲያሟላ ተደርጎ እየተገነባ ያለው ዘመናዊ እስታዲየም አጠቃላይ የግንባታ ወጪዉ 3 ቢሊዮን ብር ሲሆን የመጀመሪያ ዙር ስራ 6 ወር እና ቀጣይ ሁለተኛ ዙር ምዕራፍ በ6 ወር በአጠቃላይ በአንድ አመት ለማጠናቀቅ ታቅዷል።
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
የአፍሪካ ዋንጫ እና የአለም አቀፍ ማጣሪያ ጨዋታዎችን ማስተናገድ የሚችል እንደሆነ የተነገረለት ይህ ስታዲየም 30ሺ ተመልካች የመያዝ አቅም እንዳለው ለማወቅ ተችሏል።
የካፍንና የፊፋን እስታዳርድ የሚያሟላው እስታዲየም ካታጎሪ ሶስት ውስጥ የሚገኝ ሲሆን እስከ 30ሺ ተመልካች ማስተናገድ የሚችል ስቴዲየም መሆኑ ተገልጿል።
ይህ ሁሉን አቀፍ እዲያሟላ ተደርጎ እየተገነባ ያለው ዘመናዊ እስታዲየም አጠቃላይ የግንባታ ወጪዉ 3 ቢሊዮን ብር ሲሆን የመጀመሪያ ዙር ስራ 6 ወር እና ቀጣይ ሁለተኛ ዙር ምዕራፍ በ6 ወር በአጠቃላይ በአንድ አመት ለማጠናቀቅ ታቅዷል።
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
👍11
🚨 OFFICIAL:-
የማንችስተር ዩናይትዱ ተከላካይ ሊሳንድሮ ማርቲኔዝ ግጭት ከደረሰበት በኃላ ከአርጀንቲና ስኳድ ተቀንሷል። ወደ ማንችስተር ይመለሳል።
➛ [gastonedul]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
የማንችስተር ዩናይትዱ ተከላካይ ሊሳንድሮ ማርቲኔዝ ግጭት ከደረሰበት በኃላ ከአርጀንቲና ስኳድ ተቀንሷል። ወደ ማንችስተር ይመለሳል።
➛ [gastonedul]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
👍11
🚨 የባየርንሙኒኩ ተከላካይ ኤሪክ ዳየር በዉደድር ዓመቱ መጨረሻ ከባየርንሙኒክ በነፃ ወኪል የመልቀቅ ዕድሉ ሰፊ ነዉ።
የመጨረሻ ዉሳኔዉ የጀርመኑ ክለብ አንድ ወይስ ሁለት ተከላካይ ያስፈርማል የሚለዉ ላይ የተመሰረተ ነዉ።
➛ [Plettigoal]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
የመጨረሻ ዉሳኔዉ የጀርመኑ ክለብ አንድ ወይስ ሁለት ተከላካይ ያስፈርማል የሚለዉ ላይ የተመሰረተ ነዉ።
➛ [Plettigoal]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
👍8
🚨BREAKING:-
ጃፓናዊዉ ካዙዮሺ ሚዉራ በቀጣይ የዉድድር ዓመት ለሱዙካ በመጫወት ወደ እግርኳሱ ለመመለስ እንዳሰበ አሳዉቋል።
ሚዉራ አሁን ላይ 57 ዓመቱ ላይ ነዉ የሚገኘዉ!🤯
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
ጃፓናዊዉ ካዙዮሺ ሚዉራ በቀጣይ የዉድድር ዓመት ለሱዙካ በመጫወት ወደ እግርኳሱ ለመመለስ እንዳሰበ አሳዉቋል።
ሚዉራ አሁን ላይ 57 ዓመቱ ላይ ነዉ የሚገኘዉ!🤯
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
🤣14👀4👍3🙊1
🚨 ኑኖ ሜንዴዝ በፔስጂ ቤት የሚያቆየዉን አዲስ ዉል ለማደስ ከስምምነት ለመድረስ ተቃርብዋል።
➛ [RMCSport]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
➛ [RMCSport]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
👍10
🚨 ዩቬንቱሶች በጥር የዝዉዉር መስኮት ጆሽዋ ዜርክዚን ለማስፈረም ፍላጎት አላቸዉ።
በቦሎኛ አብሮት የሰራዉ ቲያጎ ሞታ ተጫዋቹ ከዱሳን ቭላሆቪች ጋር እንዲፎካከር ይፈልጋል።
➛ [tuttosport]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
በቦሎኛ አብሮት የሰራዉ ቲያጎ ሞታ ተጫዋቹ ከዱሳን ቭላሆቪች ጋር እንዲፎካከር ይፈልጋል።
➛ [tuttosport]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
👍14🙏4👎1
🚨 NEW:-
የቀድሞዉ የሌስተር ሲቲ አሰልጣኝ ክላዉዶ ራኔሪ አዲሱ የሮማ አሰልጣኝ ለመሆን ስማቸዉ በስፋት ተያይዟል።
አሰልጣኙ ከክለቡ ባለቤቶች ጋር ለመገናኘትም ወደ ለንደን በረዋል።
➛ [Sky Sport]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
የቀድሞዉ የሌስተር ሲቲ አሰልጣኝ ክላዉዶ ራኔሪ አዲሱ የሮማ አሰልጣኝ ለመሆን ስማቸዉ በስፋት ተያይዟል።
አሰልጣኙ ከክለቡ ባለቤቶች ጋር ለመገናኘትም ወደ ለንደን በረዋል።
➛ [Sky Sport]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
❤7👍5🙏2
🚨 በዘንድሮ የዉድድር ዓመት በፕሪሚየር ሊጉ እንደ ኑሳዪር ማዝራዊ ብዙ ታክሎችን ማድረግ የቻለ ተጫዋች የለም።
➛ [WhoScored]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
➛ [WhoScored]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
👏12👍5❤🔥2
🚨 ቶተንሀሞች የማንችስተር ሲቲዉን ተጫዋች ጃክ ግሪሊሽን የማስፈረም ፍላጎት አላቸዉ።
➛[Football Insider]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
➛[Football Insider]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
👌5👍2🤡1
🚨 NEW:-
ኤፌዉ ሮድሪጎ ቤንታኩር ደቡብ ኮሪያዎች ላይ የዘረኝነት ጥቃት አድርሷል በሚል የረጅም ጊዜ እገዳ ሊጥልበት ተቃርቧል።
የሰባት ጨዋታ እገዳ ሊጣልበት ይችላል።
➛ [SamiMobel81_DM]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
ኤፌዉ ሮድሪጎ ቤንታኩር ደቡብ ኮሪያዎች ላይ የዘረኝነት ጥቃት አድርሷል በሚል የረጅም ጊዜ እገዳ ሊጥልበት ተቃርቧል።
የሰባት ጨዋታ እገዳ ሊጣልበት ይችላል።
➛ [SamiMobel81_DM]
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
👍6❤🔥2😢1😡1
🚨 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሴቶን ቡድን በካፍ ቻምፕዮንስ ሊግ የምድብ ሁለተኛ ጨዋታቸዉን አድርገዉ ዛሬም ሽንፈት ያስተናገዱ ሲሆን በማሜሎዲ ሰንዳዉንስ 4 ለ 0 በሆነ ዉጤት ተረተዋል።
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
"Share" @dynamicsport
@dynamicsport
👍2😁1🤨1